Isaiah 22:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በታ መዓልቲ እቲኣ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ እቲ ኣብቲ ቐዋሚ ቦታ እተተኽለ መስማር ኺእለ፡ ኪቝረጽን ኪወድቕን እዩ። እግዚኣብሄር ተዛሪብዎ እዩ እሞ፡ እቲ ኣብ ልዕሊኣ ዝነበረ ጾር ኪቝረጽ ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚያ ቀን፥ ይላል የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፥ በታ​መ​ነው ስፍራ የተ​ተ​ከ​ለው ችን​ካር ይወ​ል​ቃል፤ ተሰ​ብ​ሮም ይወ​ድ​ቃል፤ በእ​ር​ሱም ላይ የተ​ሰ​ቀ​ለው ሸክም ይጠ​ፋል፤” እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ተና​ግ​ሮ​አ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያ ቀን፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፥ በታመነው ስፍራ የተከለው ችንካር ይወልቃል ተሰብሮም ይወድቃል፥ በእርሱም ላይ የተሰቀለው ሸክም ይጠፋል እግዚአብሔር ተናግሮአልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያ ቀን፥ ይላል የሠራዊት ጌታ፥ በአስተማማኝ ስፍራ የተተከለው ችንካር ይወልቃል፤ ተሰብሮም ይወድቃል፤ በእርሱም ላይ የተንጠለጠለው ሸክም ይጠፋል፤ ይህን ጌታ ተናግሮአል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሄ ጋላስ አማነትያ ሳኣን ጌዳ ሽካሊ ክቻና፤ ቃንጸታናነ ኩንዳና። አ ቦላን ካቄዳ ቶኩዋ ኡባይ ዱጽ ዎና” ያጌ። ሀዋ መና ጎዳይ ኦዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «He gallassi ammanettiyaa sa'aan d'ogeedda shikaalii kichchana; k'ans's'ettananne kunddana. Aa bollan kak'k'eedda tookuwaa ubbay duus's'i wod'd'ana» yaagee. Hawaa Med'inaa Goday odeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Ubbaafe Wolqqama Xoossay, «He gallas ammanththizason eqqida dhishkey shodettana; meqqi wodhdhana; iza bolla kaqettida ubbay kundidi meqerettana» gides; hayssa GODAY yootides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳይ፥ «ሄ ጋላስ ኣማንዛሶን ኤቂዳ ሽኬይ ሾዴታና፤ ሜቂ ዎና፤ ኢዛ ቦላ ካቄቲዳ ኡባይ ኩንዲዲ ሜቄሬታና» ጊዴስ፤ ሃይሳ ጎዳይ ዮቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ሄ ጋላስ አማንያ በሳን ሽዳ ቶለይ ክቻና፤ ቃንፀታናነ ኩንዳና። እያ ቦላ ካቀትዳ ቶሆ ኡባይ ዱፅድ ዎና” ያጌስ። ጎዳይ ሀይሳ ኦድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubbaafe Wolqaama Goday haysada yaagees: “He gallas ammanthiya bessan dhishida toley kichana; qanxettananne kundana. Iya bolla kaqetida tooho ubbay duuxidi wodhana” yaagees. Goday haysa odis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “በዚያ ቀን” ይላል የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ፣ “በአስተማማኝ ስፍራ የተተከለ ካስማ ይነቀላል፤ ተሰብሮም ይወድቃል፤ በእርሱም ላይ የተንጠለጠለው ሸክም ወድቆ ይከሰከሳል፤” እግዚአብሔር ይህን ተናግሯልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያም ቀን የሠራዊት አምላክ እንዲህ ይላል፦ ‘ይህ ሁሉ ነገር በሚፈጸምበት ጊዜ ግን ጠንካራው የዕቃ መስቀያ ኲላብ ተነቅሎ ይወድቃል፤ በኲላቡም ላይ ተሰቅሎ የነበረው ዕቃ ሁሉ ተሰባብሮ ይወድቃል።’ ” ይህን የተናገረ እግዚአብሔር ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ተዛሪቡ እዩ እሞ፥ በታ መዓልቲ እቲኣ እቲ ኣብ ድልዱል ስፍራ ተተኺሉ ዝነበረ ሽንካር፥ ክመልቝን ክስበርን ክወድቕን፥ እቲ ኣብኡ ተሰቒሉ ዝነበረ ፆር ከዓ ወዲቑ ኽሰባበር እዩ፤ ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ተዛሪቡ እዩ እሞ፡ በታ መዓልቲ እቲኣ እቲ ኣብ ድልዱል ስፍራ ተተኺሉ ዝነበረ ሽንካር ኪመልቚን ኪቚረጽን ኪወድቕን፡እቲ ኣብኡ ተሰቒሉ ዝነበረ ጾር ከኣ ኪቕረጽ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት።