Isaiah 26:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ እግዚኣብሄር ንነበርቲ ምድሪ ብምኽንያት ኣበሳኦም ኪበጽሖም ካብ ስፍራኡ ይወጽእ ኣሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ እግዚአብሔር በምድር በሚኖሩት ላይ ከመቅደሱ መቅሠፍቱን ያመጣል፤ ምድርም ደምዋን ትገልጣለች፤ ሙታኖችዋንም ከእንግዲህ ወዲህ አትከድንም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በምድር በሚኖሩት ላይ በበደላቸው ምክንያት ቍጣውን ያመጣባቸው ዘንድ፥ እነሆ፥ እግዚአብሔር ከስፍራው ይወጣል፤ ምድርም ደምዋን ትገልጣለች፥ ሙታኖችዋንም ከእንግዲህ ወዲህ አትከድንም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በምድር በሚኖሩት ላይ በበደላቸው ምክንያት ቁጣውን ሊያመጣባቸው፥ እነሆ፥ ጌታ ከስፍራው ይወጣል፤ ምድርም ያፈሰሰችውን ደም ትገልጣለች፥ የተገደሉትንም ከእንግዲህ ወዲህ አትሸሽግም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቢታ ቦላን ደእያ አሳ፥ ኡንቱንቱ ናጋራ ድራዉ ሙራና፥ መና ጎዳይ ባረ ደኢያሳፐ ከሲደ ዬ። ቢታይካ ባረ ቦላን ጉኬዳ ሱ ቆንጭሳና፤ ዎዳዋንታካ ላኤን ገንና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Biittaa bollan de'iyaa asaa, unttunttu nagaraa diraw murana, Med'inaa Goday bare de'iyaasaappe kesiide yee. Biittaykka bare bollan gukkeedda suutsaa k'onc'c'issana; wod'eeddawanttakka laa"entso gentsenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Biittaa bollan diza asaa istta nagaraa gishshas qaxxayanaas, GODAY ba de7izasoppe kezidi yees. Biittayka ba bollan gukkida suuththaa qonccisana; hayqqidaytakka hayssafe guye qottuku. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቢታ ቦላን ዲዛ ኣሳ ኢስታ ናጋራ ጊሻስ ቃጻያናስ፥ ጎዳይ ባ ዴኢዛሶፔ ኬዚዲ ዬስ። ቢታይካ ባ ቦላን ጉኪዳ ሱ ቆንጪሳና፤ ሃይቂዳይታካ ሃይሳፌ ጉዬ ቆቱኩ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቢታ ቦላ ደእያ አሳ፥ ኤንታ ናጋራ ግሾ ሴራናዉ፥ ጎዳይ ባ ደእያ በሳፈ ከይድ ዬስ። ቢትያ ባ ቦላ ጉክዳ ሱ ቆንጭሳና፤ ሀይቅዳይሳታ ዛራዳ ገንኩ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Biitta bolla de7iya asaa, enta nagaraa gisho seeranaw, Goday ba de7iya bessaafe keyidi yees. Biittiya ba bolla gukida suuthaa qoncisana; hayqidaysata zaarada genthuku. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በምድር ላይ የሚኖረውን ሕዝብ ስለ ኀጢአቱ ለመቅጣት፣ እነሆ፤ እግዚአብሔር ከመኖሪያው ወጥቶ ይመጣል፤ ምድር በላይዋ የፈሰሰውን ደም ትገልጣለች፤ የተገደሉትንም ከእንግዲህ አትሸሽግም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በምድር ላይ የሚኖሩትን ሕዝቦች ስለ ኃጢአታቸው ለመቅጣት እግዚአብሔር ከሰማይ መኖሪያው ይገለጣል፤ በዚያን ጊዜ በምድር ላይ ተሸሽገው የሚኖሩ የነፍሰ ገዳዮች ሥራ ይጋለጣል፤ ምድርም በላይዋ የፈሰሰውን ደም ታጋልጣለች። የተገደሉትንም አትደብቅም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ፥ እግዚኣብሄር ነቶም ኣብ ምድሪ ዝነብሩ ብሰንኪ ኽፍኣቶም ክቐፅዖም ካብ ስፍራኡ ይወፅእ ኣሎ፤ ምድሪ ኸዓ ንደማ ኽትቀልዖ እያ፤ ንቕቱላታውን ድሕሪ ደጊም ኣይትኽውሎምን እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ እግዚኣብሄር ነቶም ኣብ ምድሪ ዚነብሩ ብሰሪ እከዮም ኪቐጽዖም ካብ ስፍራኡ ይወጽእ ኣሎ፡ ምድሪ ኸኣ ንደማ ኽትቀልዖ፡ ንቕቱላታውን ድሕሪ ደጊም ኣይክትክውሎምን እያ እሞ፡ እምበኣርከ ኣታ ህዝበይ፡ ኪድ፡ ናብ ሕልፍኚኻ እቶ። ማዕጾኻ ድማ ብድሕሬኻ ዕጾ፡ ቊጥዓ ኽሳዕ ዚሐልፍ ንቕሩብ ጊዜ ተሐባእ። |