Isaiah 25:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ፡ እንሆ፡ እዚ ኣምላኽና እዩ። ተጸቢናዮ ኢና፡ ንሱ ድማ ከድሕነና እዩ። እግዚኣብሄር እዩ፤ ተጸቢናዮ ኢና፣ ብድሕነቱ ክንሕጐስን ክንሕጐስን ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም ቀን፥ “እነሆ፥ አም​ላ​ካ​ችን ይህ ነው፤ ተስፋ አድ​ር​ገ​ነ​ዋል፤ ያድ​ና​ልም፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይህ ነው፤ ጠብ​ቀ​ነ​ዋል፤ በመ​ዳ​ና​ች​ንም ደስ ይለ​ናል፤ ሐሤ​ትም እና​ደ​ር​ጋ​ለን” ይላሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም ቀን። እነሆ፥ አምላካችን ይህ ነው፤ ተስፋ አድርገነዋል፥ ያድነንማል፤ እግዚአብሔር ይህ ነው፤ ጠብቀነዋል፤ በማዳኑ ደስ ይለናል ሐሤትም እናደርጋለን ይባላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያም ቀን፦ እነሆ፥ አምላካችን ይህ ነው፤ ተስፋ አድርገነዋል፥ ያድነንማል፤ ጌታ ይህ ነው፤ ጠብቀነዋል፤ በማዳኑ ደስ ይለናል፤ ሐሤትም እናደርጋለን፥ ይባላል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጋላስ ኡንቱንቱ ሀዋዳን ያጋና፤ “ሀዌ ቱሙ ኑ ጾሳ፤ ኑን እ ኑና አሻናዳን ናጌዶ፤ እ ኑና አሼዳ። ሀዌ መና ጎዳ፤ ኑን አ ናጌዶ። አነ አ አቶተን ሀሹ ጌቶነ ናሸቴቶ” ያጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He gallassi unttunttu hawaadan yaagana; «Hawe tumu nu S'oossaa; nuuni I nuuna ashshanaadan naageeddo; I nuuna ashsheeda. Hawe Med'inaa Godaa; nuuni Aa naageeddo. Ane Aa atotetsaan hashshu geettonne nashetteetto» yaagana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He gallas isttas, «Be7ite nu Xoossay hayssa; nuni izan ammanettidos; izikka nuna ashshides; Hayssi GODAA; nuni izan ammanettidos; izi ashshidayssan ufayettoos; ufayssan hombocoos» gaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ጋላስ ኢስታስ፥ «ቤኢቴ ኑ ጾሳይ ሃይሳ፤ ኑኒ ኢዛን ኣማኔቲዶስ፤ ኢዚካ ኑና ኣሺዴስ፤ ሃይሲ ጎዳ፤ ኑኒ ኢዛን ኣማኔቲዶስ፤ ኢዚ ኣሺዳይሳን ኡፋዬቶስ፤ ኡፋይሳን ሆምቦጮስ» ጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ጋላስ ኤንቲ፥ “ቱማ ሀይስ ኑ ፆሳ፤ ኑኒ እያን አማነትዳ ግሾ እ ኑና አሽስ። ኑ ጎዳይ ሀይሳ፤ ኑኒ እያን አማነትዳ፤ አነ እያ አቶተን ኡፋይቶስ፤ ሀሹ ጎስ” ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He gallas enti, “Tuma haysi nu Xoossaa; nuuni iyan ammanetida gisho I nuna ashshis. Nu Goday haysa; nuuni iyan ammanetida; ane iya atotethan ufaytoos; hashshu goos” yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያን ቀን እንዲህ ይባላል፤ “እነሆ፤ አምላካችን ይህ ነው፤ በእርሱ ታመንን፤ እርሱም አዳነን፤ እግዚአብሔር ይህ ነው፤ በእርሱ ታመንን፤ በማዳኑም ደስ ይበለን፤ ሐሤትም እናድርግ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህም በሚፈጸምበት ጊዜ ሕዝቡ ሁሉ “እነሆ፥ እርሱ አምላካችን ነው፤ በእርሱ ስለ ታመንን አድኖናል፤ እርሱ እግዚአብሔር ነው፤ እኛም በእርሱ ታምነናል፤ እርሱ ስለ ታደገን በደስታ ተሞልተን ሐሴት እናደርጋለን!” ይላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ መዓልቲ እቲኣ “እንሆ፥ ኣምላኽና እዙይ እዩ! ተስፋና ኣብኡ ገበርና፤ ንሱ ኸዓ ኸድሕነና እዩ፤ እግዚኣብሄር እዙይ እዩ፤ ተስፋና ኣብኡ ገበርና፤ ብምድሓኑ ንተሓጐስ፤ ደስውን ይበለና” ክበሃል እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 በታ መዓልቲ እቲኣ፡ እንሆ፡ ኣምላኽና እዚ እዩ፡ ተጸቤናዮ፡ ኬድሕነና ኸኣ እዩ፡ እቲ እተጸቤናዮ እግዚኣብሄር እዚ እዩ፡ ብምድሓኑ ንተሐጐስ ባህውን ይበለና፡ ኪበሀል እዩ።