Isaiah 22:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብእግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ድማ ኣብ ኣእዛነይ ተገልጸ፦ ብሓቂ እዚ ኣበሳ እዚ ኽሳዕ እትመውት ካባኻትኩም ኣይክድምሰስን እዩ፣ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህም ነገር በሠ​ራ​ዊት ጌታ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጆሮ ተሰማ፥ “እስ​ክ​ት​ሞቱ ድረስ ይህ በደል በእ​ው​ነት አይ​ሰ​ረ​ይ​ላ​ች​ሁም” ይላል የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህም ነገር በሠራዊት ጌታ በእግዚአብሔር ጆሮ ተሰማ። እስክትሞቱ ድረስ ይህ በደል በእውነት አይሰረይላችሁም ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህም ነገር የሠራዊት ጌታ ይህንን በጆሮዬ ነገረኝ፤ እስክትሞቱ ድረስ ይህ በደል በእውነት አይሰረይላችሁም፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋ ታዉ ኦዴዳ፤ እ፥ “ህንተ ሀይቃና ጋካናዉካ ሀ ናጋራይ ህንተንቶ አቶ ጌተተና። ታን ጎዳይ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaa taw odeedda; I, «Hintte hayk'k'ana gakkanawukka ha nagaray hinttenttoo atto geetettenna. Taani Goday, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaa oday» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Ubbaafe Wolqqama Xoossay hayssafe kaallizayssa taas qonccisides; izakka ta hayththan siyadis; «Hayssi ha nagarazi intte hayqqana gakkanaas wursiin wurenna.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳይ ሃይሳፌ ካሊዛይሳ ታስ ቆንጪሲዴስ፤ ኢዛካ ታ ሃይን ሲያዲስ፤ «ሃይሲ ሃ ናጋራዚ ኢንቴ ሃይቃና ጋካናስ ዉርሲን ዉሬና።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ሀይሳ ታዉ ቆንጭስስ፤ “ህንተ ሀይቃና ጋካናዉ ሀ ናጋራይ ህንተዉ አቶ ጌተተና። ታኒ ጎዳይ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ፆሳይ ሀይሳ ኦዳይስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubbaafe Wolqaama Goday haysa taw qoncisis; “Hinte hayqana gakanaw ha nagaray hintew atto geetetenna. Taani Goday, Ubbaafe Wolqaama Xoossay haysa odayis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ይህን ገለጠልኝ፤ እንዲህም ሲል በጆሮዬ ሰማሁ፤ “ይህ ኀጢአት እስከምትሞቱበት ቀን ድረስ አይሰረይላችሁም” ይላል ጌታ፣ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሠራዊት አምላክ እንዲህ ብሎ ነግሮኛል፦ “በሕይወት እስካሉ ድረስ ይህ ክፉ በደል አይሰረይላቸውም፤ እኔ የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዝ ነገር እዙይ ኣብ እዝኒ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ተሰምዐ፤ እዝ በደል እዙይ፥ ክሳዕ እትሞቱ ኸቶ ኣይሕደገልኩምን እዩ፤ ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከኣ ኣብ እዝነይ ነገረኒ፡ እዚ ዓመጻ እዚ ኽሳዕ እትሞቱ ኣይሕደገልኩምን፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት።