Isaiah 22:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መዓልቲ ጭንቀትን ምርጋጽን ምድንጋርን ብእግዚኣብሄር ኣምላኽ ጐይታ ሰራዊት ኣብ ጐልጐል ምርኣይ፡ ምፍራስ መናድቕን ናብ ኣኽራን ዝጭድርን እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከሠ​ራ​ዊት ጌታ ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ የሁ​ከ​ትና የጥ​ፋት፥ የመ​ረ​ገ​ጥና የስ​ብ​ራ​ትም ቀን በጽ​ዮን ሸለቆ ውስጥ ሆኖ​አል። ታና​ሹና ታላ​ቁም ሸሽ​ተው በተ​ራራ ላይ ይቅ​በ​ዘ​በ​ዛሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከሠራዊት ጌታ ከእግዚአብሔር ዘንድ የድንጋጤና የመረገጥ የድብልቅልቅም ቀን፥ የቅጥርም መፍረስ ወደ ተራራም መጮኽ በራእይ ሸለቆ ውስጥ ሆኖአል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከሠራዊት ከጌታ በራእይ ሸለቆ ውስጥ የድንጋጤና የመረገጥ፥ ግራ የመጋባት፥ የቅጥር መፍረስና ወደ ተራራ ለእርዳታ የሚጮኽበት ቀን ሆኖአል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጎዳይ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀ ጋላሳ ሳፃ ዛንጋራን ዳጋማ፥ የደርሳነ ሻቢርሳ ጋላሳ ኦዳ፤ ቃይ ግምበቱካ ኮለትያ ጋላሳነ ደረቱዋኮካ ዋስያ ጋላሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Goday, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday ha gallassaa Sas'aa Zanggaaraan dagama, yederssanne shabbirssaa gallassaa ootseedda; k'ay gimbbetuukka kolettiyaa gallassanne deretuwaakkokka waassiyaa gallassaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Ubbaafe Wolqqama Xoossay Ajjuuta Zullen wocama, dirbbanne shiro, dirsata laaleththinne zumatakko waaso gallassi dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳይ ኣጁታ ዙሌን ዎጫማ፥ ዲርባኔ ሺሮ፥ ዲርሳታ ላሌኔ ዙማታኮ ዋሶ ጋላሲ ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ፆሳይ ቆንጨ ዛንጋራን ዳጋማ፥ የተነ ኡንአ ጋላስ ኦስ፤ ቃስ ግምበት ዎድያ ጋላስነ ደረታኮ ማዴስ ዋስያ ጋላስ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, Ubbaafe Wolqaama Xoossay Qoncetha Zangaaran dagama, yedhetethinne un7a gallas oothis; qassi gimbeti woddiya gallasinne deretako maaddees waassiya gallas oothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጌታ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር በራእይ ሸለቆ፣ የመጯጯኺያ፣ የመረገጥና የሽብር፣ ቅጥሮችን የማፈራረስ፣ ወደ ተራሮችም የሚጮኽበት ቀን አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህ በራእይ ሸለቆ የጭንቅ፥ የመረገጥ፥ የሽብር ጊዜ ነው፤ ይህ ሁሉ በእኛ ላይ እንዲፈጸም የፈቀደው የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ነው፤ የከተማችን ቅጽሮች ፈራርሰው ወድቀዋል፤ ርዳታ ለማግኘት የሚደረገውም ጩኸት እስከ ተራራዎች በማስተጋባት ላይ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር፥ ኣብ ለሰ ራእይ ፍርሕን ስዕረትን ዕግርግርን ኮይኑ ኣሎ። ቅፅሪና ይፈርስ ኣሎ፤ ክሳዕ እምባታት ዝበፅሕ ኣውያት ከዓ ይስማዕ ኣሎ።
Amharic Tigrinya 2011 መዓልቲ ዕግርግርን ረግጽን ተጓእ ምባልን ካብ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣብ ሽንጭሮ ራእያት ኰይኑ እዩ እሞ፡ ቀጽርታት ይፈርስ፡ ኣውያት ድማ ክሳዕ ኣኽራን ይበጽሕ ኣሎ።