Isaiah 29:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ፡ እቲ ንኣብርሃም እተበጀወ እግዚኣብሄር ብዛዕባ ቤት ያእቆብ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ያእቆብ ሕጂ ኣይኪሓፍርን፡ ሕጂ ኸኣ ገጹ ኣይኪሕምብስን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ እግዚአብሔር ከአብርሃም ስለ ለየው ስለ ያዕቆብ ቤት እንዲህ ይላል፥ “ያዕቆብ አሁን አታፍርም፤ ፊትህም አሁን አይለወጥም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ አብርሃምን የተቤዠ እግዚአብሔር ስለ ያዕቆብ ቤት እንዲህ ይላል። ያዕቆብ አሁን አያፍርም፥ ፊቱም አሁን አይለወጥም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ አብርሃምን የተቤዠ ጌታ ስለ ያዕቆብ ቤት እንዲህ ይላል፦ ያዕቆብ አሁን አያፍርም፥ ፊቱም አሁን አይለወጥም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ አብራሃማ ዎዜዳ መና ጎዳይ ያቆባ ዛርያዉ ሀዋዳን ያጌ፤ “ያቆባ ዛሪ ሀዋፐ ስንናዉ ዬላተና፤ ኡንቱንቱ ሶምኢካ ዬላቲደ፥ ሳኣ ጼለና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Abrahaama wozeedda Med'inaa Goday Yaak'ooba zariyaw hawaadan yaagee; «Yaak'ooba zarii hawaappe sintsanaw yeellatenna; unttunttu som"iikka yeellatiide, sa'aa s'eellenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Abrahaame wozzida GODAY Yaaqoobesos, «Yaaqoobey hayssafe guye yeellatenna; iza sinththika laamettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኣብራሃሜ ዎዚዳ ጎዳይ ያቆቤሶስ፥ «ያቆቤይ ሃይሳፌ ጉዬ ዬላቴና፤ ኢዛ ሲንካ ላሜቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ አብራሃመ ዎዝዳ ጎዳይ ያይቆባ ኮቻኮ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ያይቆባ ኮቻይ ህዛፐ ጉየ ዬላተና፤ እያ ሶምኦይ ዬላትድ ሳአ ፄለና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Abrahaame wozida Goday Yayqooba kochaako haysada yaagees: “Yayqooba kochay hizape guye yeellatenna; iya som7oy yeellatidi sa7a xeellenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ አብርሃምን የተቤዠው እግዚአብሔር ለያዕቆብ ቤት እንዲህ ይላል፤ “ያዕቆብ ከእንግዲህ ወዲያ አያፍርም፤ ፊቱም ከእንግዲህ አይለዋወጥም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ አብርሃምን ከችግሩ ያዳነ እግዚአብሔር ለእስራኤል ሕዝብ እንዲህ ይላል፦ “ሕዝቤ ሆይ! ከእንግዲህ ወዲህ ውርደትና ኀፍረት አይደርስባችሁም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ እቲ ንኣብርሃም ዝተቤዘዎ እግዚኣብሄር፥ ንቤት ያእቆብ ከምዙይ ይብል፦ “ደጊምስ ያእቆብ ኣይሓፍርን፥ ገፁውን ኣይፅምሉን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እቲ ንኣብርሃም እተበጀዎ እግዚኣብሄር ንቤት ያእቆብ ከምዚ ይብላ ኣሎ። ደጊምሲ ያእቆብ ኣይኪሐፍርን ገጹውን ኣይኪጽምሉን እዩ። |