Isaiah 27:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ የሆዋ ኻብ ፈለግ ኒል ኽሳዕ ወሓዚ ግብጺ ኪወቕዓኩም እዩ፣ ኣቱም ደቂ እስራኤል ከኣ በብሓደ ክትእከቡ ኢኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚያ ቀን እን​ዲህ ይሆ​ናል፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከወ​ንዝ ፈሳሽ ጀምሮ እስከ ግብፅ ወንዝ ድረስ ዐጥር ያጥ​ራል፤ እና​ን​ተም የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ሆይ፥ አንድ በአ​ንድ ትሰ​በ​ሰ​ባ​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም ቀን እንዲህ ይሆናል፤ እግዚአብሔር ከወንዝ ፈሳሽ ጀምሮ እስከ ግብጽ ወንዝ ድረስ እህሉን ይወቃል፥ እናንተም የእስራኤል ልጆች ሆይ፥ አንድ በአንድ ትሰበሰባላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያ ቀን ከኤፍራጥስ ወንዝ አንሥቶ እስከ ግብጽ ደረቅ ወንዝ ጌታ እህሉን ይወቃል፥ እናንተም የእስራኤል ልጆች ሆይ፥ አንድ በአንድ ትሰበሰባላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጋላስ ኤፍራጺሳ ሻፋፐ ግብጼ ሻፋ ጋካናዉ፥ መና ጎዳይ ካ ቡካና፤ ህንተኖ፥ እስራኤልያ አሳቶ፥ ህንተካ ህንተ ታራን ታራን ሺቃና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He gallassi Efiraas'iisa Shaafaappe Gibs'e Shaafaa gakkanaw, Med'inaa Goday katsaa bukana; hinttenoo, Israa'eeliyaa asatoo, hinttekka hintte taran taran shiik'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He gallas Efiraaxise shaafappe haaththi baynda Gibxe Shaafa gakkanaas GODAY ba kaththaa bukkana; intteno Isra7eele asatoo, intte issoy issoy shiiqana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ጋላስ ኤፊራጺሴ ሻፋፔ ሃ ባይንዳ ጊብጼ ሻፋ ጋካናስ ጎዳይ ባ ካ ቡካና፤ ኢንቴኖ ኢስራኤሌ ኣሳቶ፥ ኢንቴ ኢሶይ ኢሶይ ሺቃና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ጋላስ ኤፍራፂሳ ሻፋፐ ግብፀ ሻፋ ጋካናዉ ጎዳይ ካ ቆፃና። ህንተ፥ እስራኤለ አሳይ እሶይ እሶይ ሺቃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He gallas Efraxiisa shaafape Gibxe shaafa gakanaw Goday kathaa qoxana. Hinte, Isra7eele asay issoy issoy shiiqana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያ ቀን ከኤፍራጥስ ወንዝ አንሥቶ እስከ ግብፅ ደረቅ ወንዝ፣ እግዚአብሔር እህሉን ይወቃል፤ እናንተም የእስራኤል ልጆች ሆይ፤ አንድ በአንድ ትሰበሰባላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ገበሬ ስንዴውን ከገለባ እንደሚለይ በዚያን ቀን ከኤፍራጥስ ወንዝ አንሥቶ እስከ ግብጽ ወሰን ድረስ ያሉትን ሕዝቡን እስራኤልን እግዚአብሔር አንድ በአንድ ይሰበስባል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ መዓልቲ እቲኣ ኸምዙይ ክኸውን እዩ፦ እግዚኣብሄር ኻብ ወሓዚ ፈለግ ኤፍራጥስ ጀሚሩ፥ ክሳዕ ፈለግ ግብፂ እኽሉ ኸኽይድ እዩ፤ ኣቱም ደቂ እስራኤል፥ በብሓደ ተኣሪኹም ክትእከቡ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 በታ መዓልቲ እቲኣ ኪኸውን እዩ፡ ካብሪ ርባ ጀሚሩ ኽሳዕ እቲ ናይ ግብጺ ወሓዚ፡ እግዚኣብሄር ፍረ ኼእቱ እዩ። ኣቱም ደቂ እስራኤል ከኣ፡ በብሓደ ተኣሪኹም ክትእከቡ ኢኹም።