Isaiah 22:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መዓልቲ ጭንቀትን ምርጋጽን ምድንጋርን ብእግዚኣብሄር ኣምላኽ ጐይታ ሰራዊት ኣብ ጐልጐል ምርኣይ፡ ምፍራስ መናድቕን ናብ ኣኽራን ዝጭድርን እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከሠራዊት ጌታ ከእግዚአብሔር ዘንድ የሁከትና የጥፋት፥ የመረገጥና የስብራትም ቀን በጽዮን ሸለቆ ውስጥ ሆኖአል። ታናሹና ታላቁም ሸሽተው በተራራ ላይ ይቅበዘበዛሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከሠራዊት ጌታ ከእግዚአብሔር ዘንድ የድንጋጤና የመረገጥ የድብልቅልቅም ቀን፥ የቅጥርም መፍረስ ወደ ተራራም መጮኽ በራእይ ሸለቆ ውስጥ ሆኖአል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከሠራዊት ከጌታ በራእይ ሸለቆ ውስጥ የድንጋጤና የመረገጥ፥ ግራ የመጋባት፥ የቅጥር መፍረስና ወደ ተራራ ለእርዳታ የሚጮኽበት ቀን ሆኖአል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጎዳይ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀ ጋላሳ ሳፃ ዛንጋራን ዳጋማ፥ የደርሳነ ሻቢርሳ ጋላሳ ኦዳ፤ ቃይ ግምበቱካ ኮለትያ ጋላሳነ ደረቱዋኮካ ዋስያ ጋላሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Goday, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday ha gallassaa Sas'aa Zanggaaraan dagama, yederssanne shabbirssaa gallassaa ootseedda; k'ay gimbbetuukka kolettiyaa gallassanne deretuwaakkokka waassiyaa gallassaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Ubbaafe Wolqqama Xoossay Ajjuuta Zullen wocama, dirbbanne shiro, dirsata laaleththinne zumatakko waaso gallassi dees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳይ ኣጁታ ዙሌን ዎጫማ፥ ዲርባኔ ሺሮ፥ ዲርሳታ ላሌኔ ዙማታኮ ዋሶ ጋላሲ ዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ፆሳይ ቆንጨ ዛንጋራን ዳጋማ፥ የተነ ኡንአ ጋላስ ኦስ፤ ቃስ ግምበት ዎድያ ጋላስነ ደረታኮ ማዴስ ዋስያ ጋላስ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, Ubbaafe Wolqaama Xoossay Qoncetha Zangaaran dagama, yedhetethinne un7a gallas oothis; qassi gimbeti woddiya gallasinne deretako maaddees waassiya gallas oothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጌታ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር በራእይ ሸለቆ፣ የመጯጯኺያ፣ የመረገጥና የሽብር፣ ቅጥሮችን የማፈራረስ፣ ወደ ተራሮችም የሚጮኽበት ቀን አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህ በራእይ ሸለቆ የጭንቅ፥ የመረገጥ፥ የሽብር ጊዜ ነው፤ ይህ ሁሉ በእኛ ላይ እንዲፈጸም የፈቀደው የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ነው፤ የከተማችን ቅጽሮች ፈራርሰው ወድቀዋል፤ ርዳታ ለማግኘት የሚደረገውም ጩኸት እስከ ተራራዎች በማስተጋባት ላይ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር፥ ኣብ ለሰ ራእይ ፍርሕን ስዕረትን ዕግርግርን ኮይኑ ኣሎ። ቅፅሪና ይፈርስ ኣሎ፤ ክሳዕ እምባታት ዝበፅሕ ኣውያት ከዓ ይስማዕ ኣሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መዓልቲ ዕግርግርን ረግጽን ተጓእ ምባልን ካብ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣብ ሽንጭሮ ራእያት ኰይኑ እዩ እሞ፡ ቀጽርታት ይፈርስ፡ ኣውያት ድማ ክሳዕ ኣኽራን ይበጽሕ ኣሎ። |