Isaiah 27:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጨናፍራ እንተ ነቐጸ፡ ኪስበር እዩ። እተን ኣንስቲ መጺአን ሓዊ የቃጽላወን፤ ምርድዳእ ዘይብሉ ህዝቢ ስለ ዝኾነ፤ ስለዚ እቲ ዝፈጠሮም ኣይክምሕሮምን እዩ፡ እቲ ዝፈጠሮም ድማ ሞገስ ኣይገብረሎምን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዘግይቶ ይደርቃል፤ በውስጡም ልምላሜ ሁሉ አይገኝም፤ ከቲኣሳ የምትመጡ ሴቶች፥ ኑና ለሕዝቤ አልቅሱ፤ የማያስተውል ሕዝብ ነውና፤ ስለዚህ ፈጣሪው አይራራለትም፤ ሠሪውም ምሕረት አያደርግለትም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጫፎችዋ በደረቁ ጊዜ ይሰበራሉ፥ ሴቶችም መጥተው ያቃጥሉአቸዋል፤ የማያስተውል ሕዝብ ነውና ስለዚህ ፈጣሪው አይራራለትም ሠሪውም ምሕረት አያደርግለትም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጫፎችዋ በደረቁ ጊዜ ይሰበራሉ፥ ሴቶችም መጥተው ያቃጥሉአቸዋል፤ የማያስተውል ሕዝብ ነውና ፈጣሪው አይራራለትም፤ ሠሪውም ምሕረት አያደርግለትም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ም ታሸቱ መልያ ዎደ መኤረቲኖ፤ ማጫ አሳይካ ዪደ፥ ኡንቱንታ ኤናዉ አፌ። ሀ አሳይ አኬክ ባይና አሳ ግድያ ድራዉ፥ ኡንቱንታ መዳዌ ኡንቱንቶ ቃረተናነ ማረና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Mitsaa tashetuu meliyaa wode me'erettiino; mac'c'a asaykka yiide, unttuntta eetsanaw afee. Ha Asay akeeki bayinna asaa gidiyaa diraw, unttuntta Med'd'eeddawe unttunttoo k'arettennanne maarenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi xeeray melidi meqqana; maccassatikka mixi eeththana; akeekay baynda dere gidida gishshas iza medhdhiday izas qadhettenna; ooththidayssika iza maarenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ጼራይ ሜሊዲ ሜቃና፤ ማጫሳቲካ ሚጺ ኤና፤ ኣኬካይ ባይንዳ ዴሬ ጊዲዳ ጊሻስ ኢዛ ሜዳይ ኢዛስ ቃቴና፤ ኦዳይሲካ ኢዛ ማሬና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ም ታሸት መልያ ዎደ መቀረቶሶና፤ ማጫሳይ ምፅድ ኤናዉ ኤፎሶና። ሀ አሳይ አኬክ ባይና አስ ግድያ ግሾ፥ ኤንታ መዳይስ ኤንታዉ ቃተና፤ ኤንታ ማረና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Mitha tasheti meliya wode meqeretoosona; maccasay mixidi eethanaw efoosona. Ha asay akeeki bayna asi gidiya gisho, enta medhidaysi entaw qadhetenna; enta maarenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጫፎቿ ሲደርቁ ይሰበራሉ፤ ሴቶችም መጥተው ይማግዷቸዋል። ማስተዋል የሌለው ሕዝብ ስለሆነ፣ ፈጣሪው አይራራለትም፤ ያበጀውም አይምረውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የዛፍ ቅርንጫፎች በሚደርቁበትም ጊዜ ይሰባበራሉ፤ ሴቶችም ለእሳት ማገዶ ይለቅሙአቸዋል፤ ሕዝቡ ማስተዋል ስለ ጐደለው ፈጣሪ አምላኩ አይራራለትም፤ ምንም ምሕረት አያደርግለትም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጨናፍራ ምስ ነቐፀ ይስበር፤ ኣንስቲ እውን መፂአን የንድዳኦ። ምስትውዓል ዘይብሉ ህዝቢ እዩ እሞ፥ ስለዙይ እቲ ፈጣሪኡ ኣይርህርሀሉን፤ እቲ ሰራሒኡውን ኣይምሕሮን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጨንገፋ ምስ ነቐጸ፡ ይስበር፡ ኣንስቲውን መጺኤን የንድዳኦ። ኣእምሮ ዜብሉ ህዝቢ እዩ እሞ፡ ስለዚ እቲ ፈጣሪኡ ኣይድንግጸሉን፡ እቲ ደኳኒኡ ድማ ኣይምሕሮን። |