Isaiah 28:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከመይሲ፡ ምስ ሞት ቃል ኪዳን ኣቲና፡ ምስ ሲኦል ድማ ተሰማሚዕና ኣለና። እቲ ብዙሕ መዓት እንተ ሓሊፉ፡ ኣይክመጸናን እዩ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እናንተም “ከሲኦል ጋር ተማምለናል፤ ከሞትም ጋር ቃል ኪዳን አድርገናል፤ ሐሰትንም መሸሸጊያን አድርገናልና፥ በሐሰትም ተሰውረናልና፥ ዐውሎ ነፋስም ባለፈ ጊዜ አይደርስብንም” ትላላችሁና፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናንተም። ከሞት ጋር ቃል ኪዳን አድርገናል፥ ከሲኦልም ጋር ተማምለናል፤ ሐሰትን መሸሸጊያችን አድርገናልና፥ በሐሰትም ተሰውረናልና የሚትረፈረፍ መቅሠፍት ባለፈ ጊዜ አይደርስብንም ስላላችሁ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናንተም፦ “ከሞት ጋር ቃል ኪዳን አድርገናል፥ ከሲኦልም ጋር ተማምለናል፤ ሐሰትን መሸሸጊያችን አድርገናልና፥ በሐሰትም ተሰውረናልና የሚትረፈረፍ መቅሠፍት ባለፈ ጊዜ አይደርስብንም” ስላላችሁ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ፥ “ኑን ሀይቁዋና ጊጌዶ፤ ስኦልያናካ ጫቀቴዶ፤ ኑን ዎርዱዋ ኑዉ ደኡዋ ኦዳ ድራዉነ ማልትያ ኑዉ ቆሰት አትያሳ ኦዳ ድራዉ፥ ዎልቃማ ቦሻይ ዪደካ ኑና ቦቼናን አና” ያጊደ ጬቀቲታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte, «Nuuni hayk'k'uwaana giigeeddo; Si'ooliyaanakka c'aak'k'eteeddo; nuuni wordduwaa nuw de'uwaa ootseedda dirawunne malttiyaa nuw k'osetti attiyaasaa ootseedda diraw, wolk'k'aama boshay yiidekka nuuna bochchennan aad'd'ana» yaagiide c'eek'ettiita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte, «Nuni hayqora caaqettidos; duuforakka sigettidos; wordo nuus zempposonne qotettizaso ooththidos; wolqqama boshay pitti ekki bishe nuna bochchanaas dandayenna» gi otorettideta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ፥ «ኑኒ ሃይቆራ ጫቄቲዶስ፤ ዱፎራካ ሲጌቲዶስ፤ ዎርዶ ኑስ ዜምፖሶኔ ቆቴቲዛሶ ኦዶስ፤ ዎልቃማ ቦሻይ ፒቲ ኤኪ ቢሼ ኑና ቦቻናስ ዳንዳዬና» ጊ ኦቶሬቲዴታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ፥ “ኑኒ ሀይቆራ ጫቅዳ፤ ስኦለራ ጊግዳ፤ ኑኒ ዎርዶ ኑስ ቆታ ኦዳ ግሾነ ማልተ ካተ ኦዳ ግሾ፥ ጋዶይ ኑና ቦቾና አና” ያግድ ጬቀተታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte, “Nuuni hayqora caaqida; Si7oolera giigida; nuuni wordo nuus qota oothida gishonne malte kate oothida gisho, gadoy nuna bochonna aadhana” yaagidi ceeqeteta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እናንት፣ “ከሞት ጋር ቃል ኪዳን ገብተናል፤ ከሲኦልም ጋር ስምምነት አድርገናል፤ ውሸትን መጠጊያችን፣ ሐሰትን መደበቂያችን አድርገናል፤ ታላቅ መቅሠፍት እየጠራረገ ሲያልፍ፣ ሊነካን አይችልም” በማለት ታብያችኋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ከሞት ጋር ስምምነት አድርገናል፤ ከሙታንም ዓለም ጋር ቃል ኪዳን ገብተናል” እያላችሁ ትመካላችሁ፤ እንዲሁም “ማታለልን እንደ መጠለያ፥ ሐሰትንም እንደ መጠጊያ አምባ ስላደረግን መቅሠፍት በሚመጣበት ጊዜ ሳይነካን ያልፋል” ብላችሁ ተስፋ ታደርጋላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኻትኩም “ምስ ሞት ኪዳን ተኣታቲና፥ ምስ ሲኦልውን ተወዓዒልና፤ ንሓሰት መፀግዒና፥ ንጥልመትውን መኸወሊና ጌርና ኢና እሞ፥ መዓት ከም ደምሳሲ ውሕጅ ኮይኑ ኽመፅእ እንተሎ ኣባና ኣይበፅሕን እዩ” ትብሉ ኣለኹም እሞ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻትኩም ከኣ፡ ምስ ሞትሲ ኺዳን ተኣታቲና፡ ምስ ሲኦም ድማ ተዋዓዒልና፡ ንሓሶት ጸግዕና ንጥልመትውን ከውልና ጌርና ኢና እሞ፡ መዓት ከም ደምሳሲ ውሒዝ ኰይኑ ምስ ዚሐልፍ፡ ኣባናስ ኣይኪበጽሕን እዩ፡ ትብሉ ኣሎኹም እሞ፡ |