Isaiah 23:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ኣቲ ውጹዕ ድንግል፡ ጓል ሲዶን፡ ደጊም ኣይትሕጐስን ኢኻ! ኣብኡ እውን ዕረፍቲ ኣይክህልወካን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም፥ “አንቺ የተበደልሽ የሲዶና ድንግል ልጅ ሆይ፥ ከእንግዲህ ወዲህ ደስ አይበልሽ፤ ተነሥተሽ ወደ ኪቲም ተሻገሪ፤ በዚያም ደግሞ አታርፊም” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። አንቺ የተበደልሽ የሲዶና ድንግል ልጅ ሆይ፥ ከእንግዲህ ወዲህ ደስ አይበልሽ፤ ተነሥተሽ ወደ ኪቲም ተሻገሪ፥ በዚያም ደግሞ አታርፊም አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንቺ የተሰባበርሽ የሲዶና ድንግል ልጅ ሆይ፥ ከእንግዲህ ወዲህ ደስ አይበልሽ፤ ተነሽ ወደ ኪቲም ተሻገሪ፥ በዚያም ደግሞ አታርፊም አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ እ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ህንተኖ፥ ኡንኤቴዶ ሲዶና አሳቶ፥ ህንተ ናሸቻ ፖጩ ግያ ዎዲ ዉሬዳ። ደንድተ፤ ሄፍን ቆጲሮሳ ፕንተ። ሀራይ አቶ ያንካ ህንተንቶ ሸምፑ ቤተና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay I hawaadan yaageedda; «Hinttenoo, un"etteeddo Sidoona asatoo, hintte nashshechchaa pooc'u giyaa wodii wureedda. Denddite; hefintsa K'op'iroosa pinnite. Haray atto yankka hinttenttoo shemppuu beettena» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka, «Hanne qoxettida Sidoona geela7oyee! Hayssafe guye ufayettofa; denda Qophiroose pinna; heenkka ne saro demmaka» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ፥ «ሃኔ ቆጼቲዳ ሲዶና ጌላኦዬ! ሃይሳፌ ጉዬ ኡፋዬቶፋ፤ ዴንዳ ቆጲሮሴ ፒና፤ ሄንካ ኔ ሳሮ ዴማካ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጉጅድካ፥ “ህንተኖ፥ ኡንኤትዳ ስዶና አሳዉ፥ ህንተ ኡፋይሳን የፅያ ዎደይ ዉርስ። ደንድድ ቆጵሮሳ ፕንተ፤ ያንካ ህንተ ሳሮ ደመከታ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gujidika, “Hinteno, un7etida Sidoona asaw, hinte ufaysan yexiya wodey wuris. Dendidi Qophiroosa pinnite; yanka hinte saro demmeketa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህም አለ፤ “አንቺ የተቀጠቀጥሽ የሲዶን ድንግል ሆይ፤ ከእንግዲህ ደስ አይበልሽ! “ተነሺ ወደ ቆጵሮስ ተሻገሪ፤ በዚያም እንኳ ሰላም አታገኚም።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አንቺ የሲዶን ከተማ ሆይ! የደስታሽ ዘመን አክትሞአል፤ ሕዝብሽ ተጨቊነዋል፤ ወደ ቆጵሮስ ሸሽተው ቢያመልጡ እንኳ እዚያ በሰላም አይኖሩም” ብሎአል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቲ እተጨነቕኪ ድንግል ሲዶና፥ ካብ ደጊም ደስ ኣይበልኪ፤ ናብ ኪቲም ተሳገሪ፤ እንተ ኼድኪ ኣብኡ እውን ኣይትዓርፊን በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በለ ድማ፡ ኣቲ እተዐመጽኪ ድንግል ጓል ሲዶን፡ ደጊምሲ ኣይክትሕጐስን ኢኺ፡ ተለዐሊ እሞ ናብ ኪቲም ተሳገሪ፡ ኣብኡውን ህድኣትስ ኣይክትረኽብን ኢኺ። |