Isaiah 29:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዙሓት ምስ ኣርኤል ዚዋግኡ ኣህዛብ፡ ኵሎም ምስኣን ምስ ዕጥቃን ዚዋግኡን ዜጨንቕዋን ኵሎም፡ ከም ሕልሚ ለይቲ ኪዀኑ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በአርኤልም ላይ የሚዋጉ፥ ኢየሩሳሌምንም የሚወጉ፥ በእርሻዋም ላይ የሚሰበሰቡ የሚያስጨንቋትም፥ የአሕዛብ ሁሉ ብልጽግና እንደሚያልም ሰው ሕልም ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በአርኤልም ላይ የሚዋጉ፥ እርስዋንና ምሽግዋንም የሚወጉ የሚያስጨንቋትም፥ የአሕዛብ ሁሉ ብዛት እንደ ሕልምና እንደ ሌሊት ራእይ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በአርኤልም ላይ የሚዋጉ፥ እርሷንና ምሽግዋንም የሚወጉ የሚያስጨንቋትም፥ የአሕዛብ ሁሉ ብዛት እንደ ሕልምና፥ እንደ ሌሊት ራእይ ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሪኤላ ካታማ ኦልያ ጮራ ካዉተ ኡባይ፥ ሄ ካታማነ አ ጌሱዋ ኦልያ ኡባይ፥ አ ዋይስያ ኡባይ አኩሙዋዳን፥ ቃማ ሳጻዳን ሀናና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Arii'eela katamaa oliyaa c'ora kawutetsaa ubbay, he katamaanne Aa geessuwaa oliyaa ubbay, Aa waayissiyaa ubbay akumuwaadan, k'amma sas'aadan hanana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ar7eele oliza kawoteththata ubbaa wudey izi bollanne izi shakko bolla daafa yeggizaytinne dooddizayti, agumo malanne omars beettiza ajjuuta mala gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣርኤሌ ኦሊዛ ካዎቴታ ኡባ ዉዴይ ኢዚ ቦላኔ ኢዚ ሻኮ ቦላ ዳፋ ዬጊዛይቲኔ ዶዲዛይቲ፥ ኣጉሞ ማላኔ ኦማርስ ቤቲዛ ኣጁታ ማላ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አርኤላ ካታማ ኦልያ ዳሮ ካዎተ ኡባይ፥ ሄ ካታማነ እያ ሚፃ ኦልያ ኡባይ፥ እያ ኡንኤያ ኡባይ ስኮ አሙሆዳነ ኤልሞዳ ሀናና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ar7eela katamaa oliya daro kawotetha ubbay, he katamaanne iya miixa oliya ubbay, iya un7ethiya ubbay dhisko amuhodanne elmoda hanana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አርኤልን የሚወጋ የአሕዛብ ሁሉ መንጋ፣ በእርሷና በምሽጓ ላይ አደጋ የሚጥልና የሚከብባት፣ እንደ ሕልም በሌሊትም እንደሚታይ ራእይ ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእግዚአብሔር መሠዊያ የሆነችውን ከተማ ለማጥቃት የሚመጡ የመንግሥታት ሠራዊቶች ሁሉ ከነጦር መሣሪያዎቻቸው ይደመሰሳሉ፤ እንደ ሕልም ወይም በእንቅልፍ ልብ እንደሚታሰብ ነገር የተረሱ ይሆናሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ብዝሒ እቶም ኣብ ልዕሊ ኣርኤር ዝለዓሉ ዅሎም ኣህዛብ፥ ብዝሒ ዅሎም እቶም ንኣኣን ንዕርዳን ዝወግኡን ዘጨንቕዋን፥ ከም ሕልምን ከም ራእይ ለይትን ክኸውን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዝሒ እቶም ኣብ ልዕሊ ኣሪኤል ዚትንስኡ ዂሎም ኣህዛብ፡ ብዝሒ እቶም ንእኣን ንዕርዳን ዚወግኡን ዜጽብቡን ኲሎም ከም ሕልምን ራእይ ለይትን ኪኸውን እዩ። |