Isaiah 28:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሉ መኣዲ ተምላስን ርስሓትን መሊኡ እዩ እሞ፡ ጽሩይ ቦታ የልቦን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ማዕዱም ሁሉ ትፋትንና ርኵሰትን ተሞልቶአል፤ ንጹሕ ስፍራ እንኳን የለም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ማዕዱ ሁሉ ትፋትንና ርኵሰትን ተሞልቶአታል፤ ንጹሕ ስፍራ እንኳ የለም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ማዕዱ ሁሉ በትፋት ተሞልቶአል፤ ምንም ንጹሕ ስፍራ የለም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ምያ ማዳ ኡባይ ጮሻ ጻላላ ግድያ ድራዉ፥ ባይቤና ሳአይ ሙለካ ባዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu miyaa maadda ubbay c'ooshsha s'alalaa gidiyaa diraw, baybeena sa'ay mulekka baawa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istta maadda ubbay coosh xalla; cooshshan moorettonttasoy deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታ ማዳ ኡባይ ጮሽ ጻላ፤ ጮሻን ሞሬቶንታሶይ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ምያ ጋይታ ኡባይ ጮሻ ፃላላ ግድያ ግሾ፥ ኢትቦና በሲ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti miya gayta ubbay cooshsha xalaala gidiya gisho, iitiboonna bessi baawa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የማእድ ገበታቸው ሁሉ በትፋት ተሞልቷል፤ ከትውኪያም የጸዳ ቦታ የለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሚመገቡበት ገበታ ሁሉ በትውከት ተሞልቶአል፤ ያልተበላሸ ንጹሕ ስፍራ ከቶ የለም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሉ ማእዲ ብትፋኦም ርኵሰት ዝመልአ እዩ፤ ንፁህ ቦታ ኸቶ የለን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኲሉ መኣድታት ዜፈንፍን ትፋእ ምሉእ እዩ፡ ካን ጽጹይ ስፍራ ይልቦን። |