Isaiah 29:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ለዋሃት ብእግዚኣብሄር ሓጐሶም ኪውስኹ እዮም፣ ኣብ መንጎ ሰብ ድኻታት ከኣ በቲ ቅዱስ እስራኤል ኪሕጐሱ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነዳያን ደስታቸውን በእግዚአብሔር ያበዛሉ፤ በሰዎች መካከል ተስፋ የሌላቸውም ሐሤትን በእስራኤል ቅዱስ ያደርጋሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዋሃን ደስታቸውን በእግዚአብሔር ያበዛሉ፥ በሰዎች መካከል ያሉ ችግረኞችም ሐሤትን በእስራኤል ቅዱስ ያደርጋሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዋሃን ደስታቸውን በጌታ ያበዛሉ፥ በሰዎች መካከል ያሉ ችግረኞችም ሐሤትን በእስራኤል ቅዱስ ያደርጋሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሽከቱ ጉጂድካ መና ጎዳን ናሸታና፤ አሳ ግዶን ደእያ ህዬሳቱካ እስራኤልያ ጌሻን ሀሹ ጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ashkketuu gujjiidikka Med'inaa Godaan nashettana; asaa giddon de'iyaa hiyyeesatuukka Israa'eeliyaa Geeshshan hashshu gaana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ashketi GODAAN, hiyeesati Isra7eele Geeshshan zaari zaari ufayettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሽኬቲ ጎዳን፥ ሂዬሳቲ ኢስራኤሌ ጌሻን ዛሪ ዛሪ ኡፋዬታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሽከት ጎዳን ኡፋይታና፤ ማንቆት እስራኤለ ጌሻን ሀሹ ጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ashketi Godan ufaytana; manqoti Isra7eele Geeshshan hashshu gaana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ትሑታን በእግዚአብሔር ፣ ምስኪኖችም በእስራኤል ቅዱስ እንደ ገና ሐሤት ያደርጋሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ትሑታንና ችግረኞች በእስራኤል ቅዱስ በእግዚአብሔር ይደሰታሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ትሑታት ብእግዚኣብሄር ደስ ክብሎም እዩ፤ ኵሎም እቶም ኣብ ማእኸል ሰብ ዘለዉ ድኻታት ከዓ፥ በቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ ክሕጐሱ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ዓቃላት ንሓጐሶም ኣብ እግዚኣብሄር ኬዕዝዝዎ፡ እቶም ኣብ ማእከል ሰብ ዘለው ድኻታት ከኣ በቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ ኪሕጐሱ እዮም። |