Isaiah 22:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቱም ዕግርግር ዝመልኣኩም፡ ዕግርግር ዝመልኣ ከተማ፡ ከተማ ሓጐስ፤ እቶም እተቐትሉኻ ብሰይፊ ኣይቕተሉን፡ ኣብ ውግእ እውን ኣይቅተሉን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጩኸ​ትና ፍጅ​ትም የተ​ሞ​ላ​ብሽ ከተማ ሆይ፥ ቍስ​ለ​ኞ​ችሽ በሰ​ይፍ የቈ​ሰሉ አይ​ደ​ሉም፤ በአ​ንቺ ውስጥ የተ​ገ​ደ​ሉ​ትም በሰ​ልፍ የተ​ገ​ደሉ አይ​ደ​ሉም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጩኸትና ፍጅት የተሞላብሽ ከተማ፥ ደስታ ያለሽ ከተማ ሆይ፥ በአንቺ ውስጥ የተገደሉት በሰይፍ የተገደሉ አይደሉም፥ በሰልፍም የሞቱ አይደሉም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንቺ ጩኸትና ፍጅት የሞላብሽ ከተማ፥ የፈንጠዚያ ከተማ ሆይ፥ በአንቺ ውስጥ የተገደሉት በሰይፍ የተገደሉ አይደሉምን፥ በሰልፍስ የሞቱ አይደሉም?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔኖ ዋሱ፥ ድርባይነ ጫቡ ኩሜዳ ካታማዉ፥ ነ ግዶን ሀይቄዳ አሳቱ ማሻን ሀይቂበይክኖ፤ ዎይ ኦላንካ ሀይቂበይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neenoo waasuu, dirbbaynne c'abbuu kumeedda katamaw, ne giddon hayk'k'eedda asatuu mashshaan hayk'k'ibeykkino; woy olankka hayk'k'ibeykkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hanne wocamay kumida katamayee! Shiroynne dirbbay kumida katamayee! Neeppe hayqqidayti mashshan hayqqibeettenna; woykko olan hayqqibeettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃኔ ዎጫማይ ኩሚዳ ካታማዬ! ሺሮይኔ ዲርባይ ኩሚዳ ካታማዬ! ኔፔ ሃይቂዳይቲ ማሻን ሃይቂቤቴና፤ ዎይኮ ኦላን ሃይቂቤቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ነኖ ዋሶይ፥ ድርጎይነ ዎጫም ኩምዳ ካታማዉ፥ ነ ግዶን ሀይቅዳ አሳት ማሻን ዎይኮ ኦላን ሀይቅቦኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neno waasoy, dirgoyinne wocami kumida katamaw, ne giddon hayqida asati mashshan woyko olan hayqibookona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንቺ ጫጫታ የሞላብሽ ከተማ፤ የውካታና የፈንጠዝያ ከተማ ሆይ፤ የተገደሉብሽ በሰይፍ የተሠዉ አይደሉም፤ በጦርነትም አልሞቱም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሁካታና በጩኸት የተሞላሽ አንቺ ከተማ ሆይ! ሰክረው በመንገዶችሽ ላይ የወደቁት ሰዎች በሰይፍ የተገደሉ ወይም በጦርነት የሞቱ አይደሉም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቲ ኣውያትን ህልቀትን ዝመልአኪ ኸተማ፥ ኣቲ ሕጕስቲ ኸተማ፥ እቶም ኣብ ውሽጥኺ ዝተቐተሉ፥ ብሰይፊ ወይ ኣብ ውግእ ኣይኮኑን ዝተቐተሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቲ ታዕታዕን ዕግርግርን ዝመልኣኪ ኸተማ፡ ኣቲ ሕጒስቲ ኸተማ፡ እቶም ቅቱላትኪ ብሰይፊ ኣይተቐትሉን፡ ኣብ ውግእ ከኣ ኣይሞቱን።