Isaiah 23:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሸቐጣታን ደሞዛን ድማ ንእግዚኣብሄር ቅዱስ ይኹን። ኣብ ርሑቕ ከይዕቀብ ወይ ክኽዘን ይኽእል እዩ፤ ንብረታ ነቶም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ዚነብሩ፡ ንብዙሕ መግብን ንነዊሕ ክዳንን ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንግ​ድ​ዋና ዋጋዋ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ቀ​ደሰ ይሆ​ናል፤ ንግ​ድ​ዋም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ለሚ​ኖሩ ለመ​ብ​ላ​ትና ለመ​ጠ​ጣት፥ ለመ​ጥ​ገ​ብም፥ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት ለመ​ታ​ሰ​ቢያ ይሆ​ናል እንጂ ለእ​ነ​ርሱ አይ​ሰ​በ​ሰ​ብም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ንግድዋና ዋጋዋ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ይሆናል፤ ንግድዋም በልተው ይጠግቡ ዘንድ ማለፊያም ልብስ ይለብሱ ዘንድ በእግዚአብሔር ፊት ለሚኖሩ ይሆናል እንጂ በዕቃ ቤትና በግምጃ ቤት ውስጥ አይከተትም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ንግድዋና ዋጋው ለጌታ የተቀደሰ ይሆናል፤ ንግድዋንም በልተው ይጠግቡ ዘንድ ማለፊያም ልብስ ይለብሱ ዘንድ በጌታ ፊት ለሚኖሩ ይሆናል እንጂ በዕቃ ቤትና በግምጃ ቤት ውስጥ አይከተትም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግዶፐነ፥ እዚ ዛልኢነ እ ድርጉ መና ጎዳዉ ዱማቴዳዋ ግዳና፤ እዚ ዛልኢ ዳሮ ቁማነ ሎኦ ማዩዋ ሻማናዉ፥ መና ጎዳዉ ኦያ አሳቶ እመታናፐ አትና፥ ሚሻ ጎልያንነ ምንጃ ጎልያን ኡተና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gidooppenne, Izi zal"iinne I dirgguu Med'inaa Godaw dummateeddawaa gidana; izi zal"ii daro k'umaanne lo"o mayuwaa shammanaw, Med'inaa Godaw ootsiyaa asatoo imettanaappe attina, miishshaa golliyaaninne minjja golliyaan uttenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gidikkoka iza demmida ubbaynne wodhey GODAAS dummatana; dagattennanne suuddenna; izi wodhey GODAA sinththan de7izaytas palahida kaththinne lo7o may7o gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዲኮካ ኢዛ ዴሚዳ ኡባይኔ ዎይ ጎዳስ ዱማታና፤ ዳጋቴናኔ ሱዴና፤ ኢዚ ዎይ ጎዳ ሲንን ዴኢዛይታስ ፓላሂዳ ካኔ ሎኦ ማይኦ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግዶሽን፥ እያ ዛልእያ ዎይነ እያ ዳሞዘይ ጎዳስ ዱማትዳይሳ ግዳና፤ እያ ዛልእያ ዎይነ ካነ ሎኦ ማኦ ሻማናዉ፥ ጎዳስ ኦያ አሳስ እመታናፐ አትሽን፥ ሚሸ ኬን ዎይኮ ምንጃ ኬን ኡተና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gidoshin, iya zal7iya wodheynne iya damoozey Godaas dummatidaysa gidana; iya zal7iya wodheynne kathinne lo77o ma7o shammanaw, Godaas oothiya asaas imetanaape attishin, miishe keethan woyko minja keethan uttenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ያም ሆኖ ትርፏና ያገኘችው ሁሉ ለእግዚአብሔር የተለየ ይሆናል፤ አይከማችም፤ አይጠራቀምም። ትርፏም በእግዚአብሔር ፊት ለሚኖሩት የተትረፈረፈ ምግብና ጥሩ ልብስ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በንግድ የምታገኘውም ገንዘብ ሁሉ ለእግዚአብሔር የተለየ ይሆናል፤ ለራስዋ ተቀማጭ ሳታደርግ የእግዚአብሔር አገልጋዮች በሚያስፈልጋቸው ምግብና በጥሩ ልብስ ያውሉታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና ረብሓኣን ዝረኸበቶ ዓስብን፥ ንእግዚኣብሄር ዝተቐደሰ ክኸውን እዩ። ረብሓኣ ኣይዕቈርን ኣይቕመጥን እዩ። እኳ ደኣ በሊዖም ምእንቲ ኽፀግቡ፥ ብሉፅ ክዳንውን ክኽደኑስ፥ ነቶም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ዝነብሩ ክኸውን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ ረብሓኣን እቲ ዓስቢ ምንዝርናኣን ንእግዚኣብሄር እተቐደሰ ኪኸውን እዩ፡ ረብሓኣ በሊዖም ምእንቲ ኺጸግቡ፡ ብሉጽ ክዳንውን ኪኽደኑስ፡ ነቶም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ዚነብሩ ኪኸውን እዩ እምበር፡ ኣይኪዕቈርን ኣይኪንበርን እዩ።