Isaiah 29:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እምበኣርሲ፡ እንሆ፡ ኣብ ማእከል እዚ ህዝቢ እዚ ድንቂ ግብሪን ተኣምራትን ክገብር እየ፡ ከመይሲ፡ ጥበብ ጠቢባቶም ኪጠፍእ እዩ፡ ምስትውዓል ልቦናታቶምውን ኪሕባእ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ፥ እነሆ፥ ይህ ሕዝብ በድጋሚ እንዲፈልስ አደርጋለሁ፤ አፈልሳቸዋለሁም፤ የጥበበኞችንም ጥበብ አጠፋለሁ፤ የአስተዋዮችንም ማስተዋል እሰውራለሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ፥ እነሆ፥ ድንቅ ነገርን በዚህ ሕዝብ መካከል፥ ድንቅ ነገርን ተአምራትንም፥ እንደ ገና አደርጋለሁ፤ የጥበበኞችም ጥበብ ትጠፋለች፥ የአስተዋዮችም ማስተዋል ትሰወራለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ፥ እነሆ፥ ድንቅ ነገርን በዚህ ሕዝብ መካከል፥ አስደማሚ ነገርን ተአምራትንም እንደገና አደርጋለሁ፤ የጥበበኞችም ጥበብ ትጠፋለች፥ የአስተዋዮችም ማስተዋል ትሰወራለች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ በእተ፥ ታን ሀ አሳ ቦላ ዛረደካ ማላልስያባ ኦና፤ ማላልያባነ ኦራባ ኦና። ኡንቱንቱ ኤራንቻቱዋ አዳ ኤራተይ ዳላማና፤ ኡንቱንቱ አኬካንቻቱዋ አኬካይካ ቆሰታና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, be'ite, taani ha asaa bolla zaaretsaadekka maalalissiyaabaa ootsana; maalaaliyaabaanne ooratsabaa ootsana. Unttunttu eranchchatuwaa aad'd'eeda eratetsay daallamana; unttunttu akeekanchchatuwaa akeekayikka k'osettana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas tani ha asaa bolla malalisiza miishsha bolla malalisiza miish ooththashe zaara zaara istta malalissana; aadho eranchchata erateththi dhayana; akeekanchchata akeekaykka pentti baana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ታኒ ሃ ኣሳ ቦላ ማላሊሲዛ ሚሻ ቦላ ማላሊሲዛ ሚሽ ኦሼ ዛራ ዛራ ኢስታ ማላሊሳና፤ ኣ ኤራንቻታ ኤራቴ ያና፤ ኣኬካንቻታ ኣኬካይካ ፔንቲ ባና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ታኒ ሀ አሳ ቦላ ዛራ ዛራ ማላልስያባ ኦና። ጭንጫታ ጭንጫተ ኤያ ከሳና፤ ኤራንቾታ ኤራ ዶግሳና” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, taani ha asaa bolla zaara zaara malaalsiyaba oothana. Cincata cincatethaa eeya kessana; eranchota eraa dogisana” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ይህን ሕዝብ በድንቅ ላይ ድንቅ ነገር እያደረግሁ፣ ዳግመኛ አስገርመዋለሁ፤ የጥበበኞች ጥበብ ይጠፋል፤ የአስተዋዮችም ማስተዋል ይበንናል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አስደናቂ ተአምርን አከታትዬ በማምጣት ይህ ሕዝብ እንዲገረም አደርገዋለሁ፤ የጥበበኞች ጥበብ ትሰወራለች፤ የአስተዋዮችም ማስተዋል ትረሳለች።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ኣብ እዝ ህዝቢ እዙይ፥ ዘደንቕ ተግባርን ተኣምራትን፥ ወሲኸ ኽገብር እየ። ጥበብ እቶም ጥበበኛታት ክጠፍእ፥ ምስትውዓል እቶም መስተውዓልቲውን ክስወር እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እንሆ፡ ኣብ ማእከል እዚ ህዝቢ እዚ ዜደንቕ ተግባር፡ እወ፡ ዜደንቕ ተግባርን ተኣምራትን ወሲኸ ኽገብር እየ፡ ጥበብ፡ እቶም ጥበበኛታቱ ኺጠፍእ፡ ምስትውዓል እቶም ኣስተውዓልቱ ኺድፈን እዩ፡ በለ። |