Isaiah 25:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጫውጫው ጓኖት ከም ዋዒ ኣብ ደረቕ ቦታ ከተውርዶ ኢኻ። ዋዒ ምስ ጽላሎት ደበና፡ ጨንፈር ሓያላት ትሕት ይብል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለእነርሱ አሳልፈህ ከሰጠኸን ከኃጥኣን ሰዎች የተነሣ በጽዮን እንደ ተጠሙ አእምሮአቸውን እንዳጡ ሰዎች ሆነናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንደ ሙቀት በደረቅ ስፍራ የኀጥአንን ጩኸት ዝም ታሰኛለህ፤ ሙቀትም በደመና ጥላ እንዲበርድ እንዲሁ የጨካኞች ዝማሬ ይዋረዳል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንደ ሙቀት በደረቅ ስፍራ የኀጥአንን ጩኸት ዝም ታሰኛለህ፤ ሙቀትም በደመና ጥላ እንዲበርድ እንዲሁ የጨካኞች ዝማሬ ይዋረዳል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባዙዋ ጋድያ ምሹዋ ማላ። አዋ ምሹ ሻርያ ኩዋን ጋቢ ግያዋዳን፥ ኔን አላጋቱዋ ዋላሳ ሀይዝሳዳ፤ ያትና፥ መቀ ባይና አሳቱዋ የይ ጮኡ ጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | bazzuwaa gadiyaa mishuwaa mala. Awaa mishuu shaariyaa kuwan gabbi giyaawaadan, neeni allagatuwaa walassaa hayzissaadda; yaatina, mek'etsi bayinna asatuwaa yetsay c'o"u geedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Bazzo biitta seela mala. Allaga otoreteththa waaso co7u ooththaasa. Awa seelay shaaraa kuwan irxxiza mala menxe iitata mazamure sirphi gaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባዞ ቢታ ሴላ ማላ። ኣላጋ ኦቶሬቴ ዋሶ ጮኡ ኦሳ። ኣዋ ሴላይ ሻራ ኩዋን ኢርጺዛ ማላ ሜንጼ ኢታታ ማዛሙሬ ሲርጲ ጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | መላ ቢታን ሆንገ መላ። ሻራ ኩያይ አዋ ሴላ እርፅስያ መላ ኔኒ አላጋታ የ ስእ ኦዳሳ፤ ያትን ዎዛና ምኖ አሳ ዋሶይ ስእ ግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | mela biittan honge mela. Shaara kuyay awa seela irxisiya mela neeni allagata yethaa si77i oothadasa; yaatin wozana mino asaa waasoy si77i gis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንደ ምድረ በዳም ትኵሳት ነው። የባዕድን ጩኸት እረጭ ታደርጋለህ፤ ትኵሳት በደመና ጥላ እንደሚበርድ፣ የጨካኞችም ዝማሬም እንዲሁ ጸጥ ይላል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱ በደረቅ ቦታ ላይ እንዳለ ሙቀት ሕዝብን ይጐዳሉ፤ አምላክ ሆይ! አንተ ግን የባዕዳንን ድንፋታ ዝም አሰኘህ፤ የደመና ጥላ ቃጠሎን እንደሚያበርድ የጋጠወጦችን ዘፈን ጸጥ አደረግህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ ኣብ ምድረ በዳ ንዘሎ ሃሩር እተህድኦ፥ ንስኻ ንድምፂ ጓኖት ስቕ ኣበልካዮ፤ ከምቲ ዋዒ ብፅላሎት ደመና ዝዝሕል፥ ንስኻ ኸዓ ንናይ ጨካናት ደርፊ ዓወት ተዝሕሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምቲ ንሃሩር ኣብ ደረቕ ምድሪ እተህድኦ፡ ከምኡ ንታዕታዕ ጓኖት ተህድኦ ኣሎኻ፡ ከምቲ ዋዒ ብጽላሎት ደበና ዚዝሕል፡ ከምኡ ናይቶም ጨካናት ደርፊ ዓወት ይዝሕል ኣሎ። |