Isaiah 29:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ብመንፈስ ዚዕንድሩ እውን ከይተረፉ ኪርድኡ እዮም፣ እቶም ዘጕረምረሙ እውን ኪመሃሩ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በመ​ን​ፈ​ስም የሳቱ ማስ​ተ​ዋ​ልን ያው​ቃሉ፤ የሚ​ያ​ጕ​ረ​መ​ር​ሙም መታ​ዘ​ዝን ይማ​ራሉ፤ ዲዳ አን​ደ​በ​ትም ሰላም መና​ገ​ርን ይማ​ራል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በመንፈስም የሳቱ ማስተዋልን ያውቃሉ፥ የሚያጕረመርሙም ትምህርትን ይቀበላሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በመንፈስም የሳቱ ወደ ማስተዋል ይደርሳሉ፤ የሚያጉረመርሙም ምክርን ይቀበላሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያናን ባሌዳዋንቱ ስሚደ አኬካና፤ ዙዙምያዋንቱካ ትምርትያ አካና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayyaanan baleeddawanttu simmiide akeekana; zuuzummiyaawanttukka timirttiyaa akkana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ayanan balidayti simmidi akeekana; zuuzumizaytikka timirte ekkana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣያናን ባሊዳይቲ ሲሚዲ ኣኬካና፤ ዙዙሚዛይቲካ ቲሚርቴ ኤካና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አያናን ባለይሳት አኬካ ደማና፤ ዙዙመይሳት ትምርተ ኤካና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ayyaanan baleysati akeeka demmana; zuuzumeysati timirte ekana” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በመንፈስ የሳቱ ያስተውላሉ፤ የሚያጕረመርሙም ምክር ይቀበላሉ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በመንፈስም የሚሳሳቱ ማስተዋልን ይገበያሉ፤ ዘወትር የሚያጒረመርሙ ትምህርትን ይቀበላሉ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ብመንፈስ ዝተጋገዩ ኸስተውዕሉ እዮም፤ እቶም መጕረምረምቲ ኸዓ ትምህርቲ ኽቕበሉ እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ብመንፈስ እተጋገዩ ድማ ኣእምሮ ኺረኽብ፡ እቶም መጒረምረምቲውን ትምህርቲ ኺምሀሩ እዮም።