Isaiah 24:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ወሰን ምድሪ ዳዊት ሰሚዕና ኣሎና፡ ክብሪ ንጻድቃን። ኣነ ግና፥ ረቂቐይ፥ ረቂቐይ፥ ወይለይ ኣነ! እቶም ከዳዓት ነጋዶ ብጥልመት ተዋሲኦም፤ እወ፡ እቶም ጠላማት ነጋዶ ኣዝዮም ብኽድዓት እዮም ተዋሲኦም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፥ የጻድቁን ድንቅ ተስፋ ከምድር ዳርቻ ሰምተናል። እነርሱ ግን፥ “የእግዚአብሔርን ሕግ ለሚያፈርሱ ወንጀለኞች ወዮላቸው!” አሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለጻድቁ ክብር ይሁን የሚለውን ዝማሬ ከምድር ዳርቻ ሰምተናል። እኔ ግን። ከሳሁ፥ ከሳሁ፥ ወዮልኝ! ወንጀለኞች ወንጅለዋል፤ ወንጀለኞች እጅግ ወንጅለዋል አልሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለጻድቁ ክብር ይሁን የሚለውን ዝማሬ ከምድር ዳርቻ ሰምተናል። እኔ ግን፦ ከሳሁ፥ ከሳሁ፥ ወዮልኝ! ከሀዲዎች ክህደትን ፈጽመዋል፤ ከሀዲዎች አስከፊ ክህደት ፈጽመዋል አልሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቢታ ጋጻፐ፥ “ጽሎ ቦንቹ ግዶ” ያግያ የ ኑን ስሴቶ። ሽን ታን፥ “ታን ግልቃይ! ታን ግልቃይ! ታዉ አየ አና! አያዉ ጎፐ፥ ካድያዋንቱ ካዲኖ፤ ካድያዋንቱ ሎይ አ እሚኖ” ያጋይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Biittaa gas'aappe, «S'illoo bonchchuu gido» yaagiyaa yetsaa nuuni siseetto. Shin taani, «Taani gilk'k'ay! Taani gilk'k'ay! Taw aayye ana! Ayaw gooppe, kaddiyaawanttuu kaddiino; kaddiyaawanttuu loytsi aatsi immiino» yaagay. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Biittaa gaxaappe, «Xillozas bonchchoy gido» giza mazamure nu siyidos; «Tani gidikko gilqada meqeth attadis; Tana aayye ana! Kaddizayti kaddeettes; aaththi immizayti aaththi immeettes» gadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቢታ ጋጻፔ፥ «ጺሎዛስ ቦንቾይ ጊዶ» ጊዛ ማዛሙሬ ኑ ሲዪዶስ፤ «ታኒ ጊዲኮ ጊልቃዳ ሜቄ ኣታዲስ፤ ታና ኣዬ ኣና! ካዲዛይቲ ካዴቴስ፤ ኣ ኢሚዛይቲ ኣ ኢሜቴስ» ጋዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኑኒ፥ “ፅሉዋስ ቦንቾይ ግዶ” ግያ ማዝሙረ ቢታ ጋፃፐ ስእዳ። ሽን፥ “ታኒ ግልቃስ! ታኒ ላፋስ! ታና አየ! አ እመይስ አድ እሜስ፤ ካደይሳት ጉጅድ አድ እሞሶና” ያጋስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nuuni, “Xilluwas bonchoy gido” giya mazmure biitta gaxape si7ida. Shin, “Taani gilqas! Taani laafas! Tana ayye! Aathi immeysi aathidi immees; kaddeysati gujidi aathidi immoosona” yaagas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ለጻድቁ ክብር ይሁን” የሚል ዝማሬ፣ ከምድር ዳርቻ ሰማን፤ እኔ ግን፣ “ከሳሁ፤ መነመንሁ፤ ወዮልኝ! ከዳተኞች አሳልፈው ሰጡ፤ ከዳተኞች በክሕደታቸው አሳልፈው ሰጡ” አልሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ለጻድቁ ለእርሱ ክብር ይሁን!” የሚል መዝሙር ከዓለም ዳርቻ ይሰማል። እኔ ግን እጅግ በመክሳት ስለ መነመንኩ ወዮልኝ! ከዳተኞች በከዳተኝነታቸው ጸንተዋል፤ ከዳተኛነታቸውም እየባሰ ሄዶአል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ወሰን ምድሪ “ክብሪ ነቲ ፃድቕ ይኹን” ዝብል መዝሙር ሰሚዕና። ኣነ ግና ዓበርኩ፤ መንመንኩ፤ ወይለይ! ከሓድቲ ይዕምፁ ኣለዉ፤ ዓመፅቲ ኸዓ የመና ይዕምፁ ኣለዉ በልኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ወሰን ምድሪ፡ ክብሪ ነቲ ጻድቕ ዚብል መዝሙር ንሰምዕ ኣሎና። ኣነ ግና፡ ዘማቶ ይዘምቱ፡ እወ፡ ዘማቶ ኣዝዮም ይዘምቱ ኣለው፡ ይዋእ ኣነ፡ ይዋእ ኣነ፡ ወይለይ፡ በልኩ። |