Isaiah 26:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ፡ እዚ ዳዊት እዚ ኣብ ምድሪ ይሁዳ ኪዝመር እዩ። ሓያል ከተማ ኣላትና፤ ድሕነት ንኣምላኽ ንመናድቕን መካበብያን ክሸሞ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ቀን ይህን ቅኔ በይሁዳ ምድር ይዘምራሉ፤ እነሆም፥ የጸናችና የምታድን፥ ቅጥርንና ምሽግንም የምታደርግ ከተማ አለችን። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን ይህ ቅኔ በይሁዳ ምድር ይዘመራል። የጸናች ከተማ አለችን፤ ለቅጥርና ለምሽግ መድኃኒትን ያኖርባታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ቀን ይህ መዝሙር በይሁዳ ምድር ይዘመራል፦ የጸናች ከተማ አለችን፤ ቅጥሯንና ምሽጓን ለደኅንነታችን አኑሮታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ ይሁዳ ጋድያን ሀ የይ የጸታና። ኑዉ ምኖ ካታማይ ደኤ፤ ጾሳይ አቶተ አ ዩሹዋን ግምቢያዳንነ ጌሱዋዳን ኤሴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi Yihudaa gadiyaan ha yetsay yes'ettana. Nuw mino katamay de'ee; S'oossay atotetsaa Aa yuushshuwaan gimbbiyaadaaninne geessuwaadan essee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallas ha yeththay Yuhuda biittan yexettana. Nuus mino katamay dees; Xoossi iza gimbetanne miixata atoteththas ooththides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላስ ሃ ዬይ ዩሁዳ ቢታን ዬጼታና። ኑስ ሚኖ ካታማይ ዴስ፤ ጾሲ ኢዛ ጊምቤታኔ ሚጻታ ኣቶቴስ ኦዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ ይሁዳ ቢታን ሀ ማዝሙረይ የፀታና። ኑስ ምኖ ካታም ደኤስ፤ ፆሳይ አቶተ እያ ዩሹዋን ግምበነ ሚፃ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas Yihuda biittan ha mazmurey yexetana. Nuus mino katami de7ees; Xoossay atotetha iya yuushuwan gimbenne miixa oothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያ ቀን ይህ መዝሙር በይሁዳ ምድር ይዘመራል፤ ብርቱ ከተማ አለችን፤ አምላካችን ቅጥሮቿንና ምሽጎቿን፣ ለድነት አድርጓል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ በይሁዳ ምድር የሚከተለው መዝሙር ይዘመራል፦ ጠንካራ ከተማ አለን፤ እንደ ቅጥርና እንደ ምሽግ የጸና መዳኛም አድርጎላታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ እዝ መዝሙር፥ ኣብ ምድሪ ይሁዳ ኽዝመር እዩ፤ ፅንዕቲ ኸተማ ኣላትና፤ እግዚኣብሄር ቅፅርን ዕርድን ገይሩ፥ ምድሓን ከንብረላ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ ኣብ ሃገር ይሁዳ እዚ መዝሙር እዚ ኺዝመር እዩ፡ ጽንዕቲ ኸተማ ኣላትና፡ ቀጽርን ዕርድን ገይሩ ምድሓን ኬንብረላ እዩ። |