Isaiah 22:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ እቲ ኣብቲ ቐዋሚ ቦታ እተተኽለ መስማር ኺእለ፡ ኪቝረጽን ኪወድቕን እዩ። እግዚኣብሄር ተዛሪብዎ እዩ እሞ፡ እቲ ኣብ ልዕሊኣ ዝነበረ ጾር ኪቝረጽ ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያ ቀን፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፥ በታመነው ስፍራ የተተከለው ችንካር ይወልቃል፤ ተሰብሮም ይወድቃል፤ በእርሱም ላይ የተሰቀለው ሸክም ይጠፋል፤” እግዚአብሔር እንዲህ ተናግሮአልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያ ቀን፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፥ በታመነው ስፍራ የተከለው ችንካር ይወልቃል ተሰብሮም ይወድቃል፥ በእርሱም ላይ የተሰቀለው ሸክም ይጠፋል እግዚአብሔር ተናግሮአልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያ ቀን፥ ይላል የሠራዊት ጌታ፥ በአስተማማኝ ስፍራ የተተከለው ችንካር ይወልቃል፤ ተሰብሮም ይወድቃል፤ በእርሱም ላይ የተንጠለጠለው ሸክም ይጠፋል፤ ይህን ጌታ ተናግሮአል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሄ ጋላስ አማነትያ ሳኣን ጌዳ ሽካሊ ክቻና፤ ቃንጸታናነ ኩንዳና። አ ቦላን ካቄዳ ቶኩዋ ኡባይ ዱጽ ዎና” ያጌ። ሀዋ መና ጎዳይ ኦዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «He gallassi ammanettiyaa sa'aan d'ogeedda shikaalii kichchana; k'ans's'ettananne kunddana. Aa bollan kak'k'eedda tookuwaa ubbay duus's'i wod'd'ana» yaagee. Hawaa Med'inaa Goday odeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Ubbaafe Wolqqama Xoossay, «He gallas ammanththizason eqqida dhishkey shodettana; meqqi wodhdhana; iza bolla kaqettida ubbay kundidi meqerettana» gides; hayssa GODAY yootides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳይ፥ «ሄ ጋላስ ኣማንዛሶን ኤቂዳ ሽኬይ ሾዴታና፤ ሜቂ ዎና፤ ኢዛ ቦላ ካቄቲዳ ኡባይ ኩንዲዲ ሜቄሬታና» ጊዴስ፤ ሃይሳ ጎዳይ ዮቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ሄ ጋላስ አማንያ በሳን ሽዳ ቶለይ ክቻና፤ ቃንፀታናነ ኩንዳና። እያ ቦላ ካቀትዳ ቶሆ ኡባይ ዱፅድ ዎና” ያጌስ። ጎዳይ ሀይሳ ኦድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe Wolqaama Goday haysada yaagees: “He gallas ammanthiya bessan dhishida toley kichana; qanxettananne kundana. Iya bolla kaqetida tooho ubbay duuxidi wodhana” yaagees. Goday haysa odis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “በዚያ ቀን” ይላል የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ፣ “በአስተማማኝ ስፍራ የተተከለ ካስማ ይነቀላል፤ ተሰብሮም ይወድቃል፤ በእርሱም ላይ የተንጠለጠለው ሸክም ወድቆ ይከሰከሳል፤” እግዚአብሔር ይህን ተናግሯልና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያም ቀን የሠራዊት አምላክ እንዲህ ይላል፦ ‘ይህ ሁሉ ነገር በሚፈጸምበት ጊዜ ግን ጠንካራው የዕቃ መስቀያ ኲላብ ተነቅሎ ይወድቃል፤ በኲላቡም ላይ ተሰቅሎ የነበረው ዕቃ ሁሉ ተሰባብሮ ይወድቃል።’ ” ይህን የተናገረ እግዚአብሔር ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ተዛሪቡ እዩ እሞ፥ በታ መዓልቲ እቲኣ እቲ ኣብ ድልዱል ስፍራ ተተኺሉ ዝነበረ ሽንካር፥ ክመልቝን ክስበርን ክወድቕን፥ እቲ ኣብኡ ተሰቒሉ ዝነበረ ፆር ከዓ ወዲቑ ኽሰባበር እዩ፤ ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ተዛሪቡ እዩ እሞ፡ በታ መዓልቲ እቲኣ እቲ ኣብ ድልዱል ስፍራ ተተኺሉ ዝነበረ ሽንካር ኪመልቚን ኪቚረጽን ኪወድቕን፡እቲ ኣብኡ ተሰቒሉ ዝነበረ ጾር ከኣ ኪቕረጽ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት። |