Isaiah 24:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ፡ ኣብ ደሴታት ባሕሪ ንእግዚኣብሄር ኣብ ሓዊ ኣኽብርዎ፡ ስም እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህም የእግዚአብሔር ክብር በባሕር ደሴቶች ይሆናል፤ የእግዚአብሔርም ስም ይከብራል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ እግዚአብሔርን በምሥራቅ፥ የእስራኤልንም አምላክ የእግዚአብሔርንም ስም በባሕር ደሴቶች አክብሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ጌታን በምሥራቅ፥ የእስራኤልንም አምላክ የጌታንም ስም በባሕር ደሴቶች አክብሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ አዋይ ዶልያ ባጋና ደእያዋንቶ፥ መና ጎዳዉ ቦንቹዋ እምተ፤ አባ ዶናን ደእያ ቢታቱዋን ደእያዋንቶ፥ እስራኤልያ መና ጎዳ፥ ጾሳ ሱንዉ ቦንቹዋ እምተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, away doliyaa baggana de'iyaawanttoo, Med'inaa Godaw bonchchuwaa immite; abbaa doonaan de'iyaa biittatuwaan de'iyaawanttoo, Israa'eeliyaa Med'inaa Godaa, S'oossaa suntsaw bonchchuwaa immite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas arshey mokkiza baggara dizaytoo, abban diza haruroti GODAA Isra7eele Xoossaa, sunththaa dhoqqu dhoqqu histtite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ዲዛይቶ፥ ኣባን ዲዛ ሃሩሮቲ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳ፥ ሱን ቁ ቁ ሂስቲቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ዶሎሀ ባጋራ ደኤይሳት፥ ጎዳስ ቦንቾ እማና፤ ዩሾይ አባን ተቀትዳ ቢታት ጎዳስ፥ እስራኤለ ፆሳስ ቦንቾ እማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, doloha baggara de7eysati, Godaas boncho immana; yuushoy abban teqetida biittati Godaas, Isra7eele Xoossaas boncho immana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ በምሥራቅ ለእግዚአብሔር ክብር ስጡ፤ ከባሕር ደሴቶችም፣ የእስራኤልን አምላክ፣ የእግዚአብሔርን ስም ከፍ ከፍ አድርጉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ በምሥራቅ ያሉት ለእግዚአብሔር ክብር ይሰጣሉ፤ በደሴቶች ያሉ ሁሉ የእስራኤልን አምላክ የእግዚአብሔርን ስም ከፍ ከፍ ያደርጋሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ እቶም ኣብ ምብራቕ ዘለዉ፥ ንእግዚኣብሄር ክብሪ ይሃቡ። እቶም ኣብ ደሴታት ባሕሪ ዝነብሩ ህዝቢ ኸዓ፥ ንስም እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል የኽብርዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ ንእግዚኣብሄር ኣብ ሃገር ምብራቕ፡ ንስም እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ኣብ ደሴታት ባሕሪ ኣኽብርዎ። |