Isaiah 23:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሸቐጣታን ደሞዛን ድማ ንእግዚኣብሄር ቅዱስ ይኹን። ኣብ ርሑቕ ከይዕቀብ ወይ ክኽዘን ይኽእል እዩ፤ ንብረታ ነቶም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ዚነብሩ፡ ንብዙሕ መግብን ንነዊሕ ክዳንን ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንግድዋና ዋጋዋ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ይሆናል፤ ንግድዋም በእግዚአብሔር ፊት ለሚኖሩ ለመብላትና ለመጠጣት፥ ለመጥገብም፥ በእግዚአብሔርም ፊት ለመታሰቢያ ይሆናል እንጂ ለእነርሱ አይሰበሰብም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንግድዋና ዋጋዋ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ይሆናል፤ ንግድዋም በልተው ይጠግቡ ዘንድ ማለፊያም ልብስ ይለብሱ ዘንድ በእግዚአብሔር ፊት ለሚኖሩ ይሆናል እንጂ በዕቃ ቤትና በግምጃ ቤት ውስጥ አይከተትም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንግድዋና ዋጋው ለጌታ የተቀደሰ ይሆናል፤ ንግድዋንም በልተው ይጠግቡ ዘንድ ማለፊያም ልብስ ይለብሱ ዘንድ በጌታ ፊት ለሚኖሩ ይሆናል እንጂ በዕቃ ቤትና በግምጃ ቤት ውስጥ አይከተትም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግዶፐነ፥ እዚ ዛልኢነ እ ድርጉ መና ጎዳዉ ዱማቴዳዋ ግዳና፤ እዚ ዛልኢ ዳሮ ቁማነ ሎኦ ማዩዋ ሻማናዉ፥ መና ጎዳዉ ኦያ አሳቶ እመታናፐ አትና፥ ሚሻ ጎልያንነ ምንጃ ጎልያን ኡተና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gidooppenne, Izi zal"iinne I dirgguu Med'inaa Godaw dummateeddawaa gidana; izi zal"ii daro k'umaanne lo"o mayuwaa shammanaw, Med'inaa Godaw ootsiyaa asatoo imettanaappe attina, miishshaa golliyaaninne minjja golliyaan uttenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gidikkoka iza demmida ubbaynne wodhey GODAAS dummatana; dagattennanne suuddenna; izi wodhey GODAA sinththan de7izaytas palahida kaththinne lo7o may7o gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዲኮካ ኢዛ ዴሚዳ ኡባይኔ ዎይ ጎዳስ ዱማታና፤ ዳጋቴናኔ ሱዴና፤ ኢዚ ዎይ ጎዳ ሲንን ዴኢዛይታስ ፓላሂዳ ካኔ ሎኦ ማይኦ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግዶሽን፥ እያ ዛልእያ ዎይነ እያ ዳሞዘይ ጎዳስ ዱማትዳይሳ ግዳና፤ እያ ዛልእያ ዎይነ ካነ ሎኦ ማኦ ሻማናዉ፥ ጎዳስ ኦያ አሳስ እመታናፐ አትሽን፥ ሚሸ ኬን ዎይኮ ምንጃ ኬን ኡተና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gidoshin, iya zal7iya wodheynne iya damoozey Godaas dummatidaysa gidana; iya zal7iya wodheynne kathinne lo77o ma7o shammanaw, Godaas oothiya asaas imetanaape attishin, miishe keethan woyko minja keethan uttenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያም ሆኖ ትርፏና ያገኘችው ሁሉ ለእግዚአብሔር የተለየ ይሆናል፤ አይከማችም፤ አይጠራቀምም። ትርፏም በእግዚአብሔር ፊት ለሚኖሩት የተትረፈረፈ ምግብና ጥሩ ልብስ ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በንግድ የምታገኘውም ገንዘብ ሁሉ ለእግዚአብሔር የተለየ ይሆናል፤ ለራስዋ ተቀማጭ ሳታደርግ የእግዚአብሔር አገልጋዮች በሚያስፈልጋቸው ምግብና በጥሩ ልብስ ያውሉታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና ረብሓኣን ዝረኸበቶ ዓስብን፥ ንእግዚኣብሄር ዝተቐደሰ ክኸውን እዩ። ረብሓኣ ኣይዕቈርን ኣይቕመጥን እዩ። እኳ ደኣ በሊዖም ምእንቲ ኽፀግቡ፥ ብሉፅ ክዳንውን ክኽደኑስ፥ ነቶም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ዝነብሩ ክኸውን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ ረብሓኣን እቲ ዓስቢ ምንዝርናኣን ንእግዚኣብሄር እተቐደሰ ኪኸውን እዩ፡ ረብሓኣ በሊዖም ምእንቲ ኺጸግቡ፡ ብሉጽ ክዳንውን ኪኽደኑስ፡ ነቶም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ዚነብሩ ኪኸውን እዩ እምበር፡ ኣይኪዕቈርን ኣይኪንበርን እዩ። |