Isaiah 29:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እዩ እግዚኣብሄር ከምዚ ዝበለ፥ እዚ ህዝቢ እዚ ብኣፎም ይቐርበኒ ብኸናፍሩ ድማ የኽብረኒ፣ ልቡ ግና ካባይ ርሒቑ ስለ ዘሎ፣ ንኣይ ዘለዎም ፍርሃት ድማ ብትእዛዝ ሰብ ይምሃር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጌታም አለ፥ “ይህ ሕዝብ በከንፈሮቹ ያከብረኛልና፥ ልቡ ግን ከእኔ የራቀ ነውና፥ በከንቱ ያመልኩኛል፤ ሰው ሠራሽ ትምህርትም ያስተምራሉ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጌታም። ይህ ሕዝብ በአፉ ወደ እኔ ይቀርባልና፥ በከንፈርቹም ያከብረኛልና፥ ልቡ ግን ከእኔ የራቀ ነውና፥ በሰዎች ሥርዓትና ትምህርት ብቻ ይፈራኛልና |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም፦ ይህ ሕዝብ በአፉ ወደ እኔ ይቀርባል፥ በከንፈሮቹም ያከብረኛል፥ ልቡ ግን ከእኔ የራቀ ነው፤ በሰዎች ሥርዓትና ትምህርት ብቻ ይፈራኛል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና፥ ጎዳይ ሀዋዳን ያጋና፤ “ሀዌ አሳይ ባረ ቦላ ዶናን ታኮ ሺቄ፤ ባረ እንጻርሳን ታና ቦንቼ፤ ሽን ኡንቱንቱ ዎዛናይ ታፐ ሃኩዋን ደኤ። ኡንቱንቱ አሳይ መዳ ዎጋ ታማሪደ፥ ታዉ ጮ ጎይኒኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina, Goday hawaadan yaagana; «Hawe Asay bare bolla doonaan taakko shiik'ee; bare ins's'arssan taana bonchchee; shin unttunttu wozanay taappe haakuwaan de'ee. Unttunttu Asay med'd'eedda wogaa tamaariidde, taw c'oo goyinniino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Hayssi derey doonan xalla taakko shiiqees; ba metershan xalla tana bonchchees; gido attiin iza wozinay taappe haakon dees. Istti asi tamaarsidanne asi woththida wogan taas goynneettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ሃይሲ ዴሬይ ዶናን ጻላ ታኮ ሺቄስ፤ ባ ሜቴርሻን ጻላ ታና ቦንቼስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢዛ ዎዚናይ ታፔ ሃኮን ዴስ። ኢስቲ ኣሲ ታማርሲዳኔ ኣሲ ዎዳ ዎጋን ታስ ጎይኔቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ያጌስ፦ “ሀ አሳይ ታና ባንታ ዶናን ቦንቼስ፤ ሽን ኤንታ ዎዛናይ ታፐ ሃሆን ደኤስ። ኤንቲ አስ መዳ ዎጋ ታማርስሸ ታና ጮ ጎይኖሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday yaagees: “Ha asay tana banta doonan bonchees; shin enta wozanay taape haahon de7ees. Enti asi medhida wogaa tamaarsishe tana coo goyinnoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ይህ ሕዝብ በአፉ ወደ እኔ ይቀርባል፤ በከንፈሩም ያከብረኛል፤ ልቡ ግን ከእኔ የራቀ ነው፤ የሚያመልከኝም፣ ሰው ባስተማረው ሰው ሠራሽ ሥርዐት ብቻ ነው ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጌታ እንዲህ ይላል፦ “ይህ ሕዝብ በአፉ ያከብረኛል፤ ልቡ ግን ከእኔ የራቀ ነው፤ እኔንም የሚያመልከኝ ሰው ሠራሽ ወግና ሥርዓትን እያስተማረ በከንቱ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከዓ በለ፦ “እዝ ህዝቢ እዙይ ብኣፉ ይቐርበኒ፤ ብኸናፍሩውን የኽብረኒ፤ ልቡ ግና ኻባይ ዝረሓቐ እዩ። ብናይ ሰብ ስርዓትን ትምህርትን እዩ ዝፈርሐኒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ከኣ በለ፡ እዚ ህዝቢ እዚ ብኣፉ ኻብ ዚቐርበኒ፡ ብኸናፍሩውን ካብ ዜኽብረኒ፡ ልቡ ግና ካባይ ካብ ዚርሕቕ፡ እቲ ንኣይ ምፍራሁ ኸኣ ብምህሮ ባህሊ ሰብ ካብ ዚኸውን፡ |