Isaiah 27:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ካብ ያእቆብ ዚመጹ ሱር ኪሰድድ እዩ፣ እስራኤል ኪዕምብብን ኪበቍልን ንገጽ ዓለም ድማ ብፍረ ኺመልኦ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሚመጣው ዘመን የያዕቆብ ልጆች ሥር ይሰድዳሉ፤ እስራኤልም ያብባል፤ በፍሬያቸውም የዓለሙን ፊት ይሞላሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሚመጣው ዘመን ያዕቆብ ሥር ይሰድዳል፥ እስራኤልም ያብባል ይጨበጭብማል፤ በፍሬያቸውም የዓለሙን ፊት ይሞላሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሚመጣው ዘመን ያዕቆብ ሥር ይሰድዳል፥ እስራኤልም ያቈጠቁጣል፥ ያብባልም፤ በፍሬያቸውም የዓለሙን ፊት ይሞላሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያና ጋላሳቱዋን ያቆብ ጻጱዋ የዳና፤ እስራኤሊ አጫናነ ጪሻና፤ ያቲደ አይፌዳ አይፊ ሳኣ ኡባ ኩማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaana gallassatuwaan Yaak'oobi s'ap'uwaa yeddana; Israa'eelii aac'ananne c'iishshaana; yaatiide ayifeedda ayfii sa'aa ubbaa kumana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yaana gallassatan Yaaqoobey xapho yeddana; Isra7eeley aacananne ciiyana; histtiin istta ayfey sa7a kumana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያና ጋላሳታን ያቆቤይ ጻጶ ዬዳና፤ ኢስራኤሌይ ኣጫናኔ ጪያና፤ ሂስቲን ኢስታ ኣይፌይ ሳኣ ኩማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያና ዎድያን ያይቆብ ፃጶ የዳና፤ እስራኤለይ አጫናነ ጪያና፤ እያ አይፈይ ቢታ ኡባ ኩማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaana wodiyan Yayqoobi xapho yeddana; Isra7eeley aacananne ciiyana; iya ayfey biitta ubbaa kumana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሚመጡት ቀናት ያዕቆብ ሥር ይሰድዳል፤ እስራኤልም ያቈጠቍጣል፣ ያብባልም፤ በፍሬያቸውም ምድርን ሁሉ ይሞላሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሚመጡት ዘመናት የያዕቆብ ዘር የሆኑ የእስራኤል ሕዝብ እንደ ወይን ግንድ ሥር ይሰዳሉ፤ አብበውም ያፈራሉ፤ ፍሬአቸውም ምድርን ይሞላል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በቲ ዝመፅእ ዘመን፥ ያእቆብ ሱር ክሰድድ እዩ፤ እስራኤልውን ክጭብጭብን ክዕምብብን እዩ። ብፍረኦም ድማ ንዓለም ክመልእዋ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በቲ ዚመጽእ ዘመን፡ ያእቆብ ሱር ኪሰድድ፡ እስራኤል ከኣ ኪልምዕን ኪዕምብብን እዩ፡ ንዝባን ዓለም ድማ ብፍረ ኺመልእዎ እዩም። |