Isaiah 22:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ ኸኣ፡ ከብቲ ሓሪዱ ኣባጊዕ ዚሓርድ፡ ስጋ ዚበልዕን ወይኒ ዚሰትን ሓጐስን ሓጐስን ኣሎ። ንበልዕን ንሰትን፤ ምኽንያቱ ጽባሕ ክንመውት ኢና። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆም፥ በዓልን፥ ደስታንና ሐሴትን አደረጋችሁ፤ በሬዎችንና በጎችንም አረዳችሁ፤ “ነገ እንሞታለን፤ እንብላ፤ እንጠጣም፤” እያላችሁ ሥጋን በላችሁ፤ ወይንንም ጠጣችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆም፥ ሐሜትና ደስታ በሬውንና በጉንም ማረድ ሥጋንም መብላት የወይን ጠጅንም መጠጣት ሆነዋል፤ እናንተ። ነገ እንሞታለንና እንብላ እንጠጣ ብላችኋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን እናንተ፦ “ነገ እንሞታለንና እንብላ እንጠጣም” በማለት እነሆም፥ በሐሤትና በደስታ በሬንና በጉንም ስታርዱ፥ ሥጋንም ስትበሉ፥ የወይን ጠጅንም ስትጠጡ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን በእተ፥ ህንተ ናሸቲታነ ፖጩ ጊታ፤ ቦራነ ዶርሳ ሹኪታ፤ አሹዋ ሚታ፤ ዎይንያ ኤሳካ ኡሺታ፤ “ኑን ዎንት ሀይቂያ ድራዉ፥ አነ ሜቶነ ኡሼቶ” ያጊታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin be'ite, hintte nashettiitanne pooc'u giita; booraanne dorssaa shukkiita; ashuwaa miita; woyniyaa eessaakka ushiita; «Nuuni wontti hayk'k'iyaa diraw, ane meettonne usheeto» yaagiita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin injjenne ufays, booranne dharsho shukay, asho muussinne woyne ushshi dees; «Nuni wonto hayqqana gishshas ane moossinne uyoos» gideta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢንጄኔ ኡፋይስ፥ ቦራኔ ርሾ ሹካይ፥ ኣሾ ሙሲኔ ዎይኔ ኡሺ ዴስ፤ «ኑኒ ዎንቶ ሃይቃና ጊሻስ ኣኔ ሞሲኔ ኡዮስ» ጊዴታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ህንተ ሄሳ አግድ ኡፋይተታነ የፄታ፤ ቦሩነ ዶርሰ ሹኬታ፤ አሹዋ ሜታ፤ ዎይነ ኡዬታ። ኑኒ “ዎንቶ ሀይቃናዉ ደእያ ግሾ፥ ሀች ማናነ ኡያና” ያጌታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin hinte hessa aggidi ufaytetanne yexeeta; boorunne dorse shukeeta; ashuwa meeta; woyne uyeeta. Nuuni “Wonto hayqanaw de7iya gisho, hachi maananne uyana” yaageeta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን እነሆ፤ ተድላና ደስታ፣ ፍሪዳ መጣልና ሙክት ማረድ፣ ሥጋ መብላትና የወይን ጠጅ መጠጣት አለ፤ “እንብላ እንጠጣ፣ ነገ እንሞታለንና” አላችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እናንተ ግን ጥሪውን በመቀበል ፈንታ በዓል አደረጋችሁ፤ የምትበሉትንም በግና በሬ ዐረዳችሁ፤ ወይን ጠጅም ጠጥታችሁ “ነገ እንሞታለን ዛሬ እንብላ እንጠጣ!” አላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኻትኩም ግና ተሓጐስኩምን በዓል ገበርኩምን፥ ስጋ ኽትበልዑ ኸብትን ኣባጊዕን ሓረድኩም፤ ወይኒ ድማ ሰተኹም። “ፅባሕ ክንመውት ኢና እሞ ንብላዕ ንስተ” ድማ በልኩም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ ኸኣ ታሕጓስን ደስታን ምሕራድ ኣብዑርን ምጥባሕ ኣባጊዕን ምብላዕ ስጋን ምስታይ ወይንን ኰነ፡ ጽባሕ ክንመውት ኢና እሞ ንብላዕን ንስተን፡ ትብሉ ኣሎኹም። |