Isaiah 22:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ድማ፡ ካባይ ርሓቑ፡ በልኩ። ብምኽንያት ምዝማት ጓል ህዝበይ፡ ከጸናንዓኒ ዘይጽዕር፡ ኣምሪረ ክበኪ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ፥ “ተዉኝ እኔ መራራ ልቅሶ አለቅሳለሁ፤ ስለ ሕዝቤ ሴት ልጅ ጥፋትም ታጽናኑኝ ዘንድ አትድከሙ፥” አልሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ። ፊታችሁን ከእኔ ዘንድ አርቁ፤ መራራ ልቅሶ አለቅሳለሁ፤ ስለ ሕዝቤ ሴት ልጅ ጥፋት ታጽናኑኝ ዘንድ አትድከሙ አልሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ፦ “ከእኔ እራቁ፤ መራራ ልቅሶ ላልቅስበት፤ ስለ ሕዝቤ ጥፋት ልታጽናኑኝ አትድከሙ” አልኩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ታን ሀዋዳን ያጋድ፤ “ታና ጼሎፕተ፤ አነ ታን አፎጻደ ምሾ ዬኩዋ ዬካይ፤ ዬዳ ታ አሳዉ ዬክያ ታና ምንና ጊደ ዳቡሮፕተ” ያጋድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, taani hawaadan yaagaad; «Taana s'eelloppite; ane taani afos's'aadde misho yeekuwaa yeekkay; d'ayeedda ta asaw yeekkiyaa taana mintsetsana giide daaburoppite» yaagaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas tani, «Taappe haakkite; ane camo yeeho ta yeekkays; dhayda ta asaa gishshas tana minththeththana qoppofte» gadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ታኒ፥ «ታፔ ሃኪቴ፤ ኣኔ ጫሞ ዬሆ ታ ዬካይስ፤ ይዳ ታ ኣሳ ጊሻስ ታና ሚንና ቆፖፍቴ» ጋዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ “ታና አጋግተ፤ ታ አሳስ ምሻ ዬሆ አፉፃዳ ዬካና፤ ታ አሳ ዩዋስ ታና ምንፕተ” ያጋስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, “Tana aggaagite; ta asaas misha yeeho afuxada yeekana; ta asaa dhayuwas tana minthethopite” yaagas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ፣ “ከእኔ ራቁ፤ አምርሬ ላልቅስበት፣ ስለ ሕዝቤ ጥፋት፣ ልታጽናኑኝ አትሞክሩ” አልሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለ ሞቱት ሕዝቦቼ በመረረ ሁኔታ አለቅስላቸው ዘንድ ተዉኝ፤ አታጽናኑኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ንጥፍኣት ጓል ህዝበይ ኣምሪረ ኽበኪ ሕደጉኒ፤ ክተፀናንዑኒ ኢልኩምውን ኣይትድከሙ፤ በልኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ ኣምሪረ ኽበክስ ቊሊሕ ኣይትበሉኒ፡ ብጥፍኣት ጓል ህዝበይ ንምጽንናዕ ኣይትነዝንዙኒ፡ በልኩ። |