Isaiah 25:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ፡ እንሆ፡ እዚ ኣምላኽና እዩ። ተጸቢናዮ ኢና፡ ንሱ ድማ ከድሕነና እዩ። እግዚኣብሄር እዩ፤ ተጸቢናዮ ኢና፣ ብድሕነቱ ክንሕጐስን ክንሕጐስን ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ቀን፥ “እነሆ፥ አምላካችን ይህ ነው፤ ተስፋ አድርገነዋል፤ ያድናልም፤ እግዚአብሔር ይህ ነው፤ ጠብቀነዋል፤ በመዳናችንም ደስ ይለናል፤ ሐሤትም እናደርጋለን” ይላሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን። እነሆ፥ አምላካችን ይህ ነው፤ ተስፋ አድርገነዋል፥ ያድነንማል፤ እግዚአብሔር ይህ ነው፤ ጠብቀነዋል፤ በማዳኑ ደስ ይለናል ሐሤትም እናደርጋለን ይባላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ቀን፦ እነሆ፥ አምላካችን ይህ ነው፤ ተስፋ አድርገነዋል፥ ያድነንማል፤ ጌታ ይህ ነው፤ ጠብቀነዋል፤ በማዳኑ ደስ ይለናል፤ ሐሤትም እናደርጋለን፥ ይባላል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋላስ ኡንቱንቱ ሀዋዳን ያጋና፤ “ሀዌ ቱሙ ኑ ጾሳ፤ ኑን እ ኑና አሻናዳን ናጌዶ፤ እ ኑና አሼዳ። ሀዌ መና ጎዳ፤ ኑን አ ናጌዶ። አነ አ አቶተን ሀሹ ጌቶነ ናሸቴቶ” ያጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gallassi unttunttu hawaadan yaagana; «Hawe tumu nu S'oossaa; nuuni I nuuna ashshanaadan naageeddo; I nuuna ashsheeda. Hawe Med'inaa Godaa; nuuni Aa naageeddo. Ane Aa atotetsaan hashshu geettonne nashetteetto» yaagana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He gallas isttas, «Be7ite nu Xoossay hayssa; nuni izan ammanettidos; izikka nuna ashshides; Hayssi GODAA; nuni izan ammanettidos; izi ashshidayssan ufayettoos; ufayssan hombocoos» gaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጋላስ ኢስታስ፥ «ቤኢቴ ኑ ጾሳይ ሃይሳ፤ ኑኒ ኢዛን ኣማኔቲዶስ፤ ኢዚካ ኑና ኣሺዴስ፤ ሃይሲ ጎዳ፤ ኑኒ ኢዛን ኣማኔቲዶስ፤ ኢዚ ኣሺዳይሳን ኡፋዬቶስ፤ ኡፋይሳን ሆምቦጮስ» ጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ ኤንቲ፥ “ቱማ ሀይስ ኑ ፆሳ፤ ኑኒ እያን አማነትዳ ግሾ እ ኑና አሽስ። ኑ ጎዳይ ሀይሳ፤ ኑኒ እያን አማነትዳ፤ አነ እያ አቶተን ኡፋይቶስ፤ ሀሹ ጎስ” ያጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas enti, “Tuma haysi nu Xoossaa; nuuni iyan ammanetida gisho I nuna ashshis. Nu Goday haysa; nuuni iyan ammanetida; ane iya atotethan ufaytoos; hashshu goos” yaagana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ቀን እንዲህ ይባላል፤ “እነሆ፤ አምላካችን ይህ ነው፤ በእርሱ ታመንን፤ እርሱም አዳነን፤ እግዚአብሔር ይህ ነው፤ በእርሱ ታመንን፤ በማዳኑም ደስ ይበለን፤ ሐሤትም እናድርግ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም በሚፈጸምበት ጊዜ ሕዝቡ ሁሉ “እነሆ፥ እርሱ አምላካችን ነው፤ በእርሱ ስለ ታመንን አድኖናል፤ እርሱ እግዚአብሔር ነው፤ እኛም በእርሱ ታምነናል፤ እርሱ ስለ ታደገን በደስታ ተሞልተን ሐሴት እናደርጋለን!” ይላሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ “እንሆ፥ ኣምላኽና እዙይ እዩ! ተስፋና ኣብኡ ገበርና፤ ንሱ ኸዓ ኸድሕነና እዩ፤ እግዚኣብሄር እዙይ እዩ፤ ተስፋና ኣብኡ ገበርና፤ ብምድሓኑ ንተሓጐስ፤ ደስውን ይበለና” ክበሃል እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ፡ እንሆ፡ ኣምላኽና እዚ እዩ፡ ተጸቤናዮ፡ ኬድሕነና ኸኣ እዩ፡ እቲ እተጸቤናዮ እግዚኣብሄር እዚ እዩ፡ ብምድሓኑ ንተሐጐስ ባህውን ይበለና፡ ኪበሀል እዩ። |