Isaiah 23:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ንትዕቢት ኵሉ ክብሪ ኼርክስን ንዅሎም ክቡራት ምድሪ ንምንዓቕን ሓሲቡ ኣሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የክቡራንን ትዕቢት ይሽር ዘንድ፥ የምድርንም ክቡራን ሁሉ ያዋርድ ዘንድ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ወስኖታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የክብርን ሁሉ ትዕቢት ይሽር ዘንድ የምድርንም ክቡራን ሁሉ ያስንቅ ዘንድ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ወስኖታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የክብርን ሁሉ ትዕቢት ሊሽር፥ የምድርንም ክብር ሁሉ ሊያስንቅ የሠራዊት ጌታ ይህን ወስኗል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኦቶረትያዋንቱ ቦንቹዋ ኡባ ጉናዉ፥ ቃይ ጋድያ ቦላን ቦንቼቴዳዋንታ ኡባ ካዉሻናዉ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋ ሀልቼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Otorettiyaawanttu bonchchuwaa ubbaa guutsanaw, k'ay gadiyaa bollan bonchchetteeddawantta ubbaa kawushshanaw, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaa halchcheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Otorettizayta ubbaa bonchcho kawushshanaas qasse biittaa bolla dhoqqu dhoqqu gidayta ziqqi histtanaas GODAY Ubbaafe Wolqqama Xoossay halchchides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦቶሬቲዛይታ ኡባ ቦንቾ ካዉሻናስ ቃሴ ቢታ ቦላ ቁ ቁ ጊዳይታ ዚቂ ሂስታናስ ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳይ ሃልቺዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኦቶራንቾታ ቦንቾ ኡባ ጉናዉነ ቢታ ቦላ ቦንቸትዳ ኡባ ካዉሻናዉ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ሀይሳ ሀልችስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Otoranchota boncho ubbaa guuthanawunne biitta bolla bonchetida ubbaa kawushanaw Ubbaafe Wolqaama Goday haysa halchis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የክብርን ሁሉ ትዕቢት ሊያዋርድ፣ በምድር ከፍ ከፍ ያለውንም ሁሉ ዝቅ ሊያደርግ፣ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ወስኗል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህንማ ያቀደው የሠራዊት አምላክ ነው፤ እርሱም ይህን ያቀደው ባደረጉት ነገር መታበያቸውን እንዲተዉ ለማድረግና የተከበሩትንም ሰዎች ለማዋረድ ብሎ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንዅሉ ትዕቢት ክብሪ ዘበለ ኸሕስር፥ ንዅሎም ክቡራት ምድሪ ኸዋርድ ኢሉ ነዙይ ዝወሰነ፥ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንትዕቢት ክብሪ ዘበለ ኼሕስር፡ ንዂሎም ምርኡያት ምድሪ ምእንቲ ኼዋርድ ኢሉ፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት እዩ ዝመኸሮ። |