Isaiah 28:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚ ኸኣ ካብቲ ብምኽሪ ዜደንቕን ብዕዮ ብሉጽን እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ዝመጸ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህም ደግሞ ድንቅ ምክርን ከሚመክር በግብሩም ገናና ከሆነው ከሠራዊት ጌታ ከእግዚአብሔር ወጥቶአል። እናንተ ግን ከንቱ መጽናናትን ታበዙ ዘንድ ትሻላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህም ደግሞ ድንቅ ምክር ከሚመክር በግብሩም ማለፊያ ከሆነው ከሠራዊት ጌታ ከእግዚአብሔር ወጥቶአል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህም ደግሞ በምክሩ ድንቅ በጥበቡ የላቀ ከሆነው ከሠራዊት ጌታ ወጥቶአል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዌካ ቃይ ማላልስያ ዞርያ ዞርያ፥ ኦሱዋካ አዳ ኤራን ኦያ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳፐ ዬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawekka k'ay malalissiyaa zoriyaa zoriyaa, oosuwaakka aad'd'eeda eran ootsiyaa Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaappe yee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayssi ubbay ba zoren malalisizaaz, ba aadho erateththan malalisizaaz gidida Ubbaafe Wolqqama GODAAPPE hanees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሲ ኡባይ ባ ዞሬን ማላሊሲዛዝ፥ ባ ኣ ኤራቴን ማላሊሲዛዝ ጊዲዳ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳፔ ሃኔስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ጭንጫተ ኡባይ ባ ዞርያንነ ባ ጭንጫተን ማላልስያ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳፐ ዬስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha cincatethaa ubbay ba zoriyaninne ba cincatethan malaalsiya Ubbaafe Wolqaama Godaape yees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህ ሁሉ የሚሆነው በምክሩ ድንቅ፣ በጥበቡ ታላቅ ከሆነው፣ ከሰራዊት ጌታ ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የዚህ ሁሉ ጥበብ መገኛ የሠራዊት አምላክ ነው፤ እርሱ አስደናቂ መካሪ ጥበቡም ፍጹም ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዝ ዅሉ ኻብ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ዝወፀ እዩ። ንሱ ብምኽሩ ዘገርም፥ ብጥበቡውን ዓብዪ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚውን ካብ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት እዩ ዝወጸ። ንሱ ብምኽሩ ዜገርም፡ ብጥበቡውን ዓብዪ እዩ። |