Isaiah 24:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እቲ መርገም ንምድሪ በሊዕዋ፡ ነበርታውን ምድረበዳ ኰይኖም። ስለዚ ነበርቲ ምድሪ ይቃጸሉ፡ ውሑዳት ሰባት ድማ ተሪፎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ ምድር ትው​ጣ​ቸ​ዋ​ለች፤ በእ​ር​ስዋ የተ​ቀ​መጡ በድ​ለ​ዋ​ልና፤ በም​ድር የሚ​ኖሩ ሰዎ​ችም ይቸ​ገ​ራሉ፤ ጥቂት ሰዎ​ችም ይቀ​ራሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ መርገም ምድርን ትበላለች በእርስዋም የተቀመጡ ይቀጣሉ፤ ስለዚህ የምድር ሰዎች ይቃጠላሉ ጥቂት ሰዎችም ይቀራሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ መርገም ምድርን ትበላለች፥ ነዋሪዎቿም ስለ ጥፋታቸው ይቀጣሉ፤ ስለዚህ የምድር ነዋሪዎች ይቃጠላሉ ጥቂት ሰዎችም ይቀራሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ጾሳ ሸቃይ ጋድያ ሜ፤ ቃይ አን ደእያ አሳቱካ ባረንቱ ባይዙዋ ጋሱዋን ሙረቴድኖ። ሄዋ ድራዉ፥ ሳኣን ደእያ አሳቱ ጹገቴድኖ፤ ያትና ፓይዱዋን ጉ አሳይ አቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, S'oossaa shek'ay gadiyaa mee; k'ay aan de'iyaa asatuukka barenttu bayzzuwaa gaasuwaan mureteeddino. Hewaa diraw, sa'aan de'iyaa asatuu s'uugetteeddino; yaatina payduwaan guutsaa Asay atteeda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas qanggeththi biittaa mees; izin de7iza dereti bantta mooron qaxxayettana bessees; Hessa gishshas sa7a bolla diza asati xuugettida; isttafe qoodan guuththa asati attida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ቃንጌ ቢታ ሜስ፤ ኢዚን ዴኢዛ ዴሬቲ ባንታ ሞሮን ቃጻዬታና ቤሴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ሳኣ ቦላ ዲዛ ኣሳቲ ጹጌቲዳ፤ ኢስታፌ ቆዳን ጉ ኣሳቲ ኣቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ባደይ ቢታ ሜስ፤ አሳይ ባንታ ናጋራ ጋሶን ፕርደታናዉ በሴስ። ሳአን ደእያ አሳይ ፁገትዶሶና፤ ጉ አስ አትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, baadethay biitta mees; asay banta nagaraa gaason pirdetanaw bessees. Sa7an de7iya asay xuugetidosona; guutha asi attis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ርግማን ምድርን ትበላለች፤ ሕዝቦቿም ስለ በደላቸው ይቀጣሉ፤ ስለዚህ የምድር ነዋሪዎች ተቃጥለዋል፤ በጣም ጥቂት የሆኑት ቀርተዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም ርግማን ምድርን ያጠፋል፤ ሕዝቦችዋም በበደሉት በደል ተጠያቂዎች ይሆናሉ፤ ስለዚህ የምድር ነዋሪዎች ይደመሰሳሉ፤ የሚተርፉትም ጥቂቶች ናቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ መርገም ንምድሪ ውሒጥዋ ኣሎ፤ እቶም ህዝባ ብበደሎም ክቕፅዑ እዮም። እቶም ኣብኣ ዝነብሩ ኸዓ ኽቃፀሉን እናወሓዱን ክኸዱ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ መርገም ንምድሪ ውሒጥዋስ፡ እቶም ኣብኣ ዚነብሩ ይቕጽዑ ኣለው፡ ስለዚ እቶም ኣብ ምድሪ ዚነብሩ ይነዱ፡ ሒደት ሰብ ከኣ ይተርፉ።