Isaiah 25:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብዚ ከረን እዚ ድማ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ንዅሎም ህዝብታት ምግቢ ስብሒ፡ ምግቢ ወይኒ ኣብ ልዕሊ ስብሒ፡ ካብ ምሕዋስ ዝመልአ ስብሒ፡ ካብ ጽቡቕ ወይኒ ኺገብረሎም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ለሕ​ዝቡ ሁሉ ግብ​ዣን ያደ​ር​ጋል፤ በዚህ ተራራ ላይ ሐሤ​ትን ያደ​ር​ጋሉ፤ የወ​ይን ጠጅ​ንም ይጠ​ጣሉ፤ ዘይ​ት​ንም ይቀ​ባሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔርም ለሕዝብ ሁሉ በዚህ ተራራ ላይ ታላቅ የሰባ ግብዣ፥ ያረጀ የወይን ጠጅ፥ ቅልጥም የሞላባቸው የሰቡ ነገሮች፥ የጥሩና ያረጀ የወይን ጠጅ ግብዣ ያደርጋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሠራዊት ጌታም ለሕዝብ ሁሉ በዚህ ተራራ ላይ ታላቅ የሰባ ግብዣ፥ ያረጀ የወይን ጠጅ፥ ቅልጥም የሞላባቸው የሰቡ ነገሮች፥ መልካምና የበሰለ የወይን ጠጅ ግብዣ ያደርጋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ አሳ ኡባዉ ሀ ደርያ ቦላን ዎልቃማ ግብራ ጊግሳና፤ ሄዌካ ሞቱዋ፥ ኮልዝያና ደእያባቱዋነ ሎኦ ካኤዳ ዎይንያ ኤሳ ግብራ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday asaa ubbaw ha deriyaa bollan wolk'k'aama gibiraa giigissana; hewekka mod'd'otuwaa, kolzziyaana de'iyaabatuwaanne lo"o ka"eedda woyniyaa eessaa gibiraa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Ubbaafe Wolqqama Xoossay hayssa zumaa bolla dere ubbaas gidiza gita gibiraa, lo7i kaxxida woyne ushshu, lo7o ashonne doorettida woyne ushshu giigsana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳይ ሃይሳ ዙማ ቦላ ዴሬ ኡባስ ጊዲዛ ጊታ ጊቢራ፥ ሎኢ ካጺዳ ዎይኔ ኡሹ፥ ሎኦ ኣሾኔ ዶሬቲዳ ዎይኔ ኡሹ ጊጊሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ አሳ ኡባስ ሀ ዙማ ቦላ ግታ ግብራ ጊግሳና። ሄ ግብራ ቦላ ሞ አሹዋ፥ ሎኦ ካነ ጫልዳ ዎይነ ኡሻ ጊግስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubbaafe Wolqaama Goday asa ubbaas ha zumaa bolla gita gibira giigisana. He gibira bolla modho ashuwa, lo77o kathinne caalida woyne ushsha giigisis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር በዚህ ተራራ ላይ፣ ለሕዝብ ሁሉ ታላቅ የምግብ ግብዣ፣ የበሰለ የወይን ጠጅ ድግስ፣ ማለፊያ ጮማና ምርጥ የወይን ጠጅ ያዘጋጃል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሠራዊት አምላክ በዚህች በጽዮን ተራራ ለዓለም ሕዝቦች ሁሉ ታላቅ ግብዣ ያዘጋጃል፤ በግብዣውም ላይ ምርጥ የወይን ጠጅና፥ የተሟላ ምግብ ይዘጋጃል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ኣብዝ እምባ እዙይ ንዅሎም ህዝብታት ብብሉፅ ወይንን ኣንጕዕ ብዝመልአ ስቡሕ ስጋን ብብርቱዕ ፅሩይ ወይንን ዓብዪ ምሳሕ ክገብር እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ኣብዚ ኸረን እዚ ምሳሕ ብስቡሕ ብልዒ ንዂሎም ህዝብታት ኪገብረሎም እዩ፡ ምሳሕ ብብርቱዕ ወይኒ፡ ኣንጒዕ ብዝመልኦ ስቡሕ ብልዒ፡ ምሳሕ ብብርቱዕ ጽሩይ ወይኒ ኺገብር እዩ።