Isaiah 3:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጻድቃን ፍረ ግብሮም ኪበልዑ እዮም እሞ፡ ጽቡቕ ከም ዚኸውን ንገሮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ክፉ ምክርን መክረዋልና ለነፍሳቸው ወዮላት! እንዲህም አሉ፥ “ጻድቁን እንሻረው፤ ሸክም ሆኖብናልና፤” ስለዚህ የእጃቸውን ሥራ ፍሬ ይበላሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሥራቸውን ፍሬ ይበላሉና ጻድቁን። መልካም ይሆንልሃል በሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጻድቃን መልካም ነገር እንደሚያገኙ ንገሯቸው፤ የሥራቸውን ፍሬ ይበላሉና። የእጃቸውን ያገኛሉና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጽሎቶ፥ “ህንተዉ ሎአ ግዳናዋ” ጋደ ኦዳ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ ኦሱዋ አይፍያ ማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'illotoo, «Hinttew lo"a gidanawaa» gaade oda; ayaw gooppe, unttunttu barenttu oosuwaa ayfiyaa maana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xillotas, «Xilloti ba lo7o ooso ayfe maana; hessa gishshas isttas lo7o gidana» ga yoota. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጺሎታስ፥ «ጺሎቲ ባ ሎኦ ኦሶ ኣይፌ ማና፤ ሄሳ ጊሻስ ኢስታስ ሎኦ ጊዳና» ጋ ዮታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ባንታ ኦሱዋ አይፍያ ማና ግሾ፥ ፅሎታስ ሎኦ ግዳና ጋዳ ኦዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti banta oosuwa ayfiya maana gisho, xillotas lo77o gidana gada oda. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጻድቃን መልካም ነገር እንደሚያገኙ ንገሯቸው፤ የሥራቸውን ፍሬ ይበላሉና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሁሉ ነገር ስለሚሳካላቸውና የመልካም ሥራቸውን ዋጋ ስለሚያገኙ ጻድቃንን የተባረካችሁ ናችሁ በሉአቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፍረ ስራሖም ክበልዑ እዮም እሞ፥ ንፃድቕ ሰናይ ክኾነልካ እዩ በልዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጻድቕ፡ ፍረግብሩ ኺበልዕ እዩ እሞ፡ ተዐዊትካ በልዎ። |