Isaiah 24:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምድሪ ኣብ መንጎ ነበርታ ርኽሰት እያ። ንሕግታት ስለ ዝጠሓሱ፡ ስርዓት ስለ ዝቐየሩ፡ ነቲ ዘለኣለማዊ ኪዳን ስለ ዝፈረሱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ምድ​ርም በሚ​ቀ​መ​ጡ​ባት ሰዎች ምክ​ን​ያት በደ​ለች፤ ሕጉን ተላ​ል​ፈ​ዋ​ልና፥ ሥር​ዐ​ቱ​ንም ለው​ጠ​ዋ​ልና፥ የዘ​ለ​ዓ​ለ​ሙ​ንም ቃል ኪዳን አፍ​ር​ሰ​ዋ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ምድርም ከሚቀመጡባት በታች ረክሳለች፥ ሕጉን ተላልፈዋልና፥ ሥርዓቱንም ለውጠዋልና፥ የዘላለሙንም ቃል ኪዳን አፍርሰዋልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ምድርም በነዋሪዎቿ ረክሳለች፥ ሕጉን ተላልፈዋልና፥ ሥርዓቱንም ለውጠዋልና፥ የዘለዓለሙንም ቃል ኪዳን አፍርሰዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቢታይ ባረናን ደእያ አሳፐ ደንዴዳዋን ቱኔዳ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ህግያ ኮሌድኖ፤ ዎጋ መንድኖ፤ መና ጫቁዋካ ኮሌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Biittay barenan de'iyaa asaappe denddeeddawaan tuneedda. Ayaw gooppe, unttunttu higgiyaa koleeddino; wogaa mentseeddino; med'inaa c'aak'uwaakka koleeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Biittay ba asaan tunadus; istti woga menththida; maaraa moorida; mernaa caaqo qaala menththida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቢታይ ባ ኣሳን ቱናዱስ፤ ኢስቲ ዎጋ ሜንዳ፤ ማራ ሞሪዳ፤ ሜርና ጫቆ ቃላ ሜንዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቢታይ ባናን ደእያ አሳ ጋሶን ቱንስ። ኤንቲ ህግያስ ኪተትቦኮና፤ ዎጋ ናግቦኮና፤ መርና ጫቁዋ መንዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Biittay banan de7iya asaa gaason tunis. Enti higgiyas kiitetibookona; wogaa naagibookona; merinaa caaquwa menthidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ምድር በሕዝቧ ትረክሳለች፤ ሕግን ጥሰዋል፤ ሥርዐትን ተላልፈዋል፤ ዘላለማዊውንም ኪዳን አፍርሰዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰዎች ሕጎችን በመጣስ፥ ደንብን በመተላለፍና ዘለዓለማዊውን ቃል ኪዳን በማፍረስ ምድርን አርክሰዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሕጊ እግዚኣብሄር ስዒሮም፥ ስርዓቱውን ለዊጦም፥ ነቲ ዘለኣለማዊ ኪዳንውን ኣፍሪሶም እዮም እሞ፥ ምድሪ በቶም ኣብኣ ዝነብሩ ህዝቢ ረኸሰት፤
Amharic Tigrinya 2011 ሕጊ ስዒሮም ስርዓት ለዊጦም፡ ነቲ ዘለኣለማዊ ኺዳን ኣፍሪሶም እዮም እሞ፡ ምድሪ በቶም ኣብኣ ዚነብሩ ረኸሰት።