Isaiah 3:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ እግዚኣብሄር፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ነቲ ደጋፍን በትርን፡ ንብዘሎ በትሪ እንጌራን ንብዘሎ በትሪ ማይን ካብ የሩሳሌምን ይሁዳን ይወስዶ ኣሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ፥ የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምና ከይ​ሁዳ ኀይ​ለ​ኛ​ውን ወን​ድና ኀይ​ለ​ኛ​ዋን ሴት፥ የእ​ን​ጃ​ራን ኀይል ሁሉ፥ የው​ኃ​ው​ንም ኀይል ሁሉ ያስ​ወ​ግ​ዳል፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ከኢየሩሳሌምና ከይሁዳ ድጋፍንና ብርታትን፥ የእንጀራን ድጋፍ ሁሉ የውኃውንም ድጋፍ ሁሉ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፤ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ከኢየሩሳሌምና ከይሁዳ ድጋፉንና ርዳታውን፤ የምግብና የውሃ ርዳታውን ሁሉ ይነሣል፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year በእተ፥ ጎዳይ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ምንጃነ ማዱዋ ላኡዋካ የሩሳላመፐነ ይሁዳፐ ድጋና ሀኔ። ካ ምንጃነ ሃ ምንጃ ኡባ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Be'ite, Goday, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday minjjaanne maaduwaa laa"uwaakka Yerusaalameppenne Yihudaappe diggana hanee. Katsaa minjjaanne haatsaa minjjaa ubbaa;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Be7ite, GODAY Ubbaafe Wolqqama GODAY asas koshshiza kath, haaththinne maado ubbaa Yerusalaameppenne Yuhudappe diggana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቤኢቴ፥ ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ ኣሳስ ኮሺዛ ካ፥ ሃኔ ማዶ ኡባ ዬሩሳላሜፔኔ ዩሁዳፔ ዲጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄኮ፥ ጎዳይ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ፆሳይ፥ ምንጃነ ማዶ ኡባ፥ ካ ምንጃነ ሃ ምንጃ ኡባ የሩሳላመፐነ ይሁዳፐ ድጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Heko, Goday, Ubbaafe Wolqaama Xoossay, minjanne maado ubbaa, katha minjanne haatha minja ubbaa Yerusalaamepenne Yihudape diggana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነሆ፤ ጌታ፣ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ከኢየሩሳሌምና ከይሁዳ ድጋፉንና ርዳታውን፣ የምግብና የውሃ ርዳታውን ሁሉ ይነሣል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነሆ ጌታ የሠራዊት አምላክ፥ ሕዝቡ ኀይልና ብርታት አግኝተው የሚኖሩበትን ምግብና ውሃ፥ ሌላም ነገር ሁሉ ከኢየሩሳሌምና ከይሁዳ ያስወግዳል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ፥ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር፥ ካብ ኢየሩሳሌምን ካብ ይሁዳን ደገፍን ፅንዓትን፥ ኵሉ ደገፍ እንጀራን ኵሉ ደገፍ ማይን ከወግድ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ካብ የሩሳሌምን ካብ ይሁዳን ደገፋን ምርኩስ፡ ኲሉ ደገፉ እንጌራን ኲሉ ደገፉ ማይን ኬርሕቕ እዩ።