Isaiah 25:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኢድ እግዚኣብሄር ኣብዚ ኸረን እዚ ኽትዓርፍ እያ፣ ሞኣብ ድማ ኣብ ትሕቲኡ ኽትረግጽ እያ፣ ከምቲ ሓሰር ኣብ ቅድሚ ጕድጓድ ዚርገጽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በዚህ ተራራ ላይ ዕረ​ፍ​ትን ይሰ​ጠ​ናል፤ እህ​ልም በመ​ን​ኰ​ራ​ኵር ጭድም በጭቃ እን​ደ​ሚ​በ​ራይ እን​ዲሁ ሞዓብ ይረ​ገ​ጣል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔርም እጅ በዚህ ተራራ ላይ ታርፋለች፥ ጭድም በጭቃ ውስጥ እንደሚረገጥ እንዲሁ ሞዓብ በስፍራው ይረገጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጌታም እጅ በዚህ ተራራ ላይ ታርፋለች፤ ጭድም በጭቃ ውስጥ እንደሚረገጥ እንዲሁ ሞዓብ በሥፍራው ይረገጣል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳ ኩሺ አሻናዉ ሀ ደርያ ቦላን ግዳናዋ። ሽን ዳርጫ ፕቱዋ ኦላን የጊደ የያዋዳን፥ ሞኣባ ቢታ አሳይ ባረ ሳኣን የታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, Med'inaa Godaa kushii ashshanaw ha deriyaa bollan gidanawaa. Shin darc'c'aa pituwaa ollaan yeggiide yed'd'iyaawaadan, Moo'aaba biittaa Asay bare sa'aan yed'ettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAA kushey ha zumaa bolla shemppana. Gido attiin uttulay urqqan yedhettiza mala Mo7aabeykka yedhettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳ ኩሼይ ሃ ዙማ ቦላ ሼምፓና። ጊዶ ኣቲን ኡቱላይ ኡርቃን ዬቲዛ ማላ ሞኣቤይካ ዬታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳ ኩሸይ አሻናዉ ሀ ዙማ ቦላ ሸምፓና። ሽን ኡቱል ኡርቃራ ኦላን የተይሳዳ ሞአበይ የታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaa kushey ashshanaw ha zumaa bolla shempana. Shin utulli urqara ollan yedheteysada Moo7abey yedhetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእግዚአብሔር እጅ በዚህ ተራራ ላይ ያርፋል፤ ነገር ግን ጭድ ከጭቃ ጋር እንደሚረገጥ፣ ሞዓብም እንዲሁ ይረገጣል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእግዚአብሔር ኀይል የጽዮንን ተራራ ይጠብቃል። የሞአብ ሕዝብ ጭድ ከጭቃ ጋር በጒድጓድ ውስጥ እንደሚረገጥ ይረገጣሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኢድ እግዚኣብሄር ኣብዝ እምባ እዙይ ክትዓርፍ እያ እሞ፥ ከምቲ ሓሰር ኣብ ጭቃ ዝርገፅ፥ ሞኣብ ኣብ ስፍራኡ ኽርገፅ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኢድ እግዚኣብሄር ኣብዚ ኸረን እዚ ኽትዐርፍ እያ እሞ፡ ከምቲ ሓሰር ኣብ ዕነ ዚርገጽ፡ ሞኣብ ኣብ ስፍራኡ ኺርገጽ እዩ።