Isaiah 27:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በዚ ኣበሳ ያእቆብ ኪነጽህ እዩ። ሓጢኣቱ ንምርሓቕ ድማ እዚ ኩሉ ፍረ እዩ፤ ንዅሉ ኣእማን እቲ መሰውኢ ከም እተሰብረ ኖራ እንተ ገበሮ፡ እቲ ጕንዲ ኣግራብን ምስልታትን ኣይኪቐውምን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህም የማምለኪያ ዐፀዶችና የፀሐይ ምስሎች ዳግመኛ እንዳይነሡ የመሠዊያውን ድንጋይ ሁሉ እንደ ደቀቀ እንደ ኖራ ድንጋይ ባደረገ ጊዜ ፥ እንዲሁ የያዕቆብ በደል ይሰረያል፤ ይህም ኀጢአትን የማስወገድ ፍሬ ሁሉ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህም የማምለኪያ ዐፀዶችና የፀሐይ ምስሎች ዳግመኛ እንዳይነሡ የመሠዊያውን ድንጋይ ሁሉ እንደ ደቀቀ እንደ ኖራ ድንጋይ ባደረገ ጊዜ፥ እንዲሁ የያዕቆብ በደል ይሰረያል፥ ይህም ኀጢአትን የማስወገድ ፍሬ ሁሉ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህም የማምለኪያ ዐፀዶችና የፀሐይ ምስሎች ዳግመኛ እንዳይነሡ የመሠዊያውን ድንጋይ ሁሉ እንደ ደቀቀ እንደ ኖራ ድንጋይ ባደረገ ጊዜ፥ እንዲሁ የያዕቆብ በደል ይሰረያል፥ ይህም ኃጢአትን የማስወገድ ፍሬ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ያቆባ ባይዙ አቶ ጌተታናዌነ አ ናጋራይ ፖሎ ቁጨታናዌ ሀዋና: ሄዌካ ያርሽያ ሳኣ ሹቻ ኡባ እ መኤረቴዳ ቦቅን ሹቻዳን ኦያ ዎደነ፥ አሼሮ ግያ ማጫ ጾሳት ምስሊ፥ ዎይ እጻና ጩዋዪደ፥ ያርሽያ ሳአይካ ኤቁዋን አተናዳን ኦያ ዎደ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Yaak'ooba bayzzuu atto geetettanawenne Aa nagaray polo k'uc'ettanawe hawaana: hewekka yarshshiyaa sa'aa shuchchaa ubbaa I me'eretteedda book'intsa shuchchaadan ootsiyaa wodenne, Asheero giyaa mac'c'a s'oossatti misilii, woy is'aanaa c'uwayiide, yarshshiyaa sa'aykka ek'uwaan attenaadan ootsiyaa wode. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yaaqoobey yarsho yarshizaso shuchchata booqintta shuchcha mala gaacci liiqisishin Asheero geetettiza eeqa xoossay mislenne exaane cuwasiza sohota istti dizasohotappe shoddi olishin he gallas mooroy atto geetettana; hessi izi ba nagara diggoyssas kumeththa ayfe gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያቆቤይ ያርሾ ያርሺዛሶ ሹቻታ ቦቂንታ ሹቻ ማላ ጋጪ ሊቂሲሺን ኣሼሮ ጌቴቲዛ ኤቃ ጾሳይ ሚስሌኔ ኤጻኔ ጩዋሲዛ ሶሆታ ኢስቲ ዲዛሶሆታፔ ሾዲ ኦሊሺን ሄ ጋላስ ሞሮይ ኣቶ ጌቴታና፤ ሄሲ ኢዚ ባ ናጋራ ዲጎይሳስ ኩሜ ኣይፌ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያይቆባ ናቆይ አቶ ጌተታናይነ እያ ናጋራይ ፖሎ ቁሸታናይ፥ ያርሾ ሹቻ ኡባ እ መንረድ ቦቅንተ ሹቻዳ ኦያ ዎደነ አሼራ ኤቃ ምስልያ ዎይኮ እፃነ ጩይስያ በሳ ላልያ ዎደ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yayqooba naaqoy atto geetetanaynne iya nagaray polo qushetanay, yarsho shucha ubbaa I mentherethidi booqinte shuchada oothiya wodenne Asheera eeqa misiliya woyko ixaane cuyisiya bessaa laaliya wode. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያዕቆብ የመሠዊያ ድንጋዮችን፣ እንደ ኖራ ድንጋይ ፈጭቶ ሲያደቅቃቸው፣ የአሼራን ዐምድና የዕጣን መሠዊያዎችን፣ ከቦታቸው ነቅሎ ሲጥል፣ በዚያን ጊዜ በደሉ ይሰረይለታል፤ ይህም ኀጢአቱን የማስወገዱ ሙሉ ፍሬ ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንግዲህ የያዕቆብ ልጆች እስራኤላውያን ለኃጢአታቸው ይቅርታ ማግኘት የሚችሉት የአሕዛብን የመሠዊያ ድንጋዮች እንደ ኖራ ፈጭተው፥ የዕጣን መሠዊያዎችንም ሆነ አሼራ ተብላ የምትጠራውን የሴት አምላክ ምስሎች ሲያስወግዱ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንጣዖት ዝስውኡሉ እምንን መሰውኢ ዕጣንን፥ ምስሊ ጣዖት ኣስታሮት ምስ ኣፍረሰን፥ ከም ኖራ ምስ ጠሓነን እዩ፥ በደል ያእቆብ ዝስረየሉ፤ እዙይውን ፍረ ምውጋድ ኵሉ ሓጢኣት እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣዕኑድ ኣስታርተን ሓወልቲ ጸሓይን ድሕሪ ደጊም ከይትንስኡ፡ ንዂሉ ኣእማን መሰውኢ ኸም ዚሰባበር እምኒ ኖራ ገይሩ ምስ ኣፍረሶ፡ ስለዚ እቲ ኣበሳ ያእቆብ በዚ ተሰርየ፡ እዚ እዩ ምሉእ ፍረ ምርሓቕ ሓጢኣት። |