Isaiah 29:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እዩ እግዚኣብሄር ከምዚ ዝበለ፥ እዚ ህዝቢ እዚ ብኣፎም ይቐርበኒ ብኸናፍሩ ድማ የኽብረኒ፣ ልቡ ግና ካባይ ርሒቑ ስለ ዘሎ፣ ንኣይ ዘለዎም ፍርሃት ድማ ብትእዛዝ ሰብ ይምሃር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጌታም አለ፥ “ይህ ሕዝብ በከ​ን​ፈ​ሮቹ ያከ​ብ​ረ​ኛ​ልና፥ ልቡ ግን ከእኔ የራቀ ነውና፥ በከ​ንቱ ያመ​ል​ኩ​ኛል፤ ሰው ሠራሽ ትም​ህ​ር​ትም ያስ​ተ​ም​ራሉ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጌታም። ይህ ሕዝብ በአፉ ወደ እኔ ይቀርባልና፥ በከንፈርቹም ያከብረኛልና፥ ልቡ ግን ከእኔ የራቀ ነውና፥ በሰዎች ሥርዓትና ትምህርት ብቻ ይፈራኛልና
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም፦ ይህ ሕዝብ በአፉ ወደ እኔ ይቀርባል፥ በከንፈሮቹም ያከብረኛል፥ ልቡ ግን ከእኔ የራቀ ነው፤ በሰዎች ሥርዓትና ትምህርት ብቻ ይፈራኛል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያትና፥ ጎዳይ ሀዋዳን ያጋና፤ “ሀዌ አሳይ ባረ ቦላ ዶናን ታኮ ሺቄ፤ ባረ እንጻርሳን ታና ቦንቼ፤ ሽን ኡንቱንቱ ዎዛናይ ታፐ ሃኩዋን ደኤ። ኡንቱንቱ አሳይ መዳ ዎጋ ታማሪደ፥ ታዉ ጮ ጎይኒኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatina, Goday hawaadan yaagana; «Hawe Asay bare bolla doonaan taakko shiik'ee; bare ins's'arssan taana bonchchee; shin unttunttu wozanay taappe haakuwaan de'ee. Unttunttu Asay med'd'eedda wogaa tamaariidde, taw c'oo goyinniino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Hayssi derey doonan xalla taakko shiiqees; ba metershan xalla tana bonchchees; gido attiin iza wozinay taappe haakon dees. Istti asi tamaarsidanne asi woththida wogan taas goynneettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ሃይሲ ዴሬይ ዶናን ጻላ ታኮ ሺቄስ፤ ባ ሜቴርሻን ጻላ ታና ቦንቼስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢዛ ዎዚናይ ታፔ ሃኮን ዴስ። ኢስቲ ኣሲ ታማርሲዳኔ ኣሲ ዎዳ ዎጋን ታስ ጎይኔቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ያጌስ፦ “ሀ አሳይ ታና ባንታ ዶናን ቦንቼስ፤ ሽን ኤንታ ዎዛናይ ታፐ ሃሆን ደኤስ። ኤንቲ አስ መዳ ዎጋ ታማርስሸ ታና ጮ ጎይኖሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday yaagees: “Ha asay tana banta doonan bonchees; shin enta wozanay taape haahon de7ees. Enti asi medhida wogaa tamaarsishe tana coo goyinnoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ይህ ሕዝብ በአፉ ወደ እኔ ይቀርባል፤ በከንፈሩም ያከብረኛል፤ ልቡ ግን ከእኔ የራቀ ነው፤ የሚያመልከኝም፣ ሰው ባስተማረው ሰው ሠራሽ ሥርዐት ብቻ ነው ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጌታ እንዲህ ይላል፦ “ይህ ሕዝብ በአፉ ያከብረኛል፤ ልቡ ግን ከእኔ የራቀ ነው፤ እኔንም የሚያመልከኝ ሰው ሠራሽ ወግና ሥርዓትን እያስተማረ በከንቱ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከዓ በለ፦ “እዝ ህዝቢ እዙይ ብኣፉ ይቐርበኒ፤ ብኸናፍሩውን የኽብረኒ፤ ልቡ ግና ኻባይ ዝረሓቐ እዩ። ብናይ ሰብ ስርዓትን ትምህርትን እዩ ዝፈርሐኒ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ከኣ በለ፡ እዚ ህዝቢ እዚ ብኣፉ ኻብ ዚቐርበኒ፡ ብኸናፍሩውን ካብ ዜኽብረኒ፡ ልቡ ግና ካባይ ካብ ዚርሕቕ፡ እቲ ንኣይ ምፍራሁ ኸኣ ብምህሮ ባህሊ ሰብ ካብ ዚኸውን፡