Isaiah 24:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ወሰን ምድሪ ዳዊት ሰሚዕና ኣሎና፡ ክብሪ ንጻድቃን። ኣነ ግና፥ ረቂቐይ፥ ረቂቐይ፥ ወይለይ ኣነ! እቶም ከዳዓት ነጋዶ ብጥልመት ተዋሲኦም፤ እወ፡ እቶም ጠላማት ነጋዶ ኣዝዮም ብኽድዓት እዮም ተዋሲኦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሆይ፥ የጻ​ድ​ቁን ድንቅ ተስፋ ከም​ድር ዳርቻ ሰም​ተ​ናል። እነ​ርሱ ግን፥ “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ሕግ ለሚ​ያ​ፈ​ርሱ ወን​ጀ​ለ​ኞች ወዮ​ላ​ቸው!” አሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለጻድቁ ክብር ይሁን የሚለውን ዝማሬ ከምድር ዳርቻ ሰምተናል። እኔ ግን። ከሳሁ፥ ከሳሁ፥ ወዮልኝ! ወንጀለኞች ወንጅለዋል፤ ወንጀለኞች እጅግ ወንጅለዋል አልሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለጻድቁ ክብር ይሁን የሚለውን ዝማሬ ከምድር ዳርቻ ሰምተናል። እኔ ግን፦ ከሳሁ፥ ከሳሁ፥ ወዮልኝ! ከሀዲዎች ክህደትን ፈጽመዋል፤ ከሀዲዎች አስከፊ ክህደት ፈጽመዋል አልሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቢታ ጋጻፐ፥ “ጽሎ ቦንቹ ግዶ” ያግያ የ ኑን ስሴቶ። ሽን ታን፥ “ታን ግልቃይ! ታን ግልቃይ! ታዉ አየ አና! አያዉ ጎፐ፥ ካድያዋንቱ ካዲኖ፤ ካድያዋንቱ ሎይ አ እሚኖ” ያጋይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Biittaa gas'aappe, «S'illoo bonchchuu gido» yaagiyaa yetsaa nuuni siseetto. Shin taani, «Taani gilk'k'ay! Taani gilk'k'ay! Taw aayye ana! Ayaw gooppe, kaddiyaawanttuu kaddiino; kaddiyaawanttuu loytsi aatsi immiino» yaagay.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Biittaa gaxaappe, «Xillozas bonchchoy gido» giza mazamure nu siyidos; «Tani gidikko gilqada meqeth attadis; Tana aayye ana! Kaddizayti kaddeettes; aaththi immizayti aaththi immeettes» gadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቢታ ጋጻፔ፥ «ጺሎዛስ ቦንቾይ ጊዶ» ጊዛ ማዛሙሬ ኑ ሲዪዶስ፤ «ታኒ ጊዲኮ ጊልቃዳ ሜቄ ኣታዲስ፤ ታና ኣዬ ኣና! ካዲዛይቲ ካዴቴስ፤ ኣ ኢሚዛይቲ ኣ ኢሜቴስ» ጋዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኑኒ፥ “ፅሉዋስ ቦንቾይ ግዶ” ግያ ማዝሙረ ቢታ ጋፃፐ ስእዳ። ሽን፥ “ታኒ ግልቃስ! ታኒ ላፋስ! ታና አየ! አ እመይስ አድ እሜስ፤ ካደይሳት ጉጅድ አድ እሞሶና” ያጋስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nuuni, “Xilluwas bonchoy gido” giya mazmure biitta gaxape si7ida. Shin, “Taani gilqas! Taani laafas! Tana ayye! Aathi immeysi aathidi immees; kaddeysati gujidi aathidi immoosona” yaagas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ለጻድቁ ክብር ይሁን” የሚል ዝማሬ፣ ከምድር ዳርቻ ሰማን፤ እኔ ግን፣ “ከሳሁ፤ መነመንሁ፤ ወዮልኝ! ከዳተኞች አሳልፈው ሰጡ፤ ከዳተኞች በክሕደታቸው አሳልፈው ሰጡ” አልሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ለጻድቁ ለእርሱ ክብር ይሁን!” የሚል መዝሙር ከዓለም ዳርቻ ይሰማል። እኔ ግን እጅግ በመክሳት ስለ መነመንኩ ወዮልኝ! ከዳተኞች በከዳተኝነታቸው ጸንተዋል፤ ከዳተኛነታቸውም እየባሰ ሄዶአል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ወሰን ምድሪ “ክብሪ ነቲ ፃድቕ ይኹን” ዝብል መዝሙር ሰሚዕና። ኣነ ግና ዓበርኩ፤ መንመንኩ፤ ወይለይ! ከሓድቲ ይዕምፁ ኣለዉ፤ ዓመፅቲ ኸዓ የመና ይዕምፁ ኣለዉ በልኩ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ወሰን ምድሪ፡ ክብሪ ነቲ ጻድቕ ዚብል መዝሙር ንሰምዕ ኣሎና። ኣነ ግና፡ ዘማቶ ይዘምቱ፡ እወ፡ ዘማቶ ኣዝዮም ይዘምቱ ኣለው፡ ይዋእ ኣነ፡ ይዋእ ኣነ፡ ወይለይ፡ በልኩ።