Isaiah 22:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ድማ፡ ካባይ ርሓቑ፡ በልኩ። ብምኽንያት ምዝማት ጓል ህዝበይ፡ ከጸናንዓኒ ዘይጽዕር፡ ኣምሪረ ክበኪ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ፥ “ተዉኝ እኔ መራራ ልቅሶ አለ​ቅ​ሳ​ለሁ፤ ስለ ሕዝቤ ሴት ልጅ ጥፋ​ትም ታጽ​ና​ኑኝ ዘንድ አት​ድ​ከሙ፥” አልሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ። ፊታችሁን ከእኔ ዘንድ አርቁ፤ መራራ ልቅሶ አለቅሳለሁ፤ ስለ ሕዝቤ ሴት ልጅ ጥፋት ታጽናኑኝ ዘንድ አትድከሙ አልሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ፦ “ከእኔ እራቁ፤ መራራ ልቅሶ ላልቅስበት፤ ስለ ሕዝቤ ጥፋት ልታጽናኑኝ አትድከሙ” አልኩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ታን ሀዋዳን ያጋድ፤ “ታና ጼሎፕተ፤ አነ ታን አፎጻደ ምሾ ዬኩዋ ዬካይ፤ ዬዳ ታ አሳዉ ዬክያ ታና ምንና ጊደ ዳቡሮፕተ” ያጋድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, taani hawaadan yaagaad; «Taana s'eelloppite; ane taani afos's'aadde misho yeekuwaa yeekkay; d'ayeedda ta asaw yeekkiyaa taana mintsetsana giide daaburoppite» yaagaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas tani, «Taappe haakkite; ane camo yeeho ta yeekkays; dhayda ta asaa gishshas tana minththeththana qoppofte» gadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ታኒ፥ «ታፔ ሃኪቴ፤ ኣኔ ጫሞ ዬሆ ታ ዬካይስ፤ ይዳ ታ ኣሳ ጊሻስ ታና ሚንና ቆፖፍቴ» ጋዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ “ታና አጋግተ፤ ታ አሳስ ምሻ ዬሆ አፉፃዳ ዬካና፤ ታ አሳ ዩዋስ ታና ምንፕተ” ያጋስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, “Tana aggaagite; ta asaas misha yeeho afuxada yeekana; ta asaa dhayuwas tana minthethopite” yaagas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ፣ “ከእኔ ራቁ፤ አምርሬ ላልቅስበት፣ ስለ ሕዝቤ ጥፋት፣ ልታጽናኑኝ አትሞክሩ” አልሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለ ሞቱት ሕዝቦቼ በመረረ ሁኔታ አለቅስላቸው ዘንድ ተዉኝ፤ አታጽናኑኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ንጥፍኣት ጓል ህዝበይ ኣምሪረ ኽበኪ ሕደጉኒ፤ ክተፀናንዑኒ ኢልኩምውን ኣይትድከሙ፤ በልኩ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ ኣምሪረ ኽበክስ ቊሊሕ ኣይትበሉኒ፡ ብጥፍኣት ጓል ህዝበይ ንምጽንናዕ ኣይትነዝንዙኒ፡ በልኩ።