Isaiah 28:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ እግዚኣብሄር ብርቱዕን ሓያልን ኣሎዎ፣ ከም ህቦብላ በረድን ኣዕናዊ ህቦብላን፣ ከም ውሕጅ ገዚፍ ማያት ብኢዱ ናብ ምድሪ ክድርብዮ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ ኀያል ብርቱ የሆነ የእግዚአብሔር መቅሠፍት በኀይል እንደሚወርድ የበረዶ ወጨፎ፥ እንደሚያጠፋም ዐውሎ ነፋስ፥ እንደሚያጥለቀልቅም እንደ ብዙ ውኃ ፈሳሽ በጠነከረ እጅ ወደ ምድር ይጥላል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ በጌታ ዘንድ ኃያል ብርቱ የሆነ አለ። እንደ በረዶ ወጨፎ፥ እንደሚያጠፋም ዐውሎ ነፋስ፥ እንደሚያጥለቀልቅም እንደ ታላቅ ውኃ ፈሳሽ በጠነከረ እጅ ወደ ምድር ይጥላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ በጌታ ዘንድ ኃያልና ብርቱ የሆነ አለ። እንደ በረዶ ወጨፎ፥ እንደሚያጠፋም ዐውሎ ነፋስ፥ እንደሚያጥለቀልቅም ጎርፍ፥ በጠነከረ እጅ ወደ ምድር ይጥላታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | በእተ፥ ጎዳዉ ዎልቃማነ ምኖ ግዴዳ እት አሳይ ደኤ፤ ጎዳይ አ ሻቻ ኡሹዋዳን፥ ባይዝያ ጎትያዳንነ ኩንደ ጎግያ ዎልቃማ ሃዳን፥ ምኖ ኩሽያን ዱገ ሳኣ ኦላና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Be'ite, Godaw wolk'k'aamanne mino gideedda itti Asay de'ee; Goday Aa shachchaa uushuwaadan, bayzziyaa gotiyaadaaninne kuntsiide goggiyaa wolk'k'aama haatsaadan, mino kushiyan duge sa'aa olana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Be7ite, Godaas wolqqamanne mino gidida issoy dees; hessika shachcha uusho mala, dhayssiza gote carko mala, wolqqama dambala malanne wolqqama ira mala wolqqan izi izo duge biittan yeggana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቤኢቴ፥ ጎዳስ ዎልቃማኔ ሚኖ ጊዲዳ ኢሶይ ዴስ፤ ሄሲካ ሻቻ ኡሾ ማላ፥ ይሲዛ ጎቴ ጫርኮ ማላ፥ ዎልቃማ ዳምባላ ማላኔ ዎልቃማ ኢራ ማላ ዎልቃን ኢዚ ኢዞ ዱጌ ቢታን ዬጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄኮ፥ ጎዳስ ዎልቃማነ ምኖ ግድዳ እሶይ ደኤስ። ጎዳይ እያ ሻቻ ኡሾዳ፥ ይስያ ጎተዳነ ክፅዳ ዎልቃማ ሃዳ ምኖ ኩሽያን ዱገ ሳአን ሆላና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Heko, Godaas wolqaamanne mino gidida issoy de7ees. Goday iya shacha uushoda, dhaysiya gotedanne kixida wolqaama haathada mino kushiyan duge sa7an holana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነሆ፤ ጌታ ኀያልና ብርቱ የሆነ ነገር አለው፤ ይህም እንደ በረዶ ወጀብ፣ እንደሚያጠፋ ዐውሎ ነፋስ፣ እንደ ኀይለኛ ማዕበል፣ እንደ ከባድ ዝናብ፣ በኀይል ወደ ምድር ይጥላታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነሆ፥ ጌታ እንደ በረዶ ወጨፎ፥ እንደሚያጠፋ ዐውሎ ነፋስና እንደሚያጥለቀልቅ ኀይለኛ የውሃ ጐርፍ የሆነ አንድ ጠንካራና ኀያል ሰው አለው። ይህም ሰው በሥልጣኑ ወደ ምድር አሽቀንጥሮ ይጥላቸዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ፥ ሓደ ብርቱዕን ሓያልን ካብ እግዚኣብሄር፥ ተዳልዩ ኣሎ። ንሱ ኸም ብርቱዕ ዝናም በረድን ከም ዘጥፍእ ንፋስ ኣውሎን፥ ከም ብርቱዕ ፃፊዓ ውሕጅን ኮይኑ፥ ብሓይሊ ናብ ምድሪ ኽድርበ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ ሓደ ብርቱዕን ሓያልን ካብ እግዚኣብሄር ይመጽእ ኣሎ፡ ንሱ ኸም ሃጽፊ በረድን ከም ዜጥፍእ ህቦብላን ከም ሃጽፊ ብርቱዕ ደምሳሲ ማይን ኰይኑ፡ ብሓይሊ ናብ ምድሪ ጻሕ የብሎ። |