Isaiah 28:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ወይለ ኣኽሊል ትዕቢት፡ ሰኸርቲ ኤፍሬም፡ ክብረቶም ዝነቐጸ ዕምባባ ዝኾነ፡ ኣብ ርእሲ ስብሕቲ ስንጭሮታት እቶም ብወይኒ ዝተሳዕሩ! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለኤፍሬም ምንደኞች ትዕቢት አክሊል፥ ያለ ወይን ጠጅ ለሰከሩ፥ በወፍራም ተራራ ራስ ላይ ላለችም ለረገፈች ለክብር ጌጥ አበባ ወዮ! |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለኤፍሬም ሰካሮች ትዕቢት አክሊል፥ በወይን ጠጅ ለተሸነፉ በወፍራም ሸለቆአቸው ራስ ላይ ላለችም ለረገፈች ለክብሩ ጌጥ አበባ ወዮ! |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለኤፍሬም ሰካራሞች የመታበያ አክሊል ለሆነች፥ በወይን ጠጅ ለተሸነፉ፥ በለምለሙ ሸለቆአቸው ራስ ላይ ላለችም ለረገፈች ለክብሩ ጌጥ አበባ ወዮላት! |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤፍሬማን ደእያ ማትያዋንቱ ካላቻዉነ፥ ዎይንያ ኤሳይ ጾኔዳዋንቱ አራዳ ዛንጋራን ደእያ፥ ሹልያ ጪሻ ማላ ግዴዳ አ ቦንቹዋ ፑላዉ አየ አና! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Efireeman de'iyaa matsottiyaawanttu kallachchawunne, woyniyaa eessay s'ooneeddawanttu aradda zanggaaraan de'iyaa, shulliyaa c'iishshaa mala gideedda Aa bonchchuwaa puulaw aayye ana! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Efreemen diza maththottizaytas, otoreteththas, kallachcha gididaaris, cilila shoobba hu7en kippi ga uttida, izas bonchcho seelo gidida shulla ciishshays, woyne ushshay istta zereththas otoreteththas gidida katamays aayye ana! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤፍሬሜን ዲዛ ማቲዛይታስ፥ ኦቶሬቴስ፥ ካላቻ ጊዲዳሪስ፥ ጪሊላ ሾባ ሁኤን ኪፒ ጋ ኡቲዳ፥ ኢዛስ ቦንቾ ሴሎ ጊዲዳ ሹላ ጪሻይስ፥ ዎይኔ ኡሻይ ኢስታ ዜሬስ ኦቶሬቴስ ጊዲዳ ካታማይስ ኣዬ ኣና! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤፍሬማን ማተይሳታስ ቆፍሶ ካላቻ ግድዳይሳ፥ አራዳ ዛንጋራ ሁጵያን ኡትዳይሳ፥ እያ ቦንቹዋስ አሌቆ ግድዳ ሹልዳ ጪሻነ ማይያ ኡሻይ ኤንታዉ ናሸተስ ግድዳ ካታማ አየ! |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Efreeman mathoteysatas qofiso kallacha gididaysa, aradda zangaara huuphiyan uttidaysa, iya bonchuwas alleeqo gidida shullida ciishshanne mathoyiya ushshay entaw nashetethas gidida katamaa ayye! |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለኤፍሬም ሰካራሞች የመታበያ አክሊል ለሆነች፣ በለመለመ ሸለቆ ዐናት ላይ ጕብ ብላ፣ የክብሩ ውበት ለሆነች ጠውላጋ አበባ፣ የወይን ጠጅ ለዘራቸው መኵራሪያ ለሆነች፣ ለዚያች ከተማ ወዮላት! |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከለምለሙ ሸለቆ በላይ ላለችው የሰማርያ ከተማ ወዮላት! መሪዎችዋ በመጠጥ የተሞሉ ሰካራሞች ናቸው ነገር ግን እነርሱ ደርቆ እንደሚረግፍ አበባ ይሆናሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሰካራማት ኤፍሬም ናይ ትዕቢት ኣኽሊል ንዝኾነት፥ ኣብ ልዕሊ ዝለምለመ ለሰ ጉብ ኢላ፥ ናይ ክብሩ መልክዕ ዝኾነት ፅምልውቲ ዕምበባ፥ ብመስተ ወይኒ ዝተሰነፉ መመክሒት ንዝኾነት ወይለኣ! |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነታ ኣኽሊል ትዕቢት ናይ ስኹራት ኤፍሬምን ነታ ናይ ክቡር ስልማቱ ዝጸምለወት ዕምባባ፡ ኣብ ርእሲ እታ ስብሕቲ ለሰ ናይቶም ብወይኒ ሰንከልከል ዚብሉ ዘላን ወይለኤን። |