Isaiah 29:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ምኽሮም ካብ እግዚኣብሄር ኪሓብኡ ኣጸቢቖም ዚደልዩ፡ ግብሩ ድማ ኣብ ጸልማት ዘሎ፡ መን ይርእየና፧ መንከ ንፈልጥ?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ምክ​ራ​ቸ​ውን ጥልቅ አድ​ር​ገው ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለሚ​ሰ​ውሩ ወዮ​ላ​ቸው! ሥራ​ቸ​ው​ንም በጨ​ለማ ውስጥ አድ​ር​ገው፥ “ማን ያየ​ናል? ወይስ ማን ያው​ቀ​ናል?” ለሚሉ ወዮ​ላ​ቸው!
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ምክራቸውን ጥልቅ አድርገው ከእግዚአብሔር ለሚሰውሩ፥ ሥራቸውንም በጨለማ ውስጥ አድርገው። ማን ያየናል? ወይስ ማን ያውቀናል? ለሚሉ ወዮላቸው!
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ምክራቸውን ጥልቅ አድርገው ከጌታ ለሚሰውሩ፥ ሥራቸውንም በጨለማ ውስጥ አድርገው፦ “ማን ያየናል? ወይስ ማን ያውቀናል?” ለሚሉ ወዮላቸው!
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባረ ሀልቹዋ ጪማዪደ፥ መና ጎዳፐ ቆስያዋንቶ፥ ባረንቱ ኦሱዋ ማን ኦደ፥ “ኑና ኦን በኢ? ኑና ኦን ኤሪ?” ያግያዋንቶ አየ አና!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Bare halchchuwaa c'iimmayiide, Med'inaa Godaappe k'ossiyaawanttoo, barenttu oosuwaa d'uman ootsiidde, «Nuuna ooni be'ii? Nuuna ooni erii?» yaagiyaawanttoo aayye ana!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Bantta halchcho GODAAPPE genththanaas duge ciimma ollan wodhdhizaytas bantta ooso dhuman ooththizaytas «Nuna ooni be7anee? Nuna ooni eranee?» gizaytas aayye ana!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባንታ ሃልቾ ጎዳፔ ጌንናስ ዱጌ ጪማ ኦላን ዎዛይታስ ባንታ ኦሶ ማን ኦዛይታስ «ኑና ኦኒ ቤኣኔ? ኑና ኦኒ ኤራኔ?» ጊዛይታስ ኣዬ ኣና!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባንታ ሀልቹዋ ጎዳፐ ቆሳናዉ ጪሞየይሳታ፥ ባንታ ኦሱዋ ማን ኦሸ፥ “ኑና ኦን በኢ? ኑና ኦን ኤሪ?” ያገይሳታ አየ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Banta halchuwa Godaape qosanaw ciimmoyeyisata, banta oosuwa dhuman oothishe, “Nuna ooni be7ii? Nuna ooni erii?” yaageyisata ayye!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሐሳባቸውን ከእግዚአብሔር ለመደበቅ፣ ወደ ጥልቅ ጕድጓድ ለሚወርዱ ሥራቸውንም በጨለማ ለሚያከናውኑ፣ “ማን ያየናል? ማንስ ያውቅብናል” ለሚሉ ወዮላቸው!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዕቅዳቸውን ከእግዚአብሔር ለመደበቅ ወደ ጥልቅ ቦታ ለሚሄዱ በጨለማ የሠሩትንም ሥራ “ማን ያይብናል? ማን ያውቅብናል?” ለሚሉ ሰዎች ወዮላቸው!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ንምኽሮም ካብ እግዚኣብሄር ኣዕሚቖም ዝሓብኡ፥ ተግባሮም ከዓ ብፀልማት ዝገብሩ እሞ “መን ይሪአና? መንከ ይፈልጠና?” ዝብሉ ወይለኦም!
Amharic Tigrinya 2011 ነቶም ንምኽሮም ካብ እግዚኣብሄር ኣዕሚቖም ዚሐብኡ፡ ተግባሮም ከኣ ብጸልማት ዚገብሩ እሞ፡ መን ይርእየና መንከ ይፈልጠና፡ ዚብሉስ ወይለኦም።