Isaiah 26:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጥንስቲ ኔርና፡ ቃንዛ ኔርና፡ ንፋስ ኣውጺእና ከም ምሳሌ። ኣብ ምድሪ ምድሓን ኣይገበርናን፤ ነበርቲ ዓለም እውን ኣይወደቑን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተን በመፍራት አቤቱ፥ እኛ ፀንሰናል፤ ምጥም ይዞናል፤ በምድርም የማዳንህን መንፈስ ወለድን፤ በዓለምም የሚኖሩ ይወድቃሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኛ ፀንሰናል ምጥም ይዞናል፥ ነፋስንም እንደምንወልድ ሆነናል፤ በምድርም ደኅንነት አላደረግነም፤ በዓለምም የሚኖሩ ይወድቃሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኛ ፀንሰናል ምጥም ይዞናል፥ ነፋስንም እንደምንወልድ ሆነናል፤ በምድርም ደኅንነት አላመጣንም፤ በዓለም እንዲኖሩም ሕዝብ አልወለድንም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኑን ሻሃሬዶ፤ ኦይ ኦይቀቴዶ፤ ሽን ጫርኩዋ የልያዋ ግዴዶ። ኑን ሳአዉ አቶተ አህበይኮ፤ ሳኣን ደእያ አሳካ የልቦኮ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nuuni shahaareeddo; oytsaa oyk'k'eteeddo; Shin c'arkkuwaa yeliyaawaa gideeddo. Nuuni sa'aw atotetsaa ahibeykko; sa'aan de'iyaa asaakka yelibookko. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nuni shaaridos; miixankka un7ettidos; gido attiin carko yelidos. Nuni sa7as atoteth ehibookko; sa7an diza deraakka yelibookko. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኑኒ ሻሪዶስ፤ ሚጻንካ ኡንኤቲዶስ፤ ጊዶ ኣቲን ጫርኮ ዬሊዶስ። ኑኒ ሳኣስ ኣቶቴ ኤሂቦኮ፤ ሳኣን ዲዛ ዴራካ ዬሊቦኮ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኑኒ ቃንትዳ፤ እቀትዳ፤ ሽን ጫርኮ የልዳ። ኑኒ ሳኣስ አቶተ ኤህቦኮ፤ ቢታን ደእያ አሳ የልቦኮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nuuni qanthatida; iqetida; shin carko yelida. Nuuni sa7aas atotethi ehibooko; biittan de7iya asaa yelibooko. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አረገዝን በምጥም ተጨነቅን፤ ነገር ግን ነፋስን ወለድን፤ ለምድርም ድነትን አላመጣንም፤ የዓለምን ሕዝብ አልወለድንም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዳረገዙ ሴቶች ሆንን፤ ምጥም ይዞን ነበር፤ ነገር ግን ምንም ልጅ አልወለድንም፤ ለምድራችንም ድል አላስገኘንላትም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጠነስና፥ ፃዕሪ ሕርሲ ሓዘና፤ ንፋስ ከም ዝወለድና ኾንና፤ ንምድሪ እውን ድሕነት ኣየምፃእናላን፤ እቶም ኣብ ዓለም ዝነብሩውን ይወድቑ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጠነስና፡ ጻዕሪ ሕርሲ ሐዘና፡ ንፋስ ከም ዝወለደት ኰንና፡ ምድሓን ንምድሪ ኣየምጻእናላን፡ ኣብ ዓለም ዚነብሩ ኸኣ ኣይውለዱን።ፕ |