Isaiah 29:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንደቁ፡ ግብሪ ኣእዳወይ፡ ኣብ ማእከሉ ምስ ረኣየ ግና፡ ስመይ ኪቕድሱ፡ ነቲ ናይ ያእቆብ ቅዱስ ድማ ኪቕድስዎ፡ ንኣምላኽ እስራኤል ከኣ ኪፈርህዎ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን ልጆቻቸው የእጄን ሥራ ባዩ ጊዜ ስለ እኔ ስሜን ይቀድሳሉ፤ የያዕቆብንም ቅዱስ ይቀድሳሉ፤ የእስራኤልንም አምላክ ይፈራሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን የእጄን ሥራ ልጆቹን በመካከሉ ባያቸው ጊዜ ስሜን ይቀድሳሉ፤ የያዕቆብንም ቅዱስ ይቀድሳሉ፥ የእስራኤልንም አምላክ ይፈራሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን የእጄን ሥራ ልጆቹን በመካከሉ ባያቸው ጊዜ ስሜን ይቀድሳሉ፤ የያዕቆብንም ቅዱስ ይቀድሳሉ፥ የእስራኤልንም አምላክ ይፈራሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኡንቱንቱ ታ ኩሽያ ኦሶ ግድያ ባረንቱ ናናቱዋ ባረንቱ ግዶን በእያ ዎደ፥ ታ ሱን ጌሻተን ናጋና፤ ኡንቱንቱ ያቆባ ጌሻ ጌሻተ ባይዝክኖ። እስራኤልያ ጾሳካ ያሻተን ቦንቻና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin unttunttu ta kushiyaa ooso gidiyaa barenttu naanatuwaa barenttu giddon be'iyaa wode, ta suntsaa geeshshatetsaan naagana; unttunttu Yaak'ooba Geeshsha geeshshatetsaa bayzzikkino. Israa'eeliyaa S'oossaakka yashshatetsan bonchchana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Bantta giddon ta kushe ooso gidida bantta nayta be7ishe ta sunththaa geeshshateththan naagana; istti Yaaqoobe Geeshshaza geeshshateth erana; Isra7eele Xoossaa sinththan yashshateththan eqqana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባንታ ጊዶን ታ ኩሼ ኦሶ ጊዲዳ ባንታ ናይታ ቤኢሼ ታ ሱን ጌሻቴን ናጋና፤ ኢስቲ ያቆቤ ጌሻዛ ጌሻቴ ኤራና፤ ኢስራኤሌ ጾሳ ሲንን ያሻቴን ኤቃና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኤንቲ ታ ኩሸ ኦሶ ግድዳ ባንታ ናይታ ባንታ ግዶን በእያ ዎደ ታ ሱን ጌሻና፤ ኤንቲ ያይቆባ ጌሻ፥ ጌሻተ ናጋና፤ እስራኤለ ፆሳ ያሻተን ቦንቻና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin enti ta kushe ooso gidida banta nayta banta giddon be7iya wode ta sunthaa geeshshana; enti Yayqooba Geeshshaa, geeshshatetha naagana; Isra7eele Xoossaa yashshatethan bonchana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በመካከላቸው የእጄ ሥራ የሆኑ፣ ልጆቻቸውን ሲያዩ፣ ስሜን ይቀድሳሉ፤ የያዕቆብን ቅዱስ ቅድስና ያውቃሉ፤ በእስራኤልም አምላክ ፊት በፍርሀት ይቆማሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእጄ ሥራ የሆኑትን ልጆቻቸውን በመካከላቸው ባዩ ጊዜ ስሜን ይቀድሳሉ፤ የእስራኤልን ቅዱስ ያከብራሉ፤ በእስራኤልም አምላክ ፊት በፍርሃት ይቆማሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ኣነ ዝሃብክዎ ደቁ ምስ ረአየ ግና፥ ሽዑ ንሳቶም ንስመይ ክቕድሱ፥ ነቲ ናይ ያእቆብ ቅዱስ ድማ ኽቕድሱ፥ ንኣምላኽ እስራኤል ከዓ ኽፈርሑ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንደቁ፡ እቶም ግብሪ ኣእዳወይ፡ ኣብ ማእከሉ ምስ ረኣየ ግና፡ ሽዑ ንሳቶም ንስመይ ኪቕድሱ፡ ነቲ ናይ ያእቆብ ቅዱስ ድማ ኪቕድሱ፡ ንኣምላኽ እስራኤል ከኣ ኪፈርሁ እዮም። |