Isaiah 24:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እቲ መርገም ንምድሪ በሊዕዋ፡ ነበርታውን ምድረበዳ ኰይኖም። ስለዚ ነበርቲ ምድሪ ይቃጸሉ፡ ውሑዳት ሰባት ድማ ተሪፎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ ምድር ትውጣቸዋለች፤ በእርስዋ የተቀመጡ በድለዋልና፤ በምድር የሚኖሩ ሰዎችም ይቸገራሉ፤ ጥቂት ሰዎችም ይቀራሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ መርገም ምድርን ትበላለች በእርስዋም የተቀመጡ ይቀጣሉ፤ ስለዚህ የምድር ሰዎች ይቃጠላሉ ጥቂት ሰዎችም ይቀራሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ መርገም ምድርን ትበላለች፥ ነዋሪዎቿም ስለ ጥፋታቸው ይቀጣሉ፤ ስለዚህ የምድር ነዋሪዎች ይቃጠላሉ ጥቂት ሰዎችም ይቀራሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ጾሳ ሸቃይ ጋድያ ሜ፤ ቃይ አን ደእያ አሳቱካ ባረንቱ ባይዙዋ ጋሱዋን ሙረቴድኖ። ሄዋ ድራዉ፥ ሳኣን ደእያ አሳቱ ጹገቴድኖ፤ ያትና ፓይዱዋን ጉ አሳይ አቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, S'oossaa shek'ay gadiyaa mee; k'ay aan de'iyaa asatuukka barenttu bayzzuwaa gaasuwaan mureteeddino. Hewaa diraw, sa'aan de'iyaa asatuu s'uugetteeddino; yaatina payduwaan guutsaa Asay atteeda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas qanggeththi biittaa mees; izin de7iza dereti bantta mooron qaxxayettana bessees; Hessa gishshas sa7a bolla diza asati xuugettida; isttafe qoodan guuththa asati attida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ቃንጌ ቢታ ሜስ፤ ኢዚን ዴኢዛ ዴሬቲ ባንታ ሞሮን ቃጻዬታና ቤሴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ሳኣ ቦላ ዲዛ ኣሳቲ ጹጌቲዳ፤ ኢስታፌ ቆዳን ጉ ኣሳቲ ኣቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ባደይ ቢታ ሜስ፤ አሳይ ባንታ ናጋራ ጋሶን ፕርደታናዉ በሴስ። ሳአን ደእያ አሳይ ፁገትዶሶና፤ ጉ አስ አትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, baadethay biitta mees; asay banta nagaraa gaason pirdetanaw bessees. Sa7an de7iya asay xuugetidosona; guutha asi attis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ርግማን ምድርን ትበላለች፤ ሕዝቦቿም ስለ በደላቸው ይቀጣሉ፤ ስለዚህ የምድር ነዋሪዎች ተቃጥለዋል፤ በጣም ጥቂት የሆኑት ቀርተዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ርግማን ምድርን ያጠፋል፤ ሕዝቦችዋም በበደሉት በደል ተጠያቂዎች ይሆናሉ፤ ስለዚህ የምድር ነዋሪዎች ይደመሰሳሉ፤ የሚተርፉትም ጥቂቶች ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ መርገም ንምድሪ ውሒጥዋ ኣሎ፤ እቶም ህዝባ ብበደሎም ክቕፅዑ እዮም። እቶም ኣብኣ ዝነብሩ ኸዓ ኽቃፀሉን እናወሓዱን ክኸዱ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ መርገም ንምድሪ ውሒጥዋስ፡ እቶም ኣብኣ ዚነብሩ ይቕጽዑ ኣለው፡ ስለዚ እቶም ኣብ ምድሪ ዚነብሩ ይነዱ፡ ሒደት ሰብ ከኣ ይተርፉ። |