Isaiah 29:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብብዝሒ ጓኖትኩም ከም ጽሩይ ሓመድ፡ ብዝሒ ሓያላት ድማ ከም ሓርማዝ ኪኸውን እዩ። እወ ሃንደበት ክኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን የኃ​ጥ​አን ብል​ጽ​ግና እንደ ደቀቀ ትቢያ፥ የጠ​ላ​ቶ​ች​ሽም ብዛት ነፋስ እን​ደ​ሚ​ያ​መ​ጣው ገለባ ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን የጠላቶችሽ ብዛት እንደ ደቀቀ ትቢያ፥ የጨካኞችም ብዛት እንደሚያልፍ ገለባ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን የጠላቶችሽ ብዛት እንደ ደቀቀ ትቢያ፥ የጨካኞችም ብዛት እንደሚያልፍ ገለባ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ነ ሞርከቱ ሊቆ ባና ኬሻ ጮራነ ነ መቀ ባይናዋንቱ ፓይዱካ ጫርኩ አፍያ ሱላ ኬሻ ዳሮ ግዳናዋ። ቆፐናን ደእሽን ኤለካ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin ne morkketuu liik'o baana keeshshaa c'oranne ne mek'etsi baynawanttu payduukka c'arkkuu afiyaa suullaa keeshshaa daro gidanawaa. K'oppennaan de'ishshin ellekka,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin daro ne morkketi gudulla suulla mala, menxe iitati carkon biza happa mala gidana; qofay baynda dishin,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ዳሮ ኔ ሞርኬቲ ጉዱላ ሱላ ማላ፥ ሜንጼ ኢታቲ ጫርኮን ቢዛ ሃፓ ማላ ጊዳና፤ ቆፋይ ባይንዳ ዲሺን፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ነ ሞርከት ባና መላ ዳሮ፤ ዎዛና ምኖ አሳታ ታይቦይ ጫርኮይ ኤፍያ ፑኖ መላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin ne morketi baana mela daro; wozana mino asata tayboy carkoy efiya puno mela.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን ብዙ ጠላቶችሽ እንደ ትቢያ ብናኝ፣ የጨካኞች መንጋ በነፋስ እንደሚነዳ ገለባ ይሆናሉ። ድንገት ሳይታሰብም፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢየሩሳሌም ሆይ! በአንቺ ላይ በጠላትነት የሚነሡ የጠላት ሠራዊት ሁሉ እንደ ትቢያ በነው ይጠፋሉ፤ እጅግ የሚያስፈሩ ሠራዊቶቻቸውም ሳይታሰቡ በድንገት በነፋስ እንደሚወሰድ ገለባ ይሆናሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብዝሓት ፀላእትኺ ግና ኸም ልሑም በነንታ፥ እቶም መጨነቕትኺ ኸዓ ኸም ዝሓልፍ ብቝቡቕ ክኾኑ እዮም፤ እዙይውን ብድንገት ክኸውን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ብዝሒ ጻላእትኺ ግና ከም ድኹም ተጐጓ፡ ብዝሒ እቶም መጨነቕቲ ኸኣ ከምቲ ዚሐልፍ ብቚብቚ ኪኸውን እዩ፡ እዚውን ብቕጽበት ብድንገት ኪኸውን እዩ።