Isaiah 29:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዙሓት ምስ ኣርኤል ዚዋግኡ ኣህዛብ፡ ኵሎም ምስኣን ምስ ዕጥቃን ዚዋግኡን ዜጨንቕዋን ኵሎም፡ ከም ሕልሚ ለይቲ ኪዀኑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በአ​ር​ኤ​ልም ላይ የሚ​ዋጉ፥ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ም​ንም የሚ​ወጉ፥ በእ​ር​ሻ​ዋም ላይ የሚ​ሰ​በ​ሰቡ የሚ​ያ​ስ​ጨ​ን​ቋ​ትም፥ የአ​ሕ​ዛብ ሁሉ ብል​ጽ​ግና እን​ደ​ሚ​ያ​ልም ሰው ሕልም ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በአርኤልም ላይ የሚዋጉ፥ እርስዋንና ምሽግዋንም የሚወጉ የሚያስጨንቋትም፥ የአሕዛብ ሁሉ ብዛት እንደ ሕልምና እንደ ሌሊት ራእይ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በአርኤልም ላይ የሚዋጉ፥ እርሷንና ምሽግዋንም የሚወጉ የሚያስጨንቋትም፥ የአሕዛብ ሁሉ ብዛት እንደ ሕልምና፥ እንደ ሌሊት ራእይ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሪኤላ ካታማ ኦልያ ጮራ ካዉተ ኡባይ፥ ሄ ካታማነ አ ጌሱዋ ኦልያ ኡባይ፥ አ ዋይስያ ኡባይ አኩሙዋዳን፥ ቃማ ሳጻዳን ሀናና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Arii'eela katamaa oliyaa c'ora kawutetsaa ubbay, he katamaanne Aa geessuwaa oliyaa ubbay, Aa waayissiyaa ubbay akumuwaadan, k'amma sas'aadan hanana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ar7eele oliza kawoteththata ubbaa wudey izi bollanne izi shakko bolla daafa yeggizaytinne dooddizayti, agumo malanne omars beettiza ajjuuta mala gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣርኤሌ ኦሊዛ ካዎቴታ ኡባ ዉዴይ ኢዚ ቦላኔ ኢዚ ሻኮ ቦላ ዳፋ ዬጊዛይቲኔ ዶዲዛይቲ፥ ኣጉሞ ማላኔ ኦማርስ ቤቲዛ ኣጁታ ማላ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አርኤላ ካታማ ኦልያ ዳሮ ካዎተ ኡባይ፥ ሄ ካታማነ እያ ሚፃ ኦልያ ኡባይ፥ እያ ኡንኤያ ኡባይ ስኮ አሙሆዳነ ኤልሞዳ ሀናና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ar7eela katamaa oliya daro kawotetha ubbay, he katamaanne iya miixa oliya ubbay, iya un7ethiya ubbay dhisko amuhodanne elmoda hanana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አርኤልን የሚወጋ የአሕዛብ ሁሉ መንጋ፣ በእርሷና በምሽጓ ላይ አደጋ የሚጥልና የሚከብባት፣ እንደ ሕልም በሌሊትም እንደሚታይ ራእይ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእግዚአብሔር መሠዊያ የሆነችውን ከተማ ለማጥቃት የሚመጡ የመንግሥታት ሠራዊቶች ሁሉ ከነጦር መሣሪያዎቻቸው ይደመሰሳሉ፤ እንደ ሕልም ወይም በእንቅልፍ ልብ እንደሚታሰብ ነገር የተረሱ ይሆናሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ብዝሒ እቶም ኣብ ልዕሊ ኣርኤር ዝለዓሉ ዅሎም ኣህዛብ፥ ብዝሒ ዅሎም እቶም ንኣኣን ንዕርዳን ዝወግኡን ዘጨንቕዋን፥ ከም ሕልምን ከም ራእይ ለይትን ክኸውን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ብዝሒ እቶም ኣብ ልዕሊ ኣሪኤል ዚትንስኡ ዂሎም ኣህዛብ፡ ብዝሒ እቶም ንእኣን ንዕርዳን ዚወግኡን ዜጽብቡን ኲሎም ከም ሕልምን ራእይ ለይትን ኪኸውን እዩ።