Isaiah 28:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ከም ኣብ ከረን ጴራሲም ኪትንስእ እዩ። ከምቲ ኣብ ጎልጎል ጊብዖን ዝነበረ፡ ስርሑ፡ ጓና ስርሑ ክሰርሕ፤ ግብሩ ድማ ይፍጽም፣ ጓና ግብሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም በኃጥኣን ተራራ እንደ ነበረ ይነሣል፤ በገባዖን ሸለቆም ይኖራል፤ ሥራውን ማለት መራራ ሥራውን በቍጣ ይሠራል፤ ቍጣውም ድንቅን ያደርጋል፤ መርዙም ልዩ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ሥራውን ማለት እንግዳ ሥራውን ይሠራ ዘንድ፥ አድራጎቱንም ማለት ያልታወቀውን አድራጎቱን ያደርግ ዘንድ በፐራሲም ተራራ እንደ ነበረ ይነሣል፥ በገባዖንም ሸለቆ እንደ ነበረ ይቈጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም፥ በፐራሲም ተራራ እንዳደረገው፥ በገባዖንም ሸለቆ እንዳደረገው፥ ሥራውን ለመሥራት፥ አስደናቂ ሥራውን! ተግባሩን ለመፈጸም፥ አስገራሚ ተግባሩን! ይነሣል፤ ይነሣሣልም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ ፓራጺማ ደርያ ቦላን መና ጎዳይ ኦዳዋዳን፥ ባረ ኦሱዋ፥ ባረ እማ ኦሱዋ፥ ሄዌካ ባረ ኦራ ኦሱዋ ኦናዉ ደንዳና። ቃይ ጋባኦና ዛንጋራን ሀንቀቴዳዋዳን ሀንቀታናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, Paraas'iima Deriyaa bollan Med'inaa Goday ootseeddawaadan, bare oosuwaa, bare imatsaa oosuwaa, hewekka bare ooratsa oosuwaa ootsanaw denddana. K'ay Gabaa'oona zanggaaraan hank'k'etteeddawaadan hank'k'ettanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Paraaxime zuman ooththida mala, ba ooso, ba imaththa ooso, hessika ba ooraththa ooso ooththanaas dendana. Qasse Geba7oone zullen ooththida malakka ooththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ፓራጺሜ ዙማን ኦዳ ማላ፥ ባ ኦሶ፥ ባ ኢማ ኦሶ፥ ሄሲካ ባ ኦራ ኦሶ ኦናስ ዴንዳና። ቃሴ ጌባኦኔ ዙሌን ኦዳ ማላካ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፓራዚማ ዙማ ቦላ ጎዳይ ኦዳይሳዳ ባ ኦሱዋ፥ ባ እማ ኦሱዋ፥ ሄስካ ባ ኦራ ኦሱዋ ኦናዉ ደንዳና። ጋባኦና ዛንጋራን ኦዳይሳዳ ሀንቃና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Paraziima zuma bolla Goday oothidaysada ba oosuwa, ba imatha oosuwa, hessika ba ooratha oosuwa oothanaw dendana. Gaba7oona zangaaran oothidaysada hanqana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ሥራውን፣ አዎን ድንቅ ሥራውን ሊሠራ፣ ተግባሩን፣ እንግዳ የሆነ ተግባሩን ሊያከናውን፣ በፐራሲም ተራራ እንዳደረገው ይነሣል፣ በገባዖን ሸለቆ እንዳደረገው ይነሣሣል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር በጰራጺም ተራራ ላይና በገባዖን ሸለቆ ላይ እንዳደረገው፥ አሁንም ያልተለመደ ሥራውን ለመሥራትና ለሰው እንግዳ የሆነው ተግባሩን ለመፈጸም ይነሣል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ነቲ ተኣምራታዊ ስራሑ ምእንቲ ኽገብር፥ ነቲ ጋሻ ዝኾነ ተግባሩ ምእንቲ ኽፍፅም፥ ከምቲ ኣብ እምባ ፐራሲም ዝነበረ ይትስእ፤ ኣብ ለሰ ገባዖን ከም ዝነበረ ኸዓ ይቝጣዕ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ንዕዮኡ፡ ነቲ መስትንክር ዕዮኡ ምእንቲ ኺገብር፡ ንተግባሩ፡ ነቲ ዜደንቕ ተግባሩ ምእንቲ ኺፍጽምሲ፡ ከም ኣብ ከረን ጴራጺም ኪትንስእ፡ ከም ኣብ ለሰ ጊብዖን ኪዂሪ እዩ እሞ፡ |