Isaiah 27:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በዚ ኣበሳ ያእቆብ ኪነጽህ እዩ። ሓጢኣቱ ንምርሓቕ ድማ እዚ ኩሉ ፍረ እዩ፤ ንዅሉ ኣእማን እቲ መሰውኢ ከም እተሰብረ ኖራ እንተ ገበሮ፡ እቲ ጕንዲ ኣግራብን ምስልታትን ኣይኪቐውምን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚ​ህም የማ​ም​ለ​ኪያ ዐፀ​ዶ​ችና የፀ​ሐይ ምስ​ሎች ዳግ​መኛ እን​ዳ​ይ​ነሡ የመ​ሠ​ዊ​ያ​ውን ድን​ጋይ ሁሉ እንደ ደቀቀ እንደ ኖራ ድን​ጋይ ባደ​ረገ ጊዜ ፥ እን​ዲሁ የያ​ዕ​ቆብ በደል ይሰ​ረ​ያል፤ ይህም ኀጢ​አ​ትን የማ​ስ​ወ​ገድ ፍሬ ሁሉ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህም የማምለኪያ ዐፀዶችና የፀሐይ ምስሎች ዳግመኛ እንዳይነሡ የመሠዊያውን ድንጋይ ሁሉ እንደ ደቀቀ እንደ ኖራ ድንጋይ ባደረገ ጊዜ፥ እንዲሁ የያዕቆብ በደል ይሰረያል፥ ይህም ኀጢአትን የማስወገድ ፍሬ ሁሉ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህም የማምለኪያ ዐፀዶችና የፀሐይ ምስሎች ዳግመኛ እንዳይነሡ የመሠዊያውን ድንጋይ ሁሉ እንደ ደቀቀ እንደ ኖራ ድንጋይ ባደረገ ጊዜ፥ እንዲሁ የያዕቆብ በደል ይሰረያል፥ ይህም ኃጢአትን የማስወገድ ፍሬ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ያቆባ ባይዙ አቶ ጌተታናዌነ አ ናጋራይ ፖሎ ቁጨታናዌ ሀዋና: ሄዌካ ያርሽያ ሳኣ ሹቻ ኡባ እ መኤረቴዳ ቦቅን ሹቻዳን ኦያ ዎደነ፥ አሼሮ ግያ ማጫ ጾሳት ምስሊ፥ ዎይ እጻና ጩዋዪደ፥ ያርሽያ ሳአይካ ኤቁዋን አተናዳን ኦያ ዎደ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Yaak'ooba bayzzuu atto geetettanawenne Aa nagaray polo k'uc'ettanawe hawaana: hewekka yarshshiyaa sa'aa shuchchaa ubbaa I me'eretteedda book'intsa shuchchaadan ootsiyaa wodenne, Asheero giyaa mac'c'a s'oossatti misilii, woy is'aanaa c'uwayiide, yarshshiyaa sa'aykka ek'uwaan attenaadan ootsiyaa wode.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yaaqoobey yarsho yarshizaso shuchchata booqintta shuchcha mala gaacci liiqisishin Asheero geetettiza eeqa xoossay mislenne exaane cuwasiza sohota istti dizasohotappe shoddi olishin he gallas mooroy atto geetettana; hessi izi ba nagara diggoyssas kumeththa ayfe gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ያቆቤይ ያርሾ ያርሺዛሶ ሹቻታ ቦቂንታ ሹቻ ማላ ጋጪ ሊቂሲሺን ኣሼሮ ጌቴቲዛ ኤቃ ጾሳይ ሚስሌኔ ኤጻኔ ጩዋሲዛ ሶሆታ ኢስቲ ዲዛሶሆታፔ ሾዲ ኦሊሺን ሄ ጋላስ ሞሮይ ኣቶ ጌቴታና፤ ሄሲ ኢዚ ባ ናጋራ ዲጎይሳስ ኩሜ ኣይፌ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያይቆባ ናቆይ አቶ ጌተታናይነ እያ ናጋራይ ፖሎ ቁሸታናይ፥ ያርሾ ሹቻ ኡባ እ መንረድ ቦቅንተ ሹቻዳ ኦያ ዎደነ አሼራ ኤቃ ምስልያ ዎይኮ እፃነ ጩይስያ በሳ ላልያ ዎደ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yayqooba naaqoy atto geetetanaynne iya nagaray polo qushetanay, yarsho shucha ubbaa I mentherethidi booqinte shuchada oothiya wodenne Asheera eeqa misiliya woyko ixaane cuyisiya bessaa laaliya wode.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ያዕቆብ የመሠዊያ ድንጋዮችን፣ እንደ ኖራ ድንጋይ ፈጭቶ ሲያደቅቃቸው፣ የአሼራን ዐምድና የዕጣን መሠዊያዎችን፣ ከቦታቸው ነቅሎ ሲጥል፣ በዚያን ጊዜ በደሉ ይሰረይለታል፤ ይህም ኀጢአቱን የማስወገዱ ሙሉ ፍሬ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንግዲህ የያዕቆብ ልጆች እስራኤላውያን ለኃጢአታቸው ይቅርታ ማግኘት የሚችሉት የአሕዛብን የመሠዊያ ድንጋዮች እንደ ኖራ ፈጭተው፥ የዕጣን መሠዊያዎችንም ሆነ አሼራ ተብላ የምትጠራውን የሴት አምላክ ምስሎች ሲያስወግዱ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ንጣዖት ዝስውኡሉ እምንን መሰውኢ ዕጣንን፥ ምስሊ ጣዖት ኣስታሮት ምስ ኣፍረሰን፥ ከም ኖራ ምስ ጠሓነን እዩ፥ በደል ያእቆብ ዝስረየሉ፤ እዙይውን ፍረ ምውጋድ ኵሉ ሓጢኣት እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣዕኑድ ኣስታርተን ሓወልቲ ጸሓይን ድሕሪ ደጊም ከይትንስኡ፡ ንዂሉ ኣእማን መሰውኢ ኸም ዚሰባበር እምኒ ኖራ ገይሩ ምስ ኣፍረሶ፡ ስለዚ እቲ ኣበሳ ያእቆብ በዚ ተሰርየ፡ እዚ እዩ ምሉእ ፍረ ምርሓቕ ሓጢኣት።