Isaiah 23:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ መወዳእታ ሰብዓ ዓመት ድማ እግዚኣብሄር ንጢሮስ ኪበጽሓ እዩ፣ ንሳ ድማ ንዓስባ ክትነስሕ እያ፣ ምስ ኵለን መንግስታት ዓለም ድማ ክትመንዝራ እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከሰባ ዓመ​ትም በኋላ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጢሮ​ስን በይ​ቅ​ርታ ይጐ​በ​ኛ​ታል፤ ወደ ጥን​ቷም ትመ​ለ​ሳ​ለች፤ ደግ​ሞም ለዓ​ለም መን​ግ​ሥ​ታት ሁሉ መና​ገ​ሻና መና​ገጃ ትሆ​ና​ለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከሰባ ዓመትም በኋላ እግዚአብሔር ጢሮስን ይጐበኛታል፥ ወደ ዋጋዋም ትምለሳለች፥ ደግሞም በምድር ፊት ላይ ከሆኑ ከዓለም መንግሥታት ሁሉ ጋር ትገለሙታለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከሰባ ዓመትም በኋላ ጌታ ጢሮስን ይጎበኛታል፥ ወደ ዋጋዋም ትመለሳለች፥ ደግሞም በምድር ፊት ላይ ከሆኑ ከዓለም መንግሥታት ሁሉ ጋር ትገለሙታለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ላፑን ታሙ ላይይ ፖለትያ ዎደ፥ መና ጎዳይ ጺሮሳ ጾሞሳና። ሽን ሄዋፐ ጉይያን፥ አ በን ባረ ሻርሙጻ ኦሶ ስማና፤ ሳኣን ደእያ ካዉተቱዋ ኡባና ሻርሙጻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Laappun tammu laytsay polettiyaa wode, Med'inaa Goday S'iiroosa s'omoosana. Shin hewaappe guyyiyaan, Aa beni bare shaarmus'aa oosoo simmana; sa'aan de'iyaa kawutetsatuwaa ubbaanna shaarmus'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Laappun tammu layththi polettidaappe guye GODAY Xiroose qoppana; gido attiin iza kase ba layma ooson simmana; sa7a bolla kawoteththata ubbaara ba laymateththa zal7e zal7ana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ላፑን ታሙ ላይ ፖሌቲዳፔ ጉዬ ጎዳይ ጺሮሴ ቆፓና፤ ጊዶ ኣቲን ኢዛ ካሴ ባ ላይማ ኦሶን ሲማና፤ ሳኣ ቦላ ካዎቴታ ኡባራ ባ ላይማቴ ዛልኤ ዛልኣና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ላፑን ታሙ ላይይ ፖለትያ ዎደ፥ ጎዳይ ፅሮሳ ፆሞሳና። ሽን ሄሳፈ ጉየ፥ እ በን ባ ላይማተ ኦሱዋኮ ስማና፤ ሳአን ደእያ ካዎተታ ኡባራ ላይማታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Laapun tammu laythay poletiya wode, Goday Xiroosa xomoosana. Shin hessafe guye, I beni ba laymatetha oosuwako simmana; sa7an de7iya kawotethata ubbaara laymatana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰባው ዓመት ካለፈ በኋላ እግዚአብሔር ጢሮስን ይጐበኛታል፤ ወደ ቀድሞው የግልሙትና ሥራዋ ተመልሳ፣ በምድር ላይ ካሉት የዓለም መንግሥታት ሁሉ ጋር በንግዷ ትገለሙታለች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከሰባ ዓመት በኋላ እግዚአብሔር ጢሮስን ይጐበኛታል፤ ወደ ቀድሞ የንግድ ሥራዋ እንድትመለስ ያደርጋታል፤ በምድር ላይ ከሚገኙ መንግሥታት ሁሉ ጋር ታመነዝራለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እተን ሰብዓ ዓመታት ምስ ሓለፋ ኸዓ፥ እግዚኣብሄር ንጢሮስ ክምልከታ እዩ፤ ንሳ ድማ ናብቲ ናይ ቀደም ንግዳ ኽትምለስ እያ። ምስ ኵሎም ኣብ ልዕሊ ገፅ ምድሪ ዘለዉ መንግስታት ዓለም ድማ፥ ክተመንዝር እያ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ መወዳእታ ሰብዓ ዓመት ከኣ ኪኸውን እዩ፡ እግዚኣብሄር ንጢሮስ ኪቐጽዓ እዩ፡ ንሳ ኸኣ ናብ ዓስቢ ምንዝርናኣ ኽትምለስ፡ ምስ ኲሎም ኣብ ልዕሊ ገጽ ምድሪ ዘለው መንግስትታት ዓለም ድማ ክትምንዝር እያ።