Isaiah 29:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ፡ እቲ ንኣብርሃም እተበጀወ እግዚኣብሄር ብዛዕባ ቤት ያእቆብ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ያእቆብ ሕጂ ኣይኪሓፍርን፡ ሕጂ ኸኣ ገጹ ኣይኪሕምብስን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከአ​ብ​ር​ሃም ስለ ለየው ስለ ያዕ​ቆብ ቤት እን​ዲህ ይላል፥ “ያዕ​ቆብ አሁን አታ​ፍ​ርም፤ ፊት​ህም አሁን አይ​ለ​ወ​ጥም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ አብርሃምን የተቤዠ እግዚአብሔር ስለ ያዕቆብ ቤት እንዲህ ይላል። ያዕቆብ አሁን አያፍርም፥ ፊቱም አሁን አይለወጥም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ አብርሃምን የተቤዠ ጌታ ስለ ያዕቆብ ቤት እንዲህ ይላል፦ ያዕቆብ አሁን አያፍርም፥ ፊቱም አሁን አይለወጥም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ አብራሃማ ዎዜዳ መና ጎዳይ ያቆባ ዛርያዉ ሀዋዳን ያጌ፤ “ያቆባ ዛሪ ሀዋፐ ስንናዉ ዬላተና፤ ኡንቱንቱ ሶምኢካ ዬላቲደ፥ ሳኣ ጼለና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Abrahaama wozeedda Med'inaa Goday Yaak'ooba zariyaw hawaadan yaagee; «Yaak'ooba zarii hawaappe sintsanaw yeellatenna; unttunttu som"iikka yeellatiide, sa'aa s'eellenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Abrahaame wozzida GODAY Yaaqoobesos, «Yaaqoobey hayssafe guye yeellatenna; iza sinththika laamettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኣብራሃሜ ዎዚዳ ጎዳይ ያቆቤሶስ፥ «ያቆቤይ ሃይሳፌ ጉዬ ዬላቴና፤ ኢዛ ሲንካ ላሜቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ አብራሃመ ዎዝዳ ጎዳይ ያይቆባ ኮቻኮ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ያይቆባ ኮቻይ ህዛፐ ጉየ ዬላተና፤ እያ ሶምኦይ ዬላትድ ሳአ ፄለና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Abrahaame wozida Goday Yayqooba kochaako haysada yaagees: “Yayqooba kochay hizape guye yeellatenna; iya som7oy yeellatidi sa7a xeellenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ አብርሃምን የተቤዠው እግዚአብሔር ለያዕቆብ ቤት እንዲህ ይላል፤ “ያዕቆብ ከእንግዲህ ወዲያ አያፍርም፤ ፊቱም ከእንግዲህ አይለዋወጥም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ አብርሃምን ከችግሩ ያዳነ እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ እንዲህ ይላል፦ “ሕዝቤ ሆይ! ከእንግዲህ ወዲህ ውርደትና ኀፍረት አይደርስባችሁም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ እቲ ንኣብርሃም ዝተቤዘዎ እግዚኣብሄር፥ ንቤት ያእቆብ ከምዙይ ይብል፦ “ደጊምስ ያእቆብ ኣይሓፍርን፥ ገፁውን ኣይፅምሉን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ እቲ ንኣብርሃም እተበጀዎ እግዚኣብሄር ንቤት ያእቆብ ከምዚ ይብላ ኣሎ። ደጊምሲ ያእቆብ ኣይኪሐፍርን ገጹውን ኣይኪጽምሉን እዩ።