Isaiah 29:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሓቂ ምግልባጥኩም ከም ጭቃ ሰራሕ ሸኽላ ኺውሰድ እዩ። ግብሪ እቲ ዝሰርሐ፡ ኣይፈጠረንንዶ ይብለኒ እዩ፧ ወይስ እቲ ማዕቀፉ ርድኢት የብሉን ክብል እዩ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህ የእናንተ ጠማምነት ነው፤ እንደ ሸክላ ሠሪ ጭቃ የምትቈጠሩ አይደላችሁምን? በውኑ ሥራ ሠሪውን፥ “አልሠራኸኝም” ይለዋልን? ወይስ የተደረገ አድራጊውን፥ “በማስተዋል አላሳመርኸኝም” ይለዋልን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህ የእናንተ ጠማምነት ነው፤ እንደ ሸክላ ሠሪ ጭቃ የምትቈጠሩ አይደላችሁምን? በውኑ ሥራ ሠሪውን። አልሠራኸኝም ይለዋልን? ወይስ የተደረገው አድራጊውን። አታስተውልም ይለዋልን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህ የእናንተ ጠማምነት ነው፤ እንደ ሸክላ ሠሪ ጭቃ የምትቈጠሩ አይደላችሁምን? በውኑ ሥራ ሠሪውን፦ “አልሠራኸኝም” ይለዋልን? ወይስ የተደረገው አድራጊውን፦ “አታስተውልም” ይለዋልን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ የዎቱዋ ላሚታ፤ ኡርቃ መያዌ ኡርቃ ማላ ጊደ ቆፒታ! መቴዳዌ መዳዋ፥ “እ ታና መቤና” ጋኔ? ኦቱ ባረና መዳዋ፥ “እ አይነ ኤረና” ጋናዉ ዳንዳዪ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte yewotuwaa laamiitta; urk'k'aa med'd'iyaawe urk'k'aa mala giide k'oppiita! Med'etteeddawe med'd'eeddawaa, «I taana med'd'ibeenna» gaanee? Otuu barena med'd'eeddawaa, «I ayinne erenna» gaanaw danddayii? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte yo7ota laammi yeggeeta; manata urqqa mala xeelleeta! Medhettidayssi medhdhidayssa, «Izi tana medhdhibeenna» gizee? Mana miishshi bana medhdhidayssa, «Izi aykkoka erenna» gizee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ዮኦታ ላሚ ዬጌታ፤ ማናታ ኡርቃ ማላ ጼሌታ! ሜቲዳይሲ ሜዳይሳ፥ «ኢዚ ታና ሜቤና» ጊዜ? ማና ሚሺ ባና ሜዳይሳ፥ «ኢዚ ኣይኮካ ኤሬና» ጊዜ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ኡባባ ሽር የጌታ። ኦቶ መይስ ኡርቃ መላ ግድ ቆፔታ! መትዳይስ መዳይሳ፥ “እ ታና መቤና” ግዬ? ኦቶይ ባና መዳይሳ፥ “እ አይኮካ ኤረና” ጋናዉ ዳንዳኢ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte ubbaba shiri yeggeeta. Oto medheysi urqa mela gidi qopeeta! Medhetidaysi medhidaysa, “I tana medhibeenna” giyyee? Otoy bana medhidaysa, “I aykoka erenna” gaanaw danda7ii? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እናንተ ነገሮችን ትገለብጣላችሁ ሸክላ ሠሪውን እንደ ሸክላ ትመለከታላችሁ፤ ለመሆኑ፣ ተሠሪ ሠሪውን፣ “እርሱ አልሠራኝም” ይለዋልን? ሸክላ የሠራውን፣ “እርሱ ምንም አያውቅም” ይለዋልን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እናንተ ሁሉን ነገር ትገለባብጣላችሁ። ሸክላ ሠሪው ከሸክላው አይበልጥምን? አንድ የተሠራ ሥራ ሠሪውን “አንተ አልሠራኸኝም” ይለዋልን? ወይስ ደግሞ የሸክላ ዕቃ ሸክላ ሠሪውን “ሥራህን አታውቅም” ይለዋልን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዙይ ናታትኩም ቀይናንነትዶ ኣይኮነን? ከም ሰራሒ መሬትዶ እትቝፀሩ ኣይኮንኩምን? ስሩሕዶ ንሰራሒኡ “ንስኻ ኣይሰራሕኻንን” ይብሎ እዩ? ወይ እቲ እተገብረ፥ ንገባሪኡዶ “ኣይተስተውዕልን ኢኻ” ይብሎ እዩ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣየ ኣቱም ቄናናት፡ ስሩሕ ንስራሒኡ፡ ንስኻ ኣይሰራሕካንን፡ ድኩን ከኣ ንደኳኒኡ፡ ንስኻ ኣይተስተውዕልን ኢኻ፡ ኢሉስ መሬትዶ ምስ ሰራሒኡ ይመዓራረ እዩ |