Isaiah 22:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ ኸኣ፡ ከብቲ ሓሪዱ ኣባጊዕ ዚሓርድ፡ ስጋ ዚበልዕን ወይኒ ዚሰትን ሓጐስን ሓጐስን ኣሎ። ንበልዕን ንሰትን፤ ምኽንያቱ ጽባሕ ክንመውት ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ሆም፥ በዓ​ልን፥ ደስ​ታ​ንና ሐሴ​ትን አደ​ረ​ጋ​ችሁ፤ በሬ​ዎ​ች​ንና በጎ​ች​ንም አረ​ዳ​ችሁ፤ “ነገ እን​ሞ​ታ​ለን፤ እን​ብላ፤ እን​ጠ​ጣም፤” እያ​ላ​ችሁ ሥጋን በላ​ችሁ፤ ወይ​ን​ንም ጠጣ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆም፥ ሐሜትና ደስታ በሬውንና በጉንም ማረድ ሥጋንም መብላት የወይን ጠጅንም መጠጣት ሆነዋል፤ እናንተ። ነገ እንሞታለንና እንብላ እንጠጣ ብላችኋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን እናንተ፦ “ነገ እንሞታለንና እንብላ እንጠጣም” በማለት እነሆም፥ በሐሤትና በደስታ በሬንና በጉንም ስታርዱ፥ ሥጋንም ስትበሉ፥ የወይን ጠጅንም ስትጠጡ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን በእተ፥ ህንተ ናሸቲታነ ፖጩ ጊታ፤ ቦራነ ዶርሳ ሹኪታ፤ አሹዋ ሚታ፤ ዎይንያ ኤሳካ ኡሺታ፤ “ኑን ዎንት ሀይቂያ ድራዉ፥ አነ ሜቶነ ኡሼቶ” ያጊታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin be'ite, hintte nashettiitanne pooc'u giita; booraanne dorssaa shukkiita; ashuwaa miita; woyniyaa eessaakka ushiita; «Nuuni wontti hayk'k'iyaa diraw, ane meettonne usheeto» yaagiita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin injjenne ufays, booranne dharsho shukay, asho muussinne woyne ushshi dees; «Nuni wonto hayqqana gishshas ane moossinne uyoos» gideta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢንጄኔ ኡፋይስ፥ ቦራኔ ርሾ ሹካይ፥ ኣሾ ሙሲኔ ዎይኔ ኡሺ ዴስ፤ «ኑኒ ዎንቶ ሃይቃና ጊሻስ ኣኔ ሞሲኔ ኡዮስ» ጊዴታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ህንተ ሄሳ አግድ ኡፋይተታነ የፄታ፤ ቦሩነ ዶርሰ ሹኬታ፤ አሹዋ ሜታ፤ ዎይነ ኡዬታ። ኑኒ “ዎንቶ ሀይቃናዉ ደእያ ግሾ፥ ሀች ማናነ ኡያና” ያጌታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin hinte hessa aggidi ufaytetanne yexeeta; boorunne dorse shukeeta; ashuwa meeta; woyne uyeeta. Nuuni “Wonto hayqanaw de7iya gisho, hachi maananne uyana” yaageeta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን እነሆ፤ ተድላና ደስታ፣ ፍሪዳ መጣልና ሙክት ማረድ፣ ሥጋ መብላትና የወይን ጠጅ መጠጣት አለ፤ “እንብላ እንጠጣ፣ ነገ እንሞታለንና” አላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እናንተ ግን ጥሪውን በመቀበል ፈንታ በዓል አደረጋችሁ፤ የምትበሉትንም በግና በሬ ዐረዳችሁ፤ ወይን ጠጅም ጠጥታችሁ “ነገ እንሞታለን ዛሬ እንብላ እንጠጣ!” አላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንስኻትኩም ግና ተሓጐስኩምን በዓል ገበርኩምን፥ ስጋ ኽትበልዑ ኸብትን ኣባጊዕን ሓረድኩም፤ ወይኒ ድማ ሰተኹም። “ፅባሕ ክንመውት ኢና እሞ ንብላዕ ንስተ” ድማ በልኩም።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ ኸኣ ታሕጓስን ደስታን ምሕራድ ኣብዑርን ምጥባሕ ኣባጊዕን ምብላዕ ስጋን ምስታይ ወይንን ኰነ፡ ጽባሕ ክንመውት ኢና እሞ ንብላዕን ንስተን፡ ትብሉ ኣሎኹም።