Isaiah 29:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንኣርያል ግና ከሸግሮ እየ፣ ጭንቀትን ሓዘንን ኪህሉ እዩ፣ ንዓይ ድማ ከም ኣርኤል ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አር​ኤ​ል​ንም አስ​ጨ​ን​ቃ​ለሁ፤ ይህ​ችም ኀይል፥ ይህ​ችም ብዕል የእኔ ትሆ​ና​ለች፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አርኤልንም አስጨንቃለሁ፥ ልቅሶና ዋይታም ይሆንባታል፤ እንደ አርኤልም ትሆንልኛለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ግን አርኤልንም አስጨንቃለሁ፥ ልቅሶና ዋይታም ይሆንባታል፤ እሷም እንደ አርኤል ትሆንልኛለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን አሪኤላ ግያ ካታማ ብሮካ ኡንኤና፤ ኡንቱንቱ ዝላላናነ ዬካና። ሄ ካታማይ ሱይ ካሜዳ ያርሽያ ሳኣ ማላ ግዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani Arii'eela giyaa katamaa birokka un"etsana; unttunttu zilaalananne yeekkana. He katamay suutsay kammeedda yarshshiyaa sa'aa mala gidanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin tani Ar7eele katamayo giddoththana; iza yeekkananne waassana; iza taas yarsho yarshizaso gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ታኒ ኣርኤሌ ካታማዮ ጊዶና፤ ኢዛ ዬካናኔ ዋሳና፤ ኢዛ ታስ ያርሾ ያርሺዛሶ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ አርኤላ ካታማ ቡሮ ኡንኤና፤ እ ዘሌልድ ዬካና። ሄ ካታማይ ሱ ካምዳ ያርሾ በሳ መላ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani Ar7eela katamaa buroo un7ethana; I zeleelidi yeekana. He katamay suuthi kammida yarsho bessa mela gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን አርኤልን እከብባለሁ፤ ታለቅሳለች፤ ዋይ ዋይ ትላለች፤ ለእኔም እንደ መሠዊያ ስፍራ ትሆንልኛለች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያ በኋላ ግን እኔ እግዚአብሔር “የእግዚአብሔር መሠዊያ” ተብላ የምትጠራውን የእስራኤል ከተማ አስጨንቃለሁ፤ እዚያም ሐዘንና የለቅሶ ዋይታ ይሆናል፤ ከተማይቱም በደም እንደ ተሸፈነ መሠዊያ ትሆናለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ ንኣርኤር ከጨንቐላ እየ፤ ዋይ ዋይታን ቍዘማን ክኾና እዩ። ንሳውን ከም ኣርኤር ክትኮነኒ እያ።
Amharic Tigrinya 2011 ንኣሪኤል ድማ ከጨንቐላ እየ፡ ዋይዋይን ቊዝማን ኪኸውን እዩ፡ ንሳውን ከም ኣሪኤል ክትኰነኒ እያ።