Isaiah 29:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ራእይ ኵሉ ድማ ከምቲ ሓደ ሰብኣይ ንሊቃውንቲ ኣረኪቡ ዚህቦ ቓላት ማሕተም መጽሓፍ ኰነካ፦ እዚ ኣንብብ። ንሱ ድማ፡ ኣይክእልን እየ፤ ተሓቲሙ እዩ እሞ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህም ሁሉ ነገር እንደ ታተመ መጽሐፍ ቃል ሆኖባቸዋል፤ ማንበብንም ለሚያውቅ፥ “ይህን አንብብ” ብለው በሰጡት ጊዜ እርሱ፥ “ታትሟልና ማንበብ አልችልም” ይላቸዋል፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ራእዩም ሁሉ እንደ ታተመ መጽሐፍ ቃል ሆኖባችኋል፤ ማንበብንም ለሚያውቅ። ይህን አንብብ ብለው በሰጡት ጊዜ እርሱ። ታትሞአልና አልችልም ይላቸዋል፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህ ሁሉ ራእይ እንደ ታተመ የመጽሐፍ ቃል ሆኖባችኋል፤ ማንበብንም ለሚያውቅ፦ “ይህን አንብብ” ብለው ባዘዙት ጊዜ እርሱ፦ “ታሽጓልና አልችልም” ይላቸዋል፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ኡባ ሳጻይ ነዉ አታመቴዳ ማጻፋ ማላ ግዴዳ። አሳይ፥ “ሄይ፥ ሀዋ ናባባ” ያግ፥ እት ናባብ ዳንዳይያ ኡራዉ እምያ ዎደ እ፥ “ማጻፋይ አታመቴዳ ድራዉ፥ ታን ናባባናዉ ዳንዳይከ” ያጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha ubbaa sas'ay new attametteedda mas'aafaa mala gideedda. Asay, «Hey, hawaa nabbaba» yaagi, itti nabbabi danddayiyaa uraw immiyaa wode I, «Mas'aafay attametteedda diraw, taani nabbabanaw danddaykke» yaagana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha ajjuutay isttas xaaththa maxaafa giddon gordetti diza qaala mala gidides. Ha xaaththa maxaafa nababanaas dandayza asi, «Shoobbe nuus nababa» giidi intte immiko, izi inttes, «Gordettida gishshas tani nababanaas dandaykke» gaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃ ኣጁታይ ኢስታስ ጻ ማጻፋ ጊዶን ጎርዴቲ ዲዛ ቃላ ማላ ጊዲዴስ። ሃ ጻ ማጻፋ ናባባናስ ዳንዳይዛ ኣሲ፥ «ሾቤ ኑስ ናባባ» ጊዲ ኢንቴ ኢሚኮ፥ ኢዚ ኢንቴስ፥ «ጎርዴቲዳ ጊሻስ ታኒ ናባባናስ ዳንዳይኬ» ጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ኡባ ቆንጨይ ነዉ አታመትዳ ማፃፋ መላ ግድስ። እስ አስ፥ “ሄኤ፥ ሀይሳ ናባባ” ያግድ፥ እስ ናባቦ ኤርያ አሳስ እምያ ዎደ፥ እ፥ “ማፃፋይ አታመትዳ ግሾ፥ ታ ናባባናዉ ዳንዳእከ” ያጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha ubba qoncethay new attametida maxaafa mela gidis. Issi asi, “He7e, haysa nabbaba” yaagidi, issi nabbabo eriya asas immiya wode, I, “Maxaafay attametida gisho, ta nabbabanaw danda7ike” yaagana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህ ሁሉ ራእይ በጥቅልል መጽሐፍ ውስጥ እንደ ታሸገ ቃል ሆኖባችኋል። ጥቅልሉንም መጽሐፍ ማንበብ ለሚችል ሰው፣ “እባክህ አንብብልን” ብላችሁ ብትሰጡት፣ “ታሽጓልና አልችልም” ይላችኋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የትንቢት ራእይ ሁሉ ትርጒም ከእናንተ ተሰውሮ እንደ ታሸገ መጽሐፍ ይሆናል፤ ወደሚያነብ ሰው ወስዳችሁ “አንብብልን” ብላችሁ ብትጠይቁት እንኳ “ስለ ታሸገ ላነበው አልችልም” ይላችኋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሉ ራእይ ከም ቃላት ሕቱም መፅሓፍ ኮይንኩም ኣሎ፤ ንሓደ ንባብ ዝፈልጥ “በይዛኻ እስኪ እዙይ ኣንብበልና” ኢሎም እንተ ሃብዎ፥ ንሱ “ሕቱም ስለ ዝኾነ፥ ከንብቦ ኣይክእልን” ይብሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኲሉ ራእይ ከም ቃላት ሕቱም መጽሓፍ ኰይኑኩም ኣሎ። ንሓደ ንባብ ዚፈልጥ፡ እንካ እስከ እዚ ኣንብብ፡ ኢሎም እንተ ሀብዎ፡ ንሱ ኸኣ፡ ሕቱም እዩ እሞ፡ ኣይዀነለይን፡ ኢሉ ይመልስ። |