Isaiah 28:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ከም ኣብ ከረን ጴራሲም ኪትንስእ እዩ። ከምቲ ኣብ ጎልጎል ጊብዖን ዝነበረ፡ ስርሑ፡ ጓና ስርሑ ክሰርሕ፤ ግብሩ ድማ ይፍጽም፣ ጓና ግብሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በኃ​ጥ​ኣን ተራራ እንደ ነበረ ይነ​ሣል፤ በገ​ባ​ዖን ሸለ​ቆም ይኖ​ራል፤ ሥራ​ውን ማለት መራራ ሥራ​ውን በቍጣ ይሠ​ራል፤ ቍጣ​ውም ድን​ቅን ያደ​ር​ጋል፤ መር​ዙም ልዩ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ሥራውን ማለት እንግዳ ሥራውን ይሠራ ዘንድ፥ አድራጎቱንም ማለት ያልታወቀውን አድራጎቱን ያደርግ ዘንድ በፐራሲም ተራራ እንደ ነበረ ይነሣል፥ በገባዖንም ሸለቆ እንደ ነበረ ይቈጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም፥ በፐራሲም ተራራ እንዳደረገው፥ በገባዖንም ሸለቆ እንዳደረገው፥ ሥራውን ለመሥራት፥ አስደናቂ ሥራውን! ተግባሩን ለመፈጸም፥ አስገራሚ ተግባሩን! ይነሣል፤ ይነሣሣልም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ ፓራጺማ ደርያ ቦላን መና ጎዳይ ኦዳዋዳን፥ ባረ ኦሱዋ፥ ባረ እማ ኦሱዋ፥ ሄዌካ ባረ ኦራ ኦሱዋ ኦናዉ ደንዳና። ቃይ ጋባኦና ዛንጋራን ሀንቀቴዳዋዳን ሀንቀታናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, Paraas'iima Deriyaa bollan Med'inaa Goday ootseeddawaadan, bare oosuwaa, bare imatsaa oosuwaa, hewekka bare ooratsa oosuwaa ootsanaw denddana. K'ay Gabaa'oona zanggaaraan hank'k'etteeddawaadan hank'k'ettanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Paraaxime zuman ooththida mala, ba ooso, ba imaththa ooso, hessika ba ooraththa ooso ooththanaas dendana. Qasse Geba7oone zullen ooththida malakka ooththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ፓራጺሜ ዙማን ኦዳ ማላ፥ ባ ኦሶ፥ ባ ኢማ ኦሶ፥ ሄሲካ ባ ኦራ ኦሶ ኦናስ ዴንዳና። ቃሴ ጌባኦኔ ዙሌን ኦዳ ማላካ ኦና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፓራዚማ ዙማ ቦላ ጎዳይ ኦዳይሳዳ ባ ኦሱዋ፥ ባ እማ ኦሱዋ፥ ሄስካ ባ ኦራ ኦሱዋ ኦናዉ ደንዳና። ጋባኦና ዛንጋራን ኦዳይሳዳ ሀንቃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Paraziima zuma bolla Goday oothidaysada ba oosuwa, ba imatha oosuwa, hessika ba ooratha oosuwa oothanaw dendana. Gaba7oona zangaaran oothidaysada hanqana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ሥራውን፣ አዎን ድንቅ ሥራውን ሊሠራ፣ ተግባሩን፣ እንግዳ የሆነ ተግባሩን ሊያከናውን፣ በፐራሲም ተራራ እንዳደረገው ይነሣል፣ በገባዖን ሸለቆ እንዳደረገው ይነሣሣል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር በጰራጺም ተራራ ላይና በገባዖን ሸለቆ ላይ እንዳደረገው፥ አሁንም ያልተለመደ ሥራውን ለመሥራትና ለሰው እንግዳ የሆነው ተግባሩን ለመፈጸም ይነሣል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ነቲ ተኣምራታዊ ስራሑ ምእንቲ ኽገብር፥ ነቲ ጋሻ ዝኾነ ተግባሩ ምእንቲ ኽፍፅም፥ ከምቲ ኣብ እምባ ፐራሲም ዝነበረ ይትስእ፤ ኣብ ለሰ ገባዖን ከም ዝነበረ ኸዓ ይቝጣዕ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ንዕዮኡ፡ ነቲ መስትንክር ዕዮኡ ምእንቲ ኺገብር፡ ንተግባሩ፡ ነቲ ዜደንቕ ተግባሩ ምእንቲ ኺፍጽምሲ፡ ከም ኣብ ከረን ጴራጺም ኪትንስእ፡ ከም ኣብ ለሰ ጊብዖን ኪዂሪ እዩ እሞ፡