Isaiah 29:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ራእይ ኵሉ ድማ ከምቲ ሓደ ሰብኣይ ንሊቃውንቲ ኣረኪቡ ዚህቦ ቓላት ማሕተም መጽሓፍ ኰነካ፦ እዚ ኣንብብ። ንሱ ድማ፡ ኣይክእልን እየ፤ ተሓቲሙ እዩ እሞ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህም ሁሉ ነገር እንደ ታተመ መጽ​ሐፍ ቃል ሆኖ​ባ​ቸ​ዋል፤ ማን​በ​ብ​ንም ለሚ​ያ​ውቅ፥ “ይህን አን​ብብ” ብለው በሰ​ጡት ጊዜ እርሱ፥ “ታት​ሟ​ልና ማን​በብ አል​ች​ልም” ይላ​ቸ​ዋል፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ራእዩም ሁሉ እንደ ታተመ መጽሐፍ ቃል ሆኖባችኋል፤ ማንበብንም ለሚያውቅ። ይህን አንብብ ብለው በሰጡት ጊዜ እርሱ። ታትሞአልና አልችልም ይላቸዋል፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህ ሁሉ ራእይ እንደ ታተመ የመጽሐፍ ቃል ሆኖባችኋል፤ ማንበብንም ለሚያውቅ፦ “ይህን አንብብ” ብለው ባዘዙት ጊዜ እርሱ፦ “ታሽጓልና አልችልም” ይላቸዋል፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ ኡባ ሳጻይ ነዉ አታመቴዳ ማጻፋ ማላ ግዴዳ። አሳይ፥ “ሄይ፥ ሀዋ ናባባ” ያግ፥ እት ናባብ ዳንዳይያ ኡራዉ እምያ ዎደ እ፥ “ማጻፋይ አታመቴዳ ድራዉ፥ ታን ናባባናዉ ዳንዳይከ” ያጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha ubbaa sas'ay new attametteedda mas'aafaa mala gideedda. Asay, «Hey, hawaa nabbaba» yaagi, itti nabbabi danddayiyaa uraw immiyaa wode I, «Mas'aafay attametteedda diraw, taani nabbabanaw danddaykke» yaagana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha ajjuutay isttas xaaththa maxaafa giddon gordetti diza qaala mala gidides. Ha xaaththa maxaafa nababanaas dandayza asi, «Shoobbe nuus nababa» giidi intte immiko, izi inttes, «Gordettida gishshas tani nababanaas dandaykke» gaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃ ኣጁታይ ኢስታስ ጻ ማጻፋ ጊዶን ጎርዴቲ ዲዛ ቃላ ማላ ጊዲዴስ። ሃ ጻ ማጻፋ ናባባናስ ዳንዳይዛ ኣሲ፥ «ሾቤ ኑስ ናባባ» ጊዲ ኢንቴ ኢሚኮ፥ ኢዚ ኢንቴስ፥ «ጎርዴቲዳ ጊሻስ ታኒ ናባባናስ ዳንዳይኬ» ጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ ኡባ ቆንጨይ ነዉ አታመትዳ ማፃፋ መላ ግድስ። እስ አስ፥ “ሄኤ፥ ሀይሳ ናባባ” ያግድ፥ እስ ናባቦ ኤርያ አሳስ እምያ ዎደ፥ እ፥ “ማፃፋይ አታመትዳ ግሾ፥ ታ ናባባናዉ ዳንዳእከ” ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha ubba qoncethay new attametida maxaafa mela gidis. Issi asi, “He7e, haysa nabbaba” yaagidi, issi nabbabo eriya asas immiya wode, I, “Maxaafay attametida gisho, ta nabbabanaw danda7ike” yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህ ሁሉ ራእይ በጥቅልል መጽሐፍ ውስጥ እንደ ታሸገ ቃል ሆኖባችኋል። ጥቅልሉንም መጽሐፍ ማንበብ ለሚችል ሰው፣ “እባክህ አንብብልን” ብላችሁ ብትሰጡት፣ “ታሽጓልና አልችልም” ይላችኋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የትንቢት ራእይ ሁሉ ትርጒም ከእናንተ ተሰውሮ እንደ ታሸገ መጽሐፍ ይሆናል፤ ወደሚያነብ ሰው ወስዳችሁ “አንብብልን” ብላችሁ ብትጠይቁት እንኳ “ስለ ታሸገ ላነበው አልችልም” ይላችኋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሉ ራእይ ከም ቃላት ሕቱም መፅሓፍ ኮይንኩም ኣሎ፤ ንሓደ ንባብ ዝፈልጥ “በይዛኻ እስኪ እዙይ ኣንብበልና” ኢሎም እንተ ሃብዎ፥ ንሱ “ሕቱም ስለ ዝኾነ፥ ከንብቦ ኣይክእልን” ይብሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ኲሉ ራእይ ከም ቃላት ሕቱም መጽሓፍ ኰይኑኩም ኣሎ። ንሓደ ንባብ ዚፈልጥ፡ እንካ እስከ እዚ ኣንብብ፡ ኢሎም እንተ ሀብዎ፡ ንሱ ኸኣ፡ ሕቱም እዩ እሞ፡ ኣይዀነለይን፡ ኢሉ ይመልስ።