Isaiah 27:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ የሆዋ ኻብ ፈለግ ኒል ኽሳዕ ወሓዚ ግብጺ ኪወቕዓኩም እዩ፣ ኣቱም ደቂ እስራኤል ከኣ በብሓደ ክትእከቡ ኢኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያ ቀን እንዲህ ይሆናል፤ እግዚአብሔር ከወንዝ ፈሳሽ ጀምሮ እስከ ግብፅ ወንዝ ድረስ ዐጥር ያጥራል፤ እናንተም የእስራኤል ልጆች ሆይ፥ አንድ በአንድ ትሰበሰባላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል፤ እግዚአብሔር ከወንዝ ፈሳሽ ጀምሮ እስከ ግብጽ ወንዝ ድረስ እህሉን ይወቃል፥ እናንተም የእስራኤል ልጆች ሆይ፥ አንድ በአንድ ትሰበሰባላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያ ቀን ከኤፍራጥስ ወንዝ አንሥቶ እስከ ግብጽ ደረቅ ወንዝ ጌታ እህሉን ይወቃል፥ እናንተም የእስራኤል ልጆች ሆይ፥ አንድ በአንድ ትሰበሰባላችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ ኤፍራጺሳ ሻፋፐ ግብጼ ሻፋ ጋካናዉ፥ መና ጎዳይ ካ ቡካና፤ ህንተኖ፥ እስራኤልያ አሳቶ፥ ህንተካ ህንተ ታራን ታራን ሺቃና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi Efiraas'iisa Shaafaappe Gibs'e Shaafaa gakkanaw, Med'inaa Goday katsaa bukana; hinttenoo, Israa'eeliyaa asatoo, hinttekka hintte taran taran shiik'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallas Efiraaxise shaafappe haaththi baynda Gibxe Shaafa gakkanaas GODAY ba kaththaa bukkana; intteno Isra7eele asatoo, intte issoy issoy shiiqana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላስ ኤፊራጺሴ ሻፋፔ ሃ ባይንዳ ጊብጼ ሻፋ ጋካናስ ጎዳይ ባ ካ ቡካና፤ ኢንቴኖ ኢስራኤሌ ኣሳቶ፥ ኢንቴ ኢሶይ ኢሶይ ሺቃና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ ኤፍራፂሳ ሻፋፐ ግብፀ ሻፋ ጋካናዉ ጎዳይ ካ ቆፃና። ህንተ፥ እስራኤለ አሳይ እሶይ እሶይ ሺቃና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas Efraxiisa shaafape Gibxe shaafa gakanaw Goday kathaa qoxana. Hinte, Isra7eele asay issoy issoy shiiqana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያ ቀን ከኤፍራጥስ ወንዝ አንሥቶ እስከ ግብፅ ደረቅ ወንዝ፣ እግዚአብሔር እህሉን ይወቃል፤ እናንተም የእስራኤል ልጆች ሆይ፤ አንድ በአንድ ትሰበሰባላችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ገበሬ ስንዴውን ከገለባ እንደሚለይ በዚያን ቀን ከኤፍራጥስ ወንዝ አንሥቶ እስከ ግብጽ ወሰን ድረስ ያሉትን ሕዝቡን እስራኤልን እግዚአብሔር አንድ በአንድ ይሰበስባል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ ኸምዙይ ክኸውን እዩ፦ እግዚኣብሄር ኻብ ወሓዚ ፈለግ ኤፍራጥስ ጀሚሩ፥ ክሳዕ ፈለግ ግብፂ እኽሉ ኸኽይድ እዩ፤ ኣቱም ደቂ እስራኤል፥ በብሓደ ተኣሪኹም ክትእከቡ ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ ኪኸውን እዩ፡ ካብሪ ርባ ጀሚሩ ኽሳዕ እቲ ናይ ግብጺ ወሓዚ፡ እግዚኣብሄር ፍረ ኼእቱ እዩ። ኣቱም ደቂ እስራኤል ከኣ፡ በብሓደ ተኣሪኹም ክትእከቡ ኢኹም። |