Isaiah 28:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ግናኸ ብወይኒ ጠፊኦም፡ ብስቱር መስተ ድማ ስሒቶም። እቲ ካህንን ነቢይን ብስቱር መስተ ጠፊኦም፡ ብወይኒ ተበሊዖም፡ ብስቱር መስተ ስሒቶም፤ ኣብ ራእይ ይጋገ፡ ኣብ ፍርዲ ይዕንቀፍ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነዚህም ደግሞ ከወይን ጠጅ የተነሣ ይስታሉ፤ ከሚያሰክርም መጠጥ የተነሣ አላዋቆች ይሆናሉ፤ ካህኑና ነቢዩ ከሚያሰክር መጠጥ የተነሣ ይስታሉ፤ በወይን ጠጅም ይዋጣሉ፤ ከሚያሰክርም መጠጥ የተነሣ ይበድላሉ፤ ይህም የዐይን ምትሐት ነው፤ በፍርድ ይሰናከላሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነዚህም ደግሞ ከወይን ጠጅ የተነሣ ይስታሉ፥ ከሚያሰክርም መጠጥ የተነሣ ይፋንናሉ፤ ካህኑና ነቢዩ ከሚያሰክር መጠጥ የተነሣ ይስታሉ፥ በወይን ጠጅም ይዋጣሉ፥ ከሚያሰክርም መጠጥ የተነሣ ይፋንናሉ፤ በራእይ ይስታሉ፥ በፍርድም ይሰናከላሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚህ ደግሞ ከወይን ጠጅ የተነሣ ይስታሉ፤ ከሚያሰክርም መጠጥ የተነሣ ይንገዳገዳሉ፤ ካህኑና ነቢዩ ከሚያሰክር መጠጥ የተነሣ ይስታሉ፥ በወይን ጠጅም ይቀባዥራሉ፥ ከሚያሰክርም መጠጥ የተነሣ ይንገዳገዳሉ፤ ራእይ ሲያዩ ይስታሉ፥ በፍርድም ይሰናከላሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዋንቱካ ዎይንያ ኤሳ ኡሺደ ዪጮቲኖነ ማይያ ኡሻን ጋንድጋሪኖ። ቄሲነ ትምቢትያ ኦድያዌ ማይያ ኡሻን ዪጮቲኖ፤ ኡንቱንቱ ዎይንያ ኡሻን ሻዌቲኖ፤ ማይያ ኡሻንካ ጋንድጋሪኖ። ሳፃ ልከ በእክኖ፤ ፕርዲደካ በቲኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawanttukka woyniyaa eessaa ushiide yiic'otiinonne matsoyiyaa ushshan ganddigaariino. K'eesiinne timbbitiyaa odiyaawe matsoyiyaa ushshan yiic'otiino; unttunttu woyniyaa ushshan shaawetiino; matsoyiyaa ushshankka ganddigaariino. Sas'aa likke be'ikkino; pirddiiddekka d'ubettiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayti woyne ushshu uyidi yiicoteettes; maththosiza ushshan gandigareettes. Qeesetinne nabeti maththosiza ushshan gandigarda; woyne ushsha gaason yo7oy isttafe balettides; maththosiza ushshan gandigarda; ajjuutaa likkera be7ettenna; pirda pirdishe dhuphetteettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይቲ ዎይኔ ኡሹ ኡዪዲ ዪጮቴቴስ፤ ማሲዛ ኡሻን ጋንዲጋሬቴስ። ቄሴቲኔ ናቤቲ ማሲዛ ኡሻን ጋንዲጋርዳ፤ ዎይኔ ኡሻ ጋሶን ዮኦይ ኢስታፌ ባሌቲዴስ፤ ማሲዛ ኡሻን ጋንዲጋርዳ፤ ኣጁታ ሊኬራ ቤኤቴና፤ ፒርዳ ፒርዲሼ ጴቴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ዎይነ ኡሻን ቢጮቶሶና፤ ማይያ ኡሻን ጋንድጋሮሶና። ካህነይነ ናበይ ማይያ ኡሻን ቢጮቴስ፤ ኤንቲ ዎይነ ኡሻን ያርኮሶና፤ ማይያ ኡሻን ጋንድጋሮሶና። ቆንጨ በእሸ ባለቶሶና፤ ፕርድሸ በቶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti woyne ushshan biicotoosona; mathoyiya ushshan gandigaroosona. Kahineynne nabey mathoyiya ushshan biicotees; enti woyne ushshan yarkoosona; mathoyiya ushshan gandigaroosona. Qoncethi be7ishe baletoosona; pirdishe dhubetoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነዚህም በወይን ጠጅ ይንገዳገዳሉ፤ በሚያሰክርም መጠጥ ይወላገዳሉ፤ ካህናቱና ነቢያቱ በሚያሰክር መጠጥ ተንገዳገዱ፤ በወይን ጠጅ ነገር ተምታታባቸው፤ በሚያሰክር መጠጥ ተወላገዱ፤ ራእይ ሲያዩ ይስታሉ፤ ፍርድ ሲሰጡም ይሰናከላሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነቢያቱና ካህናቱ እንኳ ሰክረው ይንገዳገዳሉ፤ ብዙ ወይን ጠጅና የሚያሰክርም ጠንካራ መጠጥ ስለ ጠጡ አእምሮአቸው ታውኮ ይሰናከላሉ፤ ነቢያቱ ሰክረው ከመደናበራቸው የተነሣ እግዚአብሔር የገለጠላቸውን ራእይ አያስተውሉም፤ ካህናቱም እጅግ ስለሚሰክሩ ለሚቀርብላቸው ጉዳይ ተገቢውን ውሳኔ መስጠት አይችሉም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግናኸ እዚኣቶም ድማ ብወይኒ ሰንደልደል ይብሉ፤ ብሰንኪ ብርቱዕ መስተ ኸዓ ይሰናኸሉ። ካህናትን ነቢያትንውን ብዘስክር መስተ ሰንደልደል በሉ፤ ብወይኒ ተውሓጡ፤ ብብርቱዕ መስተ ሰንደልደል ይብሉ ኣለዉ። ራእይ እንትሪኡ ይስሕቱ፤ እንትፈርዱ ኸዓ ይጋገዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ እዚኣቶም ድማ ብወይኒ ሰንከልከል ይብሉ፡ ብሰሪ ብርቱዕ መስተ ኸኣ ይሳናኸሉ። ካህንን ነብይን ብሰሪ ብርቱዕ መስተ ሰንከልከል ይብሉ፡ ብወይኒ ይውሐጡ፡ ብሰሪ ብርቱዕ መስተ ሰንከልከል ይብሉ፡ ኣብ ራእይ ይጋገዩ፡ ኣብ ፍርዲ ይዕንቀፉ ኣለው። |