Isaiah 25:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብዚ ከረን እዚ ድማ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ንዅሎም ህዝብታት ምግቢ ስብሒ፡ ምግቢ ወይኒ ኣብ ልዕሊ ስብሒ፡ ካብ ምሕዋስ ዝመልአ ስብሒ፡ ካብ ጽቡቕ ወይኒ ኺገብረሎም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔርም ለሕዝቡ ሁሉ ግብዣን ያደርጋል፤ በዚህ ተራራ ላይ ሐሤትን ያደርጋሉ፤ የወይን ጠጅንም ይጠጣሉ፤ ዘይትንም ይቀባሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔርም ለሕዝብ ሁሉ በዚህ ተራራ ላይ ታላቅ የሰባ ግብዣ፥ ያረጀ የወይን ጠጅ፥ ቅልጥም የሞላባቸው የሰቡ ነገሮች፥ የጥሩና ያረጀ የወይን ጠጅ ግብዣ ያደርጋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሠራዊት ጌታም ለሕዝብ ሁሉ በዚህ ተራራ ላይ ታላቅ የሰባ ግብዣ፥ ያረጀ የወይን ጠጅ፥ ቅልጥም የሞላባቸው የሰቡ ነገሮች፥ መልካምና የበሰለ የወይን ጠጅ ግብዣ ያደርጋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ አሳ ኡባዉ ሀ ደርያ ቦላን ዎልቃማ ግብራ ጊግሳና፤ ሄዌካ ሞቱዋ፥ ኮልዝያና ደእያባቱዋነ ሎኦ ካኤዳ ዎይንያ ኤሳ ግብራ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday asaa ubbaw ha deriyaa bollan wolk'k'aama gibiraa giigissana; hewekka mod'd'otuwaa, kolzziyaana de'iyaabatuwaanne lo"o ka"eedda woyniyaa eessaa gibiraa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Ubbaafe Wolqqama Xoossay hayssa zumaa bolla dere ubbaas gidiza gita gibiraa, lo7i kaxxida woyne ushshu, lo7o ashonne doorettida woyne ushshu giigsana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳይ ሃይሳ ዙማ ቦላ ዴሬ ኡባስ ጊዲዛ ጊታ ጊቢራ፥ ሎኢ ካጺዳ ዎይኔ ኡሹ፥ ሎኦ ኣሾኔ ዶሬቲዳ ዎይኔ ኡሹ ጊጊሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ አሳ ኡባስ ሀ ዙማ ቦላ ግታ ግብራ ጊግሳና። ሄ ግብራ ቦላ ሞ አሹዋ፥ ሎኦ ካነ ጫልዳ ዎይነ ኡሻ ጊግስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe Wolqaama Goday asa ubbaas ha zumaa bolla gita gibira giigisana. He gibira bolla modho ashuwa, lo77o kathinne caalida woyne ushsha giigisis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር በዚህ ተራራ ላይ፣ ለሕዝብ ሁሉ ታላቅ የምግብ ግብዣ፣ የበሰለ የወይን ጠጅ ድግስ፣ ማለፊያ ጮማና ምርጥ የወይን ጠጅ ያዘጋጃል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሠራዊት አምላክ በዚህች በጽዮን ተራራ ለዓለም ሕዝቦች ሁሉ ታላቅ ግብዣ ያዘጋጃል፤ በግብዣውም ላይ ምርጥ የወይን ጠጅና፥ የተሟላ ምግብ ይዘጋጃል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ኣብዝ እምባ እዙይ ንዅሎም ህዝብታት ብብሉፅ ወይንን ኣንጕዕ ብዝመልአ ስቡሕ ስጋን ብብርቱዕ ፅሩይ ወይንን ዓብዪ ምሳሕ ክገብር እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ኣብዚ ኸረን እዚ ምሳሕ ብስቡሕ ብልዒ ንዂሎም ህዝብታት ኪገብረሎም እዩ፡ ምሳሕ ብብርቱዕ ወይኒ፡ ኣንጒዕ ብዝመልኦ ስቡሕ ብልዒ፡ ምሳሕ ብብርቱዕ ጽሩይ ወይኒ ኺገብር እዩ። |