Isaiah 23:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መወዳእታ ሰብዓ ዓመት ድማ እግዚኣብሄር ንጢሮስ ኪበጽሓ እዩ፣ ንሳ ድማ ንዓስባ ክትነስሕ እያ፣ ምስ ኵለን መንግስታት ዓለም ድማ ክትመንዝራ እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከሰባ ዓመትም በኋላ እግዚአብሔር ጢሮስን በይቅርታ ይጐበኛታል፤ ወደ ጥንቷም ትመለሳለች፤ ደግሞም ለዓለም መንግሥታት ሁሉ መናገሻና መናገጃ ትሆናለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከሰባ ዓመትም በኋላ እግዚአብሔር ጢሮስን ይጐበኛታል፥ ወደ ዋጋዋም ትምለሳለች፥ ደግሞም በምድር ፊት ላይ ከሆኑ ከዓለም መንግሥታት ሁሉ ጋር ትገለሙታለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከሰባ ዓመትም በኋላ ጌታ ጢሮስን ይጎበኛታል፥ ወደ ዋጋዋም ትመለሳለች፥ ደግሞም በምድር ፊት ላይ ከሆኑ ከዓለም መንግሥታት ሁሉ ጋር ትገለሙታለች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ላፑን ታሙ ላይይ ፖለትያ ዎደ፥ መና ጎዳይ ጺሮሳ ጾሞሳና። ሽን ሄዋፐ ጉይያን፥ አ በን ባረ ሻርሙጻ ኦሶ ስማና፤ ሳኣን ደእያ ካዉተቱዋ ኡባና ሻርሙጻና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Laappun tammu laytsay polettiyaa wode, Med'inaa Goday S'iiroosa s'omoosana. Shin hewaappe guyyiyaan, Aa beni bare shaarmus'aa oosoo simmana; sa'aan de'iyaa kawutetsatuwaa ubbaanna shaarmus'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Laappun tammu layththi polettidaappe guye GODAY Xiroose qoppana; gido attiin iza kase ba layma ooson simmana; sa7a bolla kawoteththata ubbaara ba laymateththa zal7e zal7ana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ላፑን ታሙ ላይ ፖሌቲዳፔ ጉዬ ጎዳይ ጺሮሴ ቆፓና፤ ጊዶ ኣቲን ኢዛ ካሴ ባ ላይማ ኦሶን ሲማና፤ ሳኣ ቦላ ካዎቴታ ኡባራ ባ ላይማቴ ዛልኤ ዛልኣና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ላፑን ታሙ ላይይ ፖለትያ ዎደ፥ ጎዳይ ፅሮሳ ፆሞሳና። ሽን ሄሳፈ ጉየ፥ እ በን ባ ላይማተ ኦሱዋኮ ስማና፤ ሳአን ደእያ ካዎተታ ኡባራ ላይማታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Laapun tammu laythay poletiya wode, Goday Xiroosa xomoosana. Shin hessafe guye, I beni ba laymatetha oosuwako simmana; sa7an de7iya kawotethata ubbaara laymatana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰባው ዓመት ካለፈ በኋላ እግዚአብሔር ጢሮስን ይጐበኛታል፤ ወደ ቀድሞው የግልሙትና ሥራዋ ተመልሳ፣ በምድር ላይ ካሉት የዓለም መንግሥታት ሁሉ ጋር በንግዷ ትገለሙታለች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሰባ ዓመት በኋላ እግዚአብሔር ጢሮስን ይጐበኛታል፤ ወደ ቀድሞ የንግድ ሥራዋ እንድትመለስ ያደርጋታል፤ በምድር ላይ ከሚገኙ መንግሥታት ሁሉ ጋር ታመነዝራለች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እተን ሰብዓ ዓመታት ምስ ሓለፋ ኸዓ፥ እግዚኣብሄር ንጢሮስ ክምልከታ እዩ፤ ንሳ ድማ ናብቲ ናይ ቀደም ንግዳ ኽትምለስ እያ። ምስ ኵሎም ኣብ ልዕሊ ገፅ ምድሪ ዘለዉ መንግስታት ዓለም ድማ፥ ክተመንዝር እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ መወዳእታ ሰብዓ ዓመት ከኣ ኪኸውን እዩ፡ እግዚኣብሄር ንጢሮስ ኪቐጽዓ እዩ፡ ንሳ ኸኣ ናብ ዓስቢ ምንዝርናኣ ኽትምለስ፡ ምስ ኲሎም ኣብ ልዕሊ ገጽ ምድሪ ዘለው መንግስትታት ዓለም ድማ ክትምንዝር እያ። |