Isaiah 29:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር መንፈስ ድቃስ ኣብ ልዕሌኹም ኣፍሲሱ፡ ኣዒንትኹምውን ዓሚቱኩም እዩ። ነብያትን ንመራሕትኻን ንራእይትን ሸፊንዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር የእንቅልፍ መንፈስን አፍስሶባቸዋል፤ ዐይኖቻቸውን፥ የነቢያትንም ዐይን፥ የተሰወረውንም የሚያዩ የአለቆቻቸውን ዐይን ጨፍኖባቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር የእንቅልፍ መንፈስ አፍስሶባችኋል ዓይኖቻችሁን ነቢያትንም ጨፍኖባችኋል ራሶቻችሁን ባለ ራእዮችን ሸፍኖባችኋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ የሚደብት የእንቅልፍ መንፈስ አፍስሶባችኋል፤ ዐይኖቻችሁን፥ ነቢያትንም ጨፍኖባችኋል፤ ራሶቻችሁን ባለ ራእዮችን ሸፍኖባችኋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ገምእሹዋ ሶኑ ኦያ አያና ህንተ ቦላን ጉሴዳ። ትምቢትያ ኦድያዋንቶ፥ ያቲደ ህንተ አይፈቱዋ እ ጎዜዳ። ሳፃ በእያዋንቶ፥ ህንተ ሁጰቱዋካ ጉሎዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, Med'inaa Goday gem"ishshuwaa sonnu ootsiyaa ayaanaa hintte bollan gusseedda. Timbbitiyaa odiyaawanttoo, yaatiide hintte ayifetuwaa I goozeedda. Sas'aa be'iyaawanttoo, hintte huup'etuwaakka gulloyeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY intte bolla wolqqama dhisko yeggides; intte nabeta ayfe goozides; ajjuuta be7izayta hu7e gullunttissides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኢንቴ ቦላ ዎልቃማ ስኮ ዬጊዴስ፤ ኢንቴ ናቤታ ኣይፌ ጎዚዴስ፤ ኣጁታ ቤኢዛይታ ሁኤ ጉሉንቲሲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ስኮ አያና ህንተ ቦላ ጉስስ። ናበቶ፥ ህንተ አይፈይ ጎዘትስ፤ ቆንጨ በኤይሳቶ፥ ህንተ ሁጰይ ካመትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday dhisko ayyaana hinte bolla gussis. Nabeto, hinte ayfey goozetis; qoncethi be7eysato, hinte huuphey kametis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ከባድ እንቅልፍ ጥሎባችኋል፤ ዐይኖቻችሁን፣ ነቢያትን ጨፍኖባችኋል፤ ራሶቻችሁን፣ ባለ ራእዮችን ሸፍኖባችኋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ከባድ እንቅልፍ ስለ ጣለባችሁ እናንተ ነቢያት ዐይኖቻችሁን ጨፍናችኋል፤ እናንተም ባለ ራእዮች አእምሮአችሁን ዘግታችኋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር፥ መንፈስ ከቢድ ድቃስ ኣውዲቑልኩም እዩ እሞ፥ ነዒንትኹም ደፈነ፤ ንነቢያትን ንመራሕትኹምን ንሰብ ራእይን ከዓ ኣዐመቶም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄርሲ መንፈስ ከቢድ ምትኻስ ኲዕዩልኩም ኣሎ እሞ፡ ነዒንትኹም ደፊንወን፡ ንነብያትን ንሓለቓታትኩምን ንሰብ ራእይን ኣጐልቢብዎም ኣሎ። |