Isaiah 26:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጐይታይ፡ ኢድካ እንተ ኣልዒላ፡ ኣይርእይዋን እዮም። እወ ሓዊ ጸላእትኻ ክበልዖም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አቤቱ፥ ከፍ ያለች ክን​ድ​ህን አላ​ወ​ቁም፤ ካወቁ ግን ያፍ​ራሉ። አላ​ዋ​ቆች ሰዎ​ችን ቅን​አት ያዛ​ቸው፤ አሁ​ንም እሳት ጠላ​ቶ​ችን ትበ​ላ​ለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አቤቱ፥ እጅህ ከፍ ከፍ አለች አላዩምም፤ ነገር ግን በሕዝብህ ላይ ያለህን ቅንዓት አይተው ያፍራሉ፤ እሳትም ጠላቶችህን ትበላለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አቤቱ ጌታ፥ እጅህ ከፍ ከፍ አለች አላዩም፤ ነገር ግን በሕዝብህ ላይ ያለህን ቅንዓት አይተው ያፍራሉ፤ እሳትም ጠላቶችህን ትበላለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አቤት መና ጎዳዉ፥ ኔን፥ ነ ኩሽያ ቁ ኦዳ፤ ሽን ኡንቱንቱ በእክኖ። ነ አሳዉ ኔን ምሸትያ ምሹዋ በኢደ ዬላትኖ። ኔን ነ ሞርከቶ ዎዳ ታማይ፥ ኡንቱንታ ም ይሶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Abeet Med'inaa Godaw, neeni, ne kushiyaa d'ok'k'u ootsaadda; Shin unttunttu be'ikkino. Ne asaw neeni mishettiyaa mishuwaa be'iide yeellatino. Neeni ne morkketoo wotseedda tamay, unttuntta mi d'ayisso.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Abeet GODAWU! Ne qesey dhoqqu dhoqqu gides. Istti gidikko be7ettenna; Ne asaas ne mishettizayssa be7ettonne yeellatetto; Ne morkketas giigida tamay istta mo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣቤት ጎዳዉ! ኔ ቄሴይ ቁ ቁ ጊዴስ። ኢስቲ ጊዲኮ ቤኤቴና፤ ኔ ኣሳስ ኔ ሚሼቲዛይሳ ቤኤቶኔ ዬላቴቶ፤ ኔ ሞርኬታስ ጊጊዳ ታማይ ኢስታ ሞ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አቤት ጎዳዉ፥ ነ ኩሸይ ቁ ግስ፤ ሽን ኤንቲ በኦኮና። ነ አሳስ ኔኒ ምሸትያ ምሻ በእድ ዬላቶ። ኔኒ ነ ሞርከታስ ጊግስዳ ታማይ ኤንታ ምድ ይሶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Abeeti Godaw, ne kushey dhoqu gis; shin enti be7okona. Ne asaas neeni mishetiya misha be7idi yeellato. Neeni ne morketas giigisida tamay enta midi dhayso.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ሆይ፤ ክንድህ ከፍ ከፍ ብሏል፤ እነርሱ ግን አላስተዋሉም፤ ለሕዝብህ ያለህን ቅናት ይዩ፤ ይፈሩም፤ ለጠላቶችህም የተዘጋጀው እሳት ይብላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አምላክ ሆይ፥ ክንድህ ለመቅጣት ተነሥቶአል፤ አንተን የሚጠሉ ሰዎች አያዩትም፤ ለሕዝብህ ምን ያኽል ቅናት እንዳለህ አይተው ይፈሩ፤ ለጠላቶችህ ባዘጋጀኸው ቅጣት ይጥፉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኦ እግዚኣብሄር፥ ኢድካ ልዕል ልዕል በለት፤ ግና ኣይረአዩን፤ ንህዝብኻ ዘለካ ቕንኣት ሪኦም ግና፥ ክሓፍሩ እዮም፤ ሓዊውን ንፀላእትኻ ኽትበልዖም እያ።
Amharic Tigrinya 2011 ዎ እግዚኣብሄር፡ ኢድካ ተላዒላ ኣላ፡ ንሳቶም ግና ኣይርእዩን፡ ግናኸ ነቲ ምእንቲ ህዝቢ እትጽዕቶ ጻዓት ኪርእዩን ኪሐፍሩን እዮም፡ እወ፡ ንተጻረርትኻስ ሓዊ ኺውሕጦም እዩ።