Isaiah 25:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እቶም ሓያላት ኣህዛብ ከኽብሩኻ እዮም፣ ከተማ እቶም ዜስካሕክሑ ኣህዛብ ኪፈርሁኻ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ ድሆች ወገ​ኖች ያከ​ብ​ሩ​ሃል፤ የተ​ገፉ ሰዎች ከተ​ሞ​ችም ያከ​ብ​ሩ​ሃል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ ኃያላኑ ወገኖች ያከብሩሃል፥ የጨካኞች አሕዛብ ከተማም ትፈራሃለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ኃያላኑ ወገኖች ያከብሩሃል፥ የጨካኞች አሕዛብ ከተማም ትፈራሃለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ምኖ አሳቱ ኔና ቦንቻና፤ መቀ ባይና ካዉተቱዋ ካታማቱካ ነዉ ያያና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, mino asatuu neena bonchchana; mek'etsi bayinna kawutetsatuwaa katamatuukka new yayana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas mino dereti nena bonchchana; menxe iita kawoteththati nees yayyana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ሚኖ ዴሬቲ ኔና ቦንቻና፤ ሜንጼ ኢታ ካዎቴቲ ኔስ ያያና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ምኖ አሳት ነና ቦንቻና፤ ዎዛና ምኖ ካዎተታ ካታማት ነዉ ያያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, mino asati nena bonchana; wozana mino kawotethata katamati new yayyana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ብርቱ ሕዝቦች ያከብሩሃል፤ የጨካኝ አሕዛብ ከተሞችም ይፈሩሃል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የታላላቅ መንግሥታት ሕዝቦች ያከብሩሃል፤ በጨካኞች መንግሥታት ከተሞች የሚኖሩ ሁሉ ይፈሩሃል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ እቶም ብርቱዓት ህዝቢ ከኽብሩኻ እዮም። ከተማ ናይ ጨካናት ኣህዛብ ከዓ፥ ክትፈርሐካ እያ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ እቲ ብርቱዕ ህዝቢ የኽብረካ፡ ከተማ እቶም ጨካናት ኣህዛብ ትፈርሃካ ኣላ።