Isaiah 22:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብርግጽ ብዓመጽ ተመሊሱ ከም ኩዕሶ ናብ ዓባይ ምድሪ ኺድርብየካ እዩ፣ ኣብኡ ክትመውት ኢኻ፣ ኣብኡ ድማ ሰረገላታት ክብርኻ ንቤት ጐይታኻ ሕፍረት ኪዀኑ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ መከራ ሀገር ይጥልሃል፤ በዚያም ትሞታለህ፤ ያማረ ሰረገላህንም ያጐሰቍለዋል፤ የአለቃህም ቤት ይረገጣል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጠቅልሎም ያንከባልልሃል ወደ ሰፊይቱም ምድር እንደ ኳስ ይጥልሃል፤ አንተ የጌታህ ቤት እፍረት! በዚያ ትሞታለህ በዚያም የክብርህ ሰረገላዎች ይሆናሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጠቅልሎም ያንከባልልሃል፥ ወደ ሰፊይቱም ምድር እንደ ኳስ ይወረውርሃል፤ አቤት፥ አንተ የጌታህ ቤት እፍረት! በዚያም ትሞታለህ፥ በዚያም የክብርህ ሠረገላዎች ይቀራሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዩሽ ዩሽ አደ ኩዋዳን፥ እት አኮ ጋድያን ኦል አጋና። ኔኖ ነ ጎዳ ጎልያዉ ዬላ ግዴዳ ብታንያዉ፥ ኔን ያን ሀይቃና፤ ነ ቦንቾ ፓራ ጋረቱካ ያን አታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | yuushshi yuushshi aatsiide kuwaadan, itti aakko gadiyaan oli aggana. Neenoo ne godaa golliyaw yeella gideedda bitaniyaw, neeni yan hayk'k'ana; ne bonchcho paraa gaaretuukka yan attana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nena yanbarsha mala yuushshidi aako biittan olana; ne godaa keeththas ne yeella gidadasa; ne heen hayqqana; ne bonchcho para-gaaretikka heen attana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔና ያንባርሻ ማላ ዩሺዲ ኣኮ ቢታን ኦላና፤ ኔ ጎዳ ኬስ ኔ ዬላ ጊዳዳሳ፤ ኔ ሄን ሃይቃና፤ ኔ ቦንቾ ፓራ-ጋሬቲካ ሄን ኣታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኮሰዳ ነና ዩሽድ ዳልጋ ቢታን ሆላና። ነኖ ነ ጎዳ ኬስ ዬላ ግድዳ አድያዉ ኔኒ ያን ሀይቃና፤ ነ ቦንቾ ፓራ ጋረት ያን አታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kooseda nena yuushshidi dalga biittan holana. Neno ne godaa keethaas yeella gidida addiyaw neeni yan hayqana; ne boncho para gaareti yan attana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አዙሮ አዙሮ እንደ ሩር አጡዞ፣ ወደ ሰፊ አገር ይወነጭፍሃል፤ አንተ የጌታህ ቤት ዕፍረት! በዚያ ትሞታለህ፤ የክብር ሠረገሎችህም እዚያ ይቀራሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱም ወደምትሞትበትና ሠረገሎችህም ቆመው ወደሚቀሩበት ቦታ እንደ ኳስ ጠቅልሎ ወደ ሰፊው ሜዳ ይወረውርሃል፤ ለጌቶችህም ኀፍረት ትሆናለህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጠቕሊሉ ኸንከባልለካ፥ ከም ኵዕሶ ድማ ናብ ሰፊሕ ምድሪ ኽድርብየካ እዩ፤ ኣታ ነውሪ ናይ ቤት ጐይታኻ፥ ኣብኡ ኽትመውት ኢኻ፤ እተን ክብርኻ ዝኾና ሰረገላታት ድማ ኣብኡ ክኾና እየን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጠቕሊሉ የንከባልለካ፡ ከም ኲዕሶ ድማ ናብ ሰፊሕ ሃገር ኪድርብየካ እዩ፡ ኣታ ነውሪ ቤት ጐይታኻ፡ ኣብኡ ኽትመውት ኢኻ፡ እተን ሰረገላታት ክብርኻ ድማ ኣብኡ ኪዀና እየን። |